2 Samuel 6:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣብ ዑዛ ሰንከልከል ስለ ዝገበረ፡ ዳዊት ድማ ኣይተሓጐሰ። ነታ ቦታ ድማ ክሳዕ ሎሚ ፐረዙሳ ኢሉ ሰመያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ዖዛን ስለ ገደለው ዳዊት አዘነ፤ እስከ ዛሬም ድረስ የዚያ ስፍራ ስም “ዖዛ የሞተበት” ተባለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ዖዛን ስለ ሰበረው ዳዊት አዘነ፤ እስከ ዛሬም ድረስ የዚያ ስፍራ ስም የዖዛ ስብራት ተብሎ ተጠራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታ ቁጣ ዖዛን ስለሰበረው ዳዊት አዘነ፤ ያም ቦታ እስከ ዛሬ ድረስ ፌሬጽ ዑዛ ተብሎ ይጠራል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳ ሀንቁ ኡዛ ሾጬዳ ድራዉ፥ ዳዊተ ይሎቴዳ። ሄ ሳአይ ሀቼ ጋካናዉ፥ ፐሬዝ-ኡዛ (ኡዝ መኤዳ ሳኣ) ጌተቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossaa hank'k'uu Uuza shoc'eedda diraw, Daawite yiloteedda. He sa'ay hachche gakkanaw, Pereezi-Uuzaa (Uuzi me"eedda sa'aa) geetettee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA hanqoy Ooza wodhida gishshas Dawiti muuzottidessinne ceecides; he sohozi hach gakkanaas, «Paareese-Oozaane» geetettees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ሃንቆይ ኦዛ ዎዳ ጊሻስ ዳዊቲ ሙዞቲዴሲኔ ጬጪዴስ፤ ሄ ሶሆዚ ሃች ጋካናስ፥ «ፓሬሴ-ኦዛኔ» ጌቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ ሀንቆይ ኦዛ ሾጭዳ ግሾ ዳዊቲ አዛንስ። ሄ በሳይ ሀች ጋካናዉ ኦዝ ሾጨትዳ በሳ ጌተቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa hanqoy Ooza shocida gisho Dawiti azzanis. He bessay hachi gakanaw Oozi shocetida bessaa geetetees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔር ቍጣ ዖዛንን ስለ ሰበረው፣ ዳዊት ተከፋ፤ ያም ቦታ እስከ ዛሬ ድረስ ፔሬዝ ዖዛ ተብሎ ይጠራል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያን ጊዜ ጀምሮም የዚያ ስፍራ ስም “ፌሬጽዑዛ” እየተባለ ሲጠራ ይኖራል፤ እግዚአብሔር በቊጣ ተነሣሥቶ ዑዛን በመግደሉ ዳዊት እጅግ ተበሳጨ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ከዓ፥ እግዚኣብሄር ንዖዛ ስለ ዝቐሰፎ፥ የመና ሓዘነ፤ ነታ ቦታ እቲኣ ኸዓ፥ ከምቲ ኽሳዕ ሎሚ ዝበሃል ዘሎ፥ “ስብራት ዖዛ” ኢሉ ሰመያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ከኣ፡ እግዚኣብሄር ንዑዛ ስለ ዝሰበሮ፡ ብጓሂ ሐረረ፡ ነታ ቦታ እቲኣ ኸኣ፡ ኸምቲ ክሳዕ ሎሚ መዓልቲ ዘሎ፡ ጴረጽዑዛ ኢሉ ሰመያ። |