2 Samuel 6:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣብ ዑዛ ሰንከልከል ስለ ዝገበረ፡ ዳዊት ድማ ኣይተሓጐሰ። ነታ ቦታ ድማ ክሳዕ ሎሚ ፐረዙሳ ኢሉ ሰመያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ዖዛን ስለ ገደ​ለው ዳዊት አዘነ፤ እስከ ዛሬም ድረስ የዚያ ስፍራ ስም “ዖዛ የሞ​ተ​በት” ተባለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ዖዛን ስለ ሰበረው ዳዊት አዘነ፤ እስከ ዛሬም ድረስ የዚያ ስፍራ ስም የዖዛ ስብራት ተብሎ ተጠራ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌታ ቁጣ ዖዛን ስለሰበረው ዳዊት አዘነ፤ ያም ቦታ እስከ ዛሬ ድረስ ፌሬጽ ዑዛ ተብሎ ይጠራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳ ሀንቁ ኡዛ ሾጬዳ ድራዉ፥ ዳዊተ ይሎቴዳ። ሄ ሳአይ ሀቼ ጋካናዉ፥ ፐሬዝ-ኡዛ (ኡዝ መኤዳ ሳኣ) ጌተቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossaa hank'k'uu Uuza shoc'eedda diraw, Daawite yiloteedda. He sa'ay hachche gakkanaw, Pereezi-Uuzaa (Uuzi me"eedda sa'aa) geetettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA hanqoy Ooza wodhida gishshas Dawiti muuzottidessinne ceecides; he sohozi hach gakkanaas, «Paareese-Oozaane» geetettees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ሃንቆይ ኦዛ ዎዳ ጊሻስ ዳዊቲ ሙዞቲዴሲኔ ጬጪዴስ፤ ሄ ሶሆዚ ሃች ጋካናስ፥ «ፓሬሴ-ኦዛኔ» ጌቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ሀንቆይ ኦዛ ሾጭዳ ግሾ ዳዊቲ አዛንስ። ሄ በሳይ ሀች ጋካናዉ ኦዝ ሾጨትዳ በሳ ጌተቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa hanqoy Ooza shocida gisho Dawiti azzanis. He bessay hachi gakanaw Oozi shocetida bessaa geetetees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔር ቍጣ ዖዛንን ስለ ሰበረው፣ ዳዊት ተከፋ፤ ያም ቦታ እስከ ዛሬ ድረስ ፔሬዝ ዖዛ ተብሎ ይጠራል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያን ጊዜ ጀምሮም የዚያ ስፍራ ስም “ፌሬጽዑዛ” እየተባለ ሲጠራ ይኖራል፤ እግዚአብሔር በቊጣ ተነሣሥቶ ዑዛን በመግደሉ ዳዊት እጅግ ተበሳጨ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ከዓ፥ እግዚኣብሄር ንዖዛ ስለ ዝቐሰፎ፥ የመና ሓዘነ፤ ነታ ቦታ እቲኣ ኸዓ፥ ከምቲ ኽሳዕ ሎሚ ዝበሃል ዘሎ፥ “ስብራት ዖዛ” ኢሉ ሰመያ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ከኣ፡ እግዚኣብሄር ንዑዛ ስለ ዝሰበሮ፡ ብጓሂ ሐረረ፡ ነታ ቦታ እቲኣ ኸኣ፡ ኸምቲ ክሳዕ ሎሚ መዓልቲ ዘሎ፡ ጴረጽዑዛ ኢሉ ሰመያ።