2 Samuel 6:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንብዘሎ ህዝቢ፡ ንብዘሎ ህዝቢ እስራኤል ድማ፡ ነተን ኣንስቲን ንሰብኡትን፡ ንነፍሲ ወከፎም ቅጫ እንጌራን ጽቡቕ ብልዕን ሓደ ቕራፍ ወይንን ዓደሎም። ሽዑ ኩሉ ህዝቢ ናብ ገዝኡ ከደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለሕ​ዝ​ቡም ሁሉ ለእ​ስ​ራ​ኤል ወገን ከዳን እስከ ቤር​ሳ​ቤህ ለወ​ን​ዱም፥ ለሴ​ቱም ለእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ አን​ዳ​ንድ እን​ጀራ፥ አን​ዳ​ን​ድም የሥጋ ቍራጭ፥ አን​ዳ​ን​ድም ጽዋዕ ወይን አከ​ፋ​ፈለ። ሕዝ​ቡም ሁሉ እያ​ን​ዳ​ንዱ ወደ ቤቱ ሄደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለሕዝቡም ሁሉ ለእስራኤል ወገን ለወንዱም ለሴቱም ለእያንዳንዱ አንዳንድ እንጀራ አንዳንድም የሥጋ ቍራጭ አንዳንድም የዘቢብ ጥፍጥፍ አከፋፈለ። ሕዝቡም ሁሉ እያንዳንዱ ወደ ቤቱ ሄደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል ወገን ለሆነው ለሕዝቡ ሁሉ፥ ለወንዱም ለሴቱም ለእያንዳንዱ ሰው አንዳንድ እንጀራ፥ አንዳንድ ቁራጭ ሥጋና አንዳንድ የዘቢብ ጥፍጥፍ ሰጠ፤ ከዚህ በኋላ ሁሉም ወደየቤቱ ሄደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳዉ ኡባዉ፥ ማጫዎ አቱማዎ ሁጲያን ሁጲያን እት እት ኮምፖ ኡክ፥ እት እት ሙጾ አሹዋካ ዎይንያ ቴራ መላፐ ኑከቴዳ እት እት ኡክ ግሼዳ። ሄዋፐ ጉይያን አሳይ ኡባይ ባረ ሶ ባረ ሶ ስሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa asaw ubbaw, mac'c'awoo attumawoo huup'iyaan huup'iyaan itti itti komppo ukitsaa, itti itti mus'o ashuwaakka woyniyaa teeraa melaappe nuketteedda itti itti ukitsaa gisheedda. Hewaappe guyyiyaan Asay ubbay bare soo bare soo simmeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele bagga gidida as ubbaas, attumasinne maccas issaas issaas issi issi uketh, issi issi muxo ashonne issi issi zabibe kompa immides; hessafe ubbayka baso baso bida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ባጋ ጊዲዳ ኣስ ኡባስ፥ ኣቱማሲኔ ማጫስ ኢሳስ ኢሳስ ኢሲ ኢሲ ኡኬ፥ ኢሲ ኢሲ ሙጾ ኣሾኔ ኢሲ ኢሲ ዛቢቤ ኮምፓ ኢሚዴስ፤ ሄሳፌ ኡባይካ ባሶ ባሶ ቢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳ ኡባስ፥ ማጫስ አደስ ሁጰን ሁጰን እስ እስ ኡይ፥ እስ እስ ቃንፆ አሾነ እስ እስ ዎይነ ኑካ ግሽስ። ሄሳፈ ጉየ አሳ ኡባይ ባ ሶ ሶ ስምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asa ubbaas, maccas addes huuphen huuphen issi issi uythi, issi issi qanxo ashonne issi issi woyne nuka gishis. Hessafe guye asa ubbay ba soo soo simmis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል ወገን ለሆነው ለሕዝቡ ሁሉ፣ ለወንዱም ለሴቱም ለእያንዳንዱ ሰው አንዳንድ እንጀራ፣ አንዳንድ ሙዳ ሥጋና አንዳንድ የዘቢብ ጥፍጥፍ ሰጠ፤ ከዚህ በኋላ ሁሉም ወደየቤቱ ሄደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለሁሉም ምግብ አደላቸው፤ በእስራኤል ለሚገኘው ለእያንዳንዱ ወንድና ሴት አንዳንድ ኅብስት፥ አንዳንድ ቊራጭ የተጠበሰ ሥጋና አንዳንድ የዘቢብ ጥፍጥፍ ሰጠ፤ ከዚያም በኋላ ሁሉም ወደየቤታቸው ሄዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዅሎም ህዝቢ እስራኤል፥ ሰብኣይ ኮነ ሰበይቲ፥ ንነፍሲ ወከፍ ሓደ ቕጫን ሓደ ጉማድ ስጋን ሓደ ጎጎ ዘቢብን ሃቦም። ድሕሪዙይ ከዓ ዅሉ እቲ ህዝቢ ነናብ ገዛኡ ተመለሰ።
Amharic Tigrinya 2011 ንብዘሎ እቲ ህዝቢ ኸኣ፡ ንብዘሎ ኣኼባ እስራኤል፡ ካብ ሰብኣይ ክሳዕ ሰበይቲ ንነፍሲ ወከፍ ሓደ ቕጫን ሓደ ቚራጽ ስጋን ሓደ ጐጎ ዘቢብን መቐሎም። ድሕርዚ ኸኣብዘሎ እቲ ህዝቢ ነፍሲ ወከፍ ነናብ ቤቱ ኸደ።