2 Samuel 6:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዳዊት ንሚካል፡ ኣብ ቅድሚ ኣቦኻን ኣብ ቅድሚ ብዘሎ ቤቱን ዝሓረየኒ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር እዩ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ እስራኤል ዝሸመኒ፡ በሎ። ስለዚ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክጻወት እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ሜልኮልን፥ “በእግዚአብሔር ፊት ዘምሬአለሁ፤ በእግዚአብሔር ሕዝብ በእስራኤል ላይ አለቃ እሆን ዘንድ ከአባትሽና ከቤቱ ሁሉ ይልቅ የመረጠኝ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን፤ ስለዚህም በእግዚአብሔር ፊት እጫወታለሁ፤ እዘምራለሁም፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ሜልኮልን። በእግዚአብሔር ፊት ዘፍኛለሁ፤ በእግዚአብሔር ሕዝብ በእስራኤል ላይ አለቃ እሆን ዘንድ ከአባትሽና ከቤቱ ሁሉ ይልቅ የመረጠኝ እግዚአብሔር የተባረከ ይሁን ስለዚህም በእግዚአብሔር ፊት እጫወታለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም ሜልኮልን እንዲህ አላት፤ “አዎን ያሸበሸብኩት በጌታ ፊት ነው፤ በአባትሽና በቤቱ ካሉት ሁሉ አስበልጦ በጌታ ሕዝብ በእስራኤል ላይ ገዥ አድርጎ በመረጠኝ በጌታ ፊት አሁንም እጨፍራለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ፥ “ነ አዉዋፐነ አ ሶ አሳፐ አደ፥ ባረ አሳ እስራኤልያ ካለናዳን ታና ዶሬዳ መና ጎዳ ስንን ዱራድ። ታን መና ጎዳ ቦንቻናዉ ዱርያዋ አግከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite, «Ne aawuwaappenne Aa soo asaappe aatsiide, bare asaa Israa'eeliyaa kaaletsanaadan taana dooreedda Med'inaa Godaa sintsan duraad. Taani Med'inaa Godaa bonchchanaw duriyaawaa aggikke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawitikka izis, «Ee, ne aawappenne ta keeththan diza ubbaafe aaththidi GODAA dere Isra7eele ayssana mala tana doorida GODAA sinththan maguladis; ha7ikka ta magulana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲካ ኢዚስ፥ «ኤ፥ ኔ ኣዋፔኔ ታ ኬን ዲዛ ኡባፌ ኣዲ ጎዳ ዴሬ ኢስራኤሌ ኣይሳና ማላ ታና ዶሪዳ ጎዳ ሲንን ማጉላዲስ፤ ሃኢካ ታ ማጉላና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ፥ “ነ አዋፐነ እያ ሶ አሳፐ አድ ባ አሳ እስራኤለ ካለና መላ ታና ዶርዳ ጎዳ ስንን ዱራስ። ታኒ ጎዳ ቦንቾስ ዱርሳ አግከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, “Ne aawapenne iya soo asape aathidi ba asaa Isra7eele kaalethana mela tana doorida Godaa sinthan duras. Taani Godaa bonchoos dursa aggike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም እንዲህ አላት፤ “አዎን ከአባትሽና በቤቱ ካሉት ሁሉ አስበልጦ በእግዚአብሔር ሕዝብ በእስራኤል ላይ ገዥ አድርጎ በመረጠኝ በእግዚአብሔር ፊት አሸብሽቤአለሁ፤ አሁንም አሸበሽባለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም እንዲህ ሲል መለሰላት፦ “እኔ ያሸበሸብኩት የሕዝቡ የእስራኤል መሪ ያደርገኝ ዘንድ በአባትሽና በቤተሰቡ ፈንታ ለመረጠኝ እግዚአብሔር ክብር ነው፤ አሁንም ቢሆን እርሱን ለማክበር ከመጨፈር አልገታም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ከዓ ንሜልኮል “ኣብ ቅድሚ እቲ ኻብ ኣቦኽን ካብ ኵላ ቤቱን ዝሓረየኒ፥ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ እግዚኣብሄር፥ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ድማ መራሒ ዝገበረኒ እግዚኣብሄር፥ ይመስገን፤ እወ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር እየ ዝሰሓቕ ዘለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ከኣ ንሚካል፡ ኣብ ቅድሚ እቲ ኻብ ኣቦኽን ካብ ብዘላ ቤቱን ዝሐረየኒ፡ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ እግዚኣብሄር፡ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ድማ መስፍን ዝገበረኒ እግዚኣብሄር፡ እወ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር እየ ዝስሐቕ ዘሎኹ። |