2 Samuel 6:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንንጉስ ዳዊት ድማ ከምዚ ኢሉ ተነግሮ፦ እግዚኣብሄር ንቤት ዖቤድ-ኤዶምን ንዅሉ እቲ ናቱ ዘለዎን ምእንቲ ታቦት ኣምላኽ ባረኾ። ሽዑ ዳዊት ከይዱ ታቦት ኣምላኽ ብሓጐስ ካብ ቤት ዖቤድ-ኤዶም ናብ ከተማ ዳዊት ኣምጽኦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለን​ጉሡ ዳዊ​ትም “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የአ​ቢ​ዳ​ራን ቤትና የነ​በ​ረ​ውን ሁሉ ስለ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታቦት ባረከ” ብለው ነገ​ሩት። ዳዊ​ትም ሄዶ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ታቦት ከአ​ቢ​ዳራ ቤት ወደ ዳዊት ከተማ በደ​ስታ አመ​ጣት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡ ዳዊትም እግዚአብሔር የአቢዳራን ቤትና የነበረውን ሁሉ ስለ እግዚአብሔር ታቦት እንደ ባረከ ሰማ። ዳዊትም ሄዶ የእግዚአብሔርን ታቦት ከአቢዳራ ቤት ወደ ዳዊት ከተማ በደስታ አመጣው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህ ጊዜ፥ “በእግዚአብሔር ታቦት ምክንያት የዖቤድ ኤዶም ቤተሰቡና ያለውን ሁሉ ጌታ ባረከለት” ብለው ለዳዊት ነገሩት። ስለዚህ ዳዊት ወደዚያው ወርዶ፥ የእግዚአብሔርን ታቦት ከዖቤድኤዶም ቤት ወደ ዳዊት ከተማ በታላቅ ደስታ አመጣው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ስሚደ፥ “ጾሳ ታቦታ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ኦቤድ-ኤዶማ ሶ አሳነ አዉ ደእያ ኡባባ አንጄዳ” ያግያዋ ካቲ ዳዊተ ስሴዳ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ዳዊተ ኦቤድ-ኤዶማ ሶ ቢደ፥ ጾሳ ታቦታ ዳዊታ ካታማ ናሸቻን አሄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe simmiide, «S'oossaa Taabootaa diraw, Med'inaa Goday Obeedi-Eedooma soo asaanne aw de'iyaa ubbabaa anjjeedda» yaagiyaawaa Kaatii Daawite siseedda; hewaa diraw, Daawite Obeedi-Eedooma soo biide, S'oossaa Taabootaa Daawita Katamaa nashechchan aheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode, «Xoossa Caaqo Qaala Taabotaa gaason GODAY Abidaare, izaso asaanne izas diza ubbaa anjjides» giidi Dawites yootida. Hessa gishshas Dawiti hee biidi, Xoossa Caaqo Qaala Taabotaa Abidaaresoppe Dawite katama gita ufayssan efides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ፥ «ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታ ጋሶን ጎዳይ ኣቢዳሬ፥ ኢዛሶ ኣሳኔ ኢዛስ ዲዛ ኡባ ኣንጂዴስ» ጊዲ ዳዊቴስ ዮቲዳ። ሄሳ ጊሻስ ዳዊቲ ሄ ቢዲ፥ ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታ ኣቢዳሬሶፔ ዳዊቴ ካታማ ጊታ ኡፋይሳን ኤፊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳ ታቦትያ ግሾ ጎዳይ አብዳራ ሶ አሳነ እያዉ ደእያ ኡባ አንጅዳይሳ ካዎይ ዳዊቲ ስእስ። ሄሳ ግሾ፥ ዳዊቲ አብዳራ ሶ ብድ፥ ፆሳ ታቦትያ ዳዊታ ካታማ ኡፋይሳን ኤህስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossa Taabotiya gisho Goday Abidaara soo asaanne iyaw de7iya ubbaa anjidaysa kawoy Dawiti si7is. Hessa gisho, Dawiti Abidaara soo bidi, Xoossa Taabotiya Dawita Katamaa ufaysan ehis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ፣ “ በእግዚአብሔር ታቦት ምክንያት የአቢዳራን ቤተ ሰውና ያለውን ሁሉ እግዚአብሔር ባረከለት” ብለው ለዳዊት ነገሩት። ስለዚህ ዳዊት ወደዚያው ወርዶ፣ የእግዚአብሔርን ታቦት ከአቢዳራ ቤት ወደ ዳዊት ከተማ በታላቅ ደስታ አመጣው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በቃል ኪዳኑ ታቦት ምክንያት እግዚአብሔር የዖቤድኤዶምን ቤተሰብና ያለውን ነገር ሁሉ እግዚአብሔር የባረከለት መሆኑን ንጉሥ ዳዊት ሰማ፤ ስለዚህም የቃል ኪዳኑን ታቦት በታላቅ ደስታ ወደ ኢየሩሳሌም ሊወስደው በማሰብ ወደ ዖቤድኤዶም ቤት ሄዶ አወጣው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ምእንቲ ታቦት ኪዳን ኢሉ ንቤት ኣቢዳራን ንዘለዎ ዅሉን ከም ዝባረኸሉ ሰሚዖም ንንጉስ ዳዊት ነገርዎ። ሽዑ ዳዊት ከይዱ ንታቦት እግዚኣብሄር ካብ ቤት ኣቢዳራ ብሓጐስ ናብ ከተማ ዳዊት ኣምፅኦ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ምእንቲ ታቦት ኣምላኽ ኢሉ ንቤት ዖቤድኤዶምን ንዘለዎ ዂሉን ባሪኹሉ፡ ኢሎምንንጉስ ዳዊት ነገርዎ። ሽዑ ዳዊት ከይዱ ንታቦት ኣምላኽ ካብ ቤት ዖቤድኤዶም ብሓጐስ ናብ ከተማ ዳዊት ዳዊት ኣደየቦ።