2 Samuel 6:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊትን ብዘሎ ቤት እስራኤልን ድማ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ብዅሉ ዓይነት መሳርሒታት ዕንጨይቲ ቂፕረስን ብበገናን ብደፋርን ብኮርኔትን ብጸናጽልን ይጻወቱ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትና የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ሁሉ በዜማ መሣ​ሪ​ያ​ዎች በበ​ገ​ናና በመ​ሰ​ንቆ፥ በከ​በ​ሮና በነ​ጋ​ሪት፥ በጸ​ና​ጽ​ልና በዕ​ን​ዚራ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት በሙሉ ኀይ​ላ​ቸው ይጫ​ወቱ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትና የእስራኤልም ቤት ሁሉ በቅኔና በበገና በመሰንቆም በከበሮም በነጋሪትና በጸናጽል በእግዚአብሔር ፊት በሙሉ ኃይላቸው ይጫወቱ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትና የእስራኤል ቤት በሙሉ በዝማሬ፥ በበገና፥ በመሰንቆ፥ በከበሮ፥ በጽናጽልና በቃጭል ድምፅ በጌታ ፊት ያሸበሽቡ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተነ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ዲነ ማስንቁዋ ዲጺደ፥ ካባሩዋ ባቂደነ ዳዋላነ ሻሾራ ቃደ፥ ባረንቶ ኩመን ዎልቃን መና ጎዳ ስንን ናሸቲደ ቦንቼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawitenne Israa'eeliyaa Asay ubbay diitsaanne maasink'k'uwaa diis's'iidde, kabaruwaa bak'k'iiddenne dawalaanne shaashooraa k'aatsiidde, barenttoo kumentsaa wolk'k'an Med'inaa Godaa sintsan nashetiidde bonchcheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawitinne Isra7eele asay ubbay yeththan, diiththan, maasinqon, karaben, xinaaxileninne daalan baas diza wolqqa ubbaan GODAA sinththan guppida (kaa7ida).
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲኔ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ዬን፥ ዲን፥ ማሲንቆን፥ ካራቤን፥ ጺናጺሌኒኔ ዳላን ባስ ዲዛ ዎልቃ ኡባን ጎዳ ሲንን ጉፒዳ (ካኢዳ)።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲነ እስራኤለ አሳ ኡባይ ዲን፥ ማስንቆን፥ ካራቦን ዳላንነ ሻሾተን ካእሸ ባንታ ኩመ ዎልቃን ጎዳ ስንን ኡፋይትድ ቦንቾሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawitinne Isra7eele asa ubbay diithan, maasinqon, karaabon daalaninne shaashshoten kaa7ishe banta kumetha wolqan Godaa sinthan ufaytidi bonchoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትና የእስራኤል ቤት በሙሉ በዝማሬ፣ በበገና፣ በመሰንቆ፣ በከበሮ፣ በጸናጽልና በቃጭል ባለ ኀይላቸው ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ያሸበሽቡ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትና እስራኤላውያን ሁሉ የበገና፥ የመሰንቆ፥ የከበሮ፥ የጸናጽልና የቃጭል ድምፅ እያሰሙ ለእግዚአብሔር ክብር በመዘመር በሙሉ ኀይላቸው ያሸበሽቡ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊትን ኵላ ቤት እስራኤልን ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብዅሉ ዓይነት ቃናታት፥ ብበገናን ብመሰንቆን ብኸበሮን ብቓጭላትን ብፀናፅልን ብምሉእ ሓይሎም እናዘመሩ ይፃወቱ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊትን ብዘላ ቤት እስራኤልን ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብዂሉ ዓይነት ቃናታት፡ ካብ ዕንጨይቲ እተገብረ ብበገናን ብመሰንቆን ብኸበሮን ብቓጽላትን ብጸናጽልን ይጻወቱ ነበሩ።