2 Samuel 6:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪኡ ዳዊት ንቤቱ ክባርኽ ተመልሰ። ሚካል ጓል ሳኦል ድማ ንዳዊት ክትቅበሎ ወጺኣ ከምዚ በለቶ፥ እቲ ሎሚ ኣብ ቅድሚ ዓይኒ ባሮት ባሮቱ ከም ሓደ ካብቶም ዋጋ ዘይብሎም ሰባት ብዘይ ሕፍረት ንርእሱ ዘቃልዕ ንጉስ እስራኤል ሎሚ ክንደይ ክቡር እዩ ነይሩ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ቤተ ሰቡን ሊመርቅ ተመለሰ። የሳኦል ልጅ ሜልኮልም ዳዊትን ለመቀበል ወጣችና ሰላምታ ሰጠችው፥ “ከሚዘፍኑት አንዱ እንደሚገለጥ የእስራኤል ንጉሥ በአገልጋዮቹ ሚስቶች ፊት በመገለጡ ምንኛ የተከበረ ነው!” አለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ቤተ ሰቡን ሊመርቅ ተመለሰ። የሳኦልም ልጅ ሜልኮል ዳዊትን ለመቀበል ወጣችና። ምናምንቴዎች እርቃናቸውን እንደሚገልጡ የእስራኤል ንጉሥ በባሪያዎቹ ቈነጃጅት ፊት እርቃኑን በመግለጡ ምንኛ የተከበረ ነው! አለችው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም ቤተሰቡን ለመመረቅ ወደ ቤቱ ተመለሰ፤ የሳኦል ልጅ ሜልኮል ግን ልትቀበለው ወጣችና፥ “ዛሬ የእስራኤል ንጉሥ በመኳንንቱ ገረዶች ፊት እንደ አንድ ተራ ሰው ራቁቱን መታየቱ ክብሩ ሆኖ ነው!” አለችው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ባረ ሶ አሳ አንጃናዉ ሶ ስሜዳ ዎደ፥ ሳኦላ ናታ መልኮላ አ ሞካናዉ ከሳደ፥ “ሹፉሮ አሳቱ ካሎ ሀመትያዋዳን፥ ሀቼ እስራኤልያ ካቲ ባረ ቆማቱዋ ማጫ ቆማቱዋ ስንን ካሎቲደ፥ አያ ቦንቼቴደ!” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite bare soo asaa anjjanaw soo simmeedda wode, Saa'oola naatta Melkkoola Aa mokkanaw kesaade, «Shufuro asatuu kallo hamettiyaawaadan, hachche Israa'eeliyaa kaatii bare k'oomatuwaa mac'c'a k'oomatuwaa sintsan kallottiide, ayaa bonchchetteedde!» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti baso asaa anjjanaas baso simmi biin Sa7oole naa Milkoola iza mokkana kezada, «Hach Isra7eeleta kawoy gita asata garadeta sinththan coo laafa asa mala kallo beetoy izas bonchcho gidiinee?» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ባሶ ኣሳ ኣንጃናስ ባሶ ሲሚ ቢን ሳኦሌ ና ሚልኮላ ኢዛ ሞካና ኬዛዳ፥ «ሃች ኢስራኤሌታ ካዎይ ጊታ ኣሳታ ጋራዴታ ሲንን ጮ ላፋ ኣሳ ማላ ካሎ ቤቶይ ኢዛስ ቦንቾ ጊዲኔ?» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ባ ሶ አሳ አንጃናዉ ሶ ስምዳ ዎደ ሳኦላ ናእያ መልኮላ እያ ሞካናዉ ከያዳ፥ “ፓና አሳት ካሎ ሄመተይሳዳ ሀች እስራኤለ ካዎይ ባ ማጫ አይለታ ስንን ካሎትድ አይ መላ ቦንቸትደ!” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti ba soo asaa anjanaw soo simmida wode Saa7ola na7iya Melkoola iya mokanaw keyada, “Pathonna asati kallo hemeteysada hachi Isra7eele kawoy ba macca aylleta sinthan kallotidi ay mela bonchetide!” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት ቤተ ሰቡን ለመመረቅ ወደ ቤቱ በተመለሰ ጊዜ፣ የሳኦል ልጅ ሜልኮል ልትቀበለው ወጥታ፣ “ዛሬ የእስራኤል ንጉሥ በመኳንንቱ ገረዶች ፊት እንደ አንድ ተራ ሰው ዕራቍቱን መታየቱ ክብሩ ሆኖ ነው!” አለችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም በኋላ ዳዊት ቤተሰቡን ሰላም ለማለት ወደ ቤት ገባ፤ የሳኦል ልጅ ሜልኮል ልትቀበለው ወጣችና “የእስራኤል ንጉሥ ዛሬ ትልቅ ስም አግኝቶአል! በመኳንንቱ ገረዶች ፊት እንደ ቅሌታም ሽማግሌ እርቃኑን ገልጦአል!” አለችው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊትውን ንቤተሰቡ ኽባርኽ ተመለሰ። ሜልኮል ጓል ሳኦል ከዓ ንዳዊት ክትቅበሎ ወፂኣ፦ “ከንቱ ዝኾነ ሰብ ከም ዝቕላዕ፥ ንጉስ እስራኤል ኣብ ቅድሚ ቘናጁ ባሮቱ፥ ዕርቃኑ ብምግላፁ ኸመይ ከበረ!” በለቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ንቤቱ ኺባርኽ ተመልሰ። ሚካል ጓል ሳኦል ከኣንዳዊት ክትቅበሎ ወጺኣ፡ ንጉስ እስራኤልሲ፡ ከንቱ ዝዀነ ሰብ ከም ዚቕላዕ፡ ኣብ ቅድሚ ኣግራድ ገላዉኡ ብምቕላዑስ ሎሚ ኽንደይ ከበረ፡ በለት። |