2 Samuel 6:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዳዊት ንሚካል፡ ኣብ ቅድሚ ኣቦኻን ኣብ ቅድሚ ብዘሎ ቤቱን ዝሓረየኒ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር እዩ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ እስራኤል ዝሸመኒ፡ በሎ። ስለዚ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክጻወት እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ሜል​ኮ​ልን፥ “በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ዘም​ሬ​አ​ለሁ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕዝብ በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ አለቃ እሆን ዘንድ ከአ​ባ​ት​ሽና ከቤቱ ሁሉ ይልቅ የመ​ረ​ጠኝ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​መ​ሰ​ገነ ይሁን፤ ስለ​ዚ​ህም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት እጫ​ወ​ታ​ለሁ፤ እዘ​ም​ራ​ለ​ሁም፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ሜልኮልን። በእግዚአብሔር ፊት ዘፍኛለሁ፤ በእግዚአብሔር ሕዝብ በእስራኤል ላይ አለቃ እሆን ዘንድ ከአባትሽና ከቤቱ ሁሉ ይልቅ የመረጠኝ እግዚአብሔር የተባረከ ይሁን ስለዚህም በእግዚአብሔር ፊት እጫወታለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም ሜልኮልን እንዲህ አላት፤ “አዎን ያሸበሸብኩት በጌታ ፊት ነው፤ በአባትሽና በቤቱ ካሉት ሁሉ አስበልጦ በጌታ ሕዝብ በእስራኤል ላይ ገዥ አድርጎ በመረጠኝ በጌታ ፊት አሁንም እጨፍራለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ፥ “ነ አዉዋፐነ አ ሶ አሳፐ አደ፥ ባረ አሳ እስራኤልያ ካለናዳን ታና ዶሬዳ መና ጎዳ ስንን ዱራድ። ታን መና ጎዳ ቦንቻናዉ ዱርያዋ አግከ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite, «Ne aawuwaappenne Aa soo asaappe aatsiide, bare asaa Israa'eeliyaa kaaletsanaadan taana dooreedda Med'inaa Godaa sintsan duraad. Taani Med'inaa Godaa bonchchanaw duriyaawaa aggikke.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawitikka izis, «Ee, ne aawappenne ta keeththan diza ubbaafe aaththidi GODAA dere Isra7eele ayssana mala tana doorida GODAA sinththan maguladis; ha7ikka ta magulana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲካ ኢዚስ፥ «ኤ፥ ኔ ኣዋፔኔ ታ ኬን ዲዛ ኡባፌ ኣዲ ጎዳ ዴሬ ኢስራኤሌ ኣይሳና ማላ ታና ዶሪዳ ጎዳ ሲንን ማጉላዲስ፤ ሃኢካ ታ ማጉላና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ፥ “ነ አዋፐነ እያ ሶ አሳፐ አድ ባ አሳ እስራኤለ ካለና መላ ታና ዶርዳ ጎዳ ስንን ዱራስ። ታኒ ጎዳ ቦንቾስ ዱርሳ አግከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti, “Ne aawapenne iya soo asape aathidi ba asaa Isra7eele kaalethana mela tana doorida Godaa sinthan duras. Taani Godaa bonchoos dursa aggike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትም እንዲህ አላት፤ “አዎን ከአባትሽና በቤቱ ካሉት ሁሉ አስበልጦ በእግዚአብሔር ሕዝብ በእስራኤል ላይ ገዥ አድርጎ በመረጠኝ በእግዚአብሔር ፊት አሸብሽቤአለሁ፤ አሁንም አሸበሽባለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትም እንዲህ ሲል መለሰላት፦ “እኔ ያሸበሸብኩት የሕዝቡ የእስራኤል መሪ ያደርገኝ ዘንድ በአባትሽና በቤተሰቡ ፈንታ ለመረጠኝ እግዚአብሔር ክብር ነው፤ አሁንም ቢሆን እርሱን ለማክበር ከመጨፈር አልገታም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ከዓ ንሜልኮል “ኣብ ቅድሚ እቲ ኻብ ኣቦኽን ካብ ኵላ ቤቱን ዝሓረየኒ፥ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ እግዚኣብሄር፥ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ድማ መራሒ ዝገበረኒ እግዚኣብሄር፥ ይመስገን፤ እወ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር እየ ዝሰሓቕ ዘለኹ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ከኣ ንሚካል፡ ኣብ ቅድሚ እቲ ኻብ ኣቦኽን ካብ ብዘላ ቤቱን ዝሐረየኒ፡ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ እግዚኣብሄር፡ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ድማ መስፍን ዝገበረኒ እግዚኣብሄር፡ እወ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር እየ ዝስሐቕ ዘሎኹ።