2 Samuel 6:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ታቦት እግዚኣብሄር ናብ ከተማ ዳዊት ምስ መጸ ድማ፡ ሚካል ጓል ሳኦል ብመስኮት ጠመተት፡ ንጉስ ዳዊት ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክዘልልን ክስዕስዕን ረኣየቶ። ንሳ ድማ ብልባ ንዒቓቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ታቦት ወደ ዳዊት ከተማ በደ​ረ​ሰች ጊዜ የሳ​ኦል ልጅ ሜል​ኮል በመ​ስ​ኮት ሆና ተመ​ለ​ከ​ተች፤ ንጉ​ሡም ዳዊት በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ሲዘ​ል​ልና ሲዘ​ምር አየ​ችው፥ በል​ብ​ዋም ናቀ​ችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርም ታቦት ወደ ዳዊት ከተማ በገባ ጊዜ የሳኦል ልጅ ሜልኮል በመስኮት ሆና ተመለከተች፥ ንጉሡም ዳዊት በእግዚአብሔር ፊት ሲዘልልና ሲዘፍን አየች፤ በልብዋም ናቀችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌታ ታቦት ወደ ዳዊት ከተማ ሲገባ፥ የሳኦል ልጅ ሜልኮል በመስኮት ሆና ትመለከት ነበር፤ ንጉሥ ዳዊት በጌታ ፊት ሲዘልና ሲያሸበሽብ ባየችው ጊዜ በልቧ ናቀችው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ ታቦታይ ዳዊታ ካታማ ገልያ ዎደ፥ ሳኦላ ናታ መልኮላ ማስኮትያና ጼላደ፥ ካቲ ዳዊተ መና ጎዳ ስንን ጉፕሺንነ ዱርሽና በኣዱ፤ ዳዊታ ባረ ዎዛናን ካዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaa Taabootay Daawita Katamaa geliyaa wode, Saa'oola naatta Melkkoola maskkootiyaanna S'eellaade, Kaatii Daawite Med'inaa Godaa sintsan guppishiininne durishina be'aaddu; Daawita bare wozanaan kad'aaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA Caaqo Qaala Taabotay Dawite katama gelishin Sa7oole naa Milkoola maskootera xeelladus; kawo Dawiti GODAA sinththan guppishininne durishin be7ada ba wozinara iza kadhadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታይ ዳዊቴ ካታማ ጌሊሺን ሳኦሌ ና ሚልኮላ ማስኮቴራ ጼላዱስ፤ ካዎ ዳዊቲ ጎዳ ሲንን ጉፒሺኒኔ ዱሪሺን ቤኣዳ ባ ዎዚናራ ኢዛ ካዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ታቦተይ ዳዊታ ካታማ ገልያ ዎደ ሳኦላ ናእያ መልኮላ ማስኮተራ ፄላዳ፥ ካዎይ ዳዊቲ ጎዳ ስንን ጉፕሽንነ ዱርሽን በአዳ ባ ዎዛናን ካሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa Taabotey Dawita Katama geliya wode Saa7ola na7iya Melkoola maskootera xeellada, kawoy Dawiti Godaa sinthan gupishininne durishin be7ada ba wozanan kadhasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔር ታቦት ወደ ዳዊት ከተማ ሲገባ፣ የሳኦል ልጅ ሜልኮል በመስኮት ሆና ትመለከት ነበር፤ ንጉሥ ዳዊት በእግዚአብሔር ፊት ሲዘልልና ሲያሸበሽብ ባየችው ጊዜ በልቧ ናቀችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ታቦቱን ይዘው ወደ ከተማ በሚገቡበት ጊዜ የሳኦል ልጅ ሜልኮል በመስኮት ተመለከተች፤ ንጉሡ ዳዊት እየዘለለ ሲያሸበሽብ አይታም በልብዋ ናቀችው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ታቦት እግዚኣብሄር ናብ ከተማ ዳዊት ክኣቱ እንተሎ ኸዓ፥ ሜልኮል ጓል ሳኦል ብመስኰት ተቐልቂላ፥ ንጉስ ዳዊት ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክዘልልን ክስዕስዕን እንተሎ ረአየቶ እሞ ብልባ ነዓቐቶ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ እቲ ታቦት እግዚኣብሄር ናብ ከተማ ዳዊት ኪአቱ ኸሎ፡ ሚካል ጓል ሳኦል ብመስኰት ተቐልቂላ ንጉስ ዳዊት ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኪሰርርን ኪስዕስዕን ከሎ ረአየቶ እሞ ብልባ ነዐቐቶ።