2 Samuel 6:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ታቦት ኣምላኽ ድማ ኣብ ሓዳስ ዓረብያ ኣቐሚጦም ካብታ ኣብ ጊብዓ ዝነበረት ቤት ኣቢናዳብ ኣምጽእዎ። ዑዛን ኣሒዮን ደቂ ኣቢናዳብን ድማ ነታ ሓዳስ ሰረገላ ይዝውርዋ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርንም ታቦት በአዲስ ሰረገላ ላይ ጫኑአት፥ በኮረብታውም ላይ ከነበረው ከአሚናዳብ ቤት አመጡአት፤ የአሚናዳብ ልጆችም ዖዛና ወንድሞቹ ታቦቷ ያለችበትን ሰረገላ ይነዱ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርንም ታቦት በአዲስ ሰረገላ ላይ ጫኑ፥ በኮረብታውም ላይ ከነበረው ከአሚናዳብ ቤት አመጡት፤ የአሚናዳብ ልጆችም ዖዛ እና አሒዮ አዲሱን ሰረገላ ይነዱ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእግዚአብሔርንም ታቦት በአዲስ ሠረገላ ላይ አኑረው፥ በኰረብታ ላይ ካሚገኘው ከአቢናዳብ ቤት አውጥተው አመጡ፤ ሠረገላውን ይነዱ የነበሩትም የአቢናዳብ ልጆች ዖዛና አሒዮ ነበሩ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ጾሳ ታቦታ ኦራ ጋርያን ዎደ፥ ዞዝያ ሁጲያን ደእያ አብናዳባ ሶፐ አሄድኖ፤ አብናዳባ ናናይ ኡዝነ አህዮይ ኦራ ጋርያ ካለኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu S'oossaa Taabootaa ooratsa gaariyan wotsiide, zooziyaa huup'iyaan de'iyaa Abinaadaaba sooppe aheeddino; Abinaadaaba naanay Uuzinne Ahiyoy ooratsa gaariyaa kaaletsino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa Caaqo Qaala Taabotaza ooraththa para-gaaren woththida; zumbulla bolla diza Abinadaabe keeththafe kessi ehida; para laaggizayti Aminadaabe naa Oozanne Ahiyo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታዛ ኦራ ፓራ-ጋሬን ዎዳ፤ ዙምቡላ ቦላ ዲዛ ኣቢናዳቤ ኬፌ ኬሲ ኤሂዳ፤ ፓራ ላጊዛይቲ ኣሚናዳቤ ና ኦዛኔ ኣሂዮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ፆሳ ታቦትያ ኦራ ጋረን ዎድ፥ ደረ ሁጰን ደእያ አምናዳበ ሶፐ ኤህዶሶና። አምናዳበ ናይት ኦዝነ አህዮይ ኦራ ጋርያ ካለሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Xoossa Taabotiya ooratha gaaren wothidi, dere huuphen de7iya Amnadaabe soope ehidosona. Amnadaabe nayti Oozinne Ahiyoy ooratha gaariya kaalethoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔርንም ታቦት በአዲስ ሠረገላ ላይ አኑረው፣ በኰረብታ ላይ ካለው ከአሚናዳብ ቤት አውጥተው አመጡ፤ ሠረገላውን ይነዱ የነበሩትም የአሚናዳብ ልጆች ዖዛና አሒዮ ሲሆኑ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም የቃል ኪዳኑን ታቦት በኮረብታ ላይ ከሚገኘው ከአቢናዳብ ቤት አውጥተው በአዲስ ሠረገላ ላይ አኖሩት፤ ዑዛና አሕዮ ተብለው የሚጠሩት የአቢናዳብ ልጆች ሠረገላውን እየመሩ በሚጓዙበት ጊዜ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ከዓ ነቲ ታቦት እግዚኣብሄር ኣብ ሓድሽ ሰረገላ ገይሮም ካብታ ኣብ ኰረብታ ዝነበረት ቤት ኣሚናዳብ ኣምፅእዎ፤ ነቲ ሓድሽ ሰረገላውን ዖዛን ኣሕዮን፥ ደቂ ኣሚናዳብ፥ ይመርሕዎ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ከኣ ነቲ ታቦት ኣምላኽ ኣብ ሓዲሽ ሰረገላ ገይሮም ካብታ ኣብ ኲርባ ዝነበረት ቤት ኣቢናዳብ ኣልዐልዎ፡ ነቲ ሓዲሽ ሰረገላውን ዑዛን ኣሕዮን፡ ደቂ ኣቢናዳብ፡ ይመርሕዎ ነበሩ። |