2 Samuel 6:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ሽዑ ታቦት እግዚኣብሄር ንርእሱ ናብ ከተማ ዳዊት ኬምጽእ ኣይደለየን። ዳዊት ግና ናብ ቤት ዖቤድ-ኤዶም እቲ ጊታዊ ኣምጽኦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም የእግዚአብሔርን ታቦተ ሕግ ወደ እርሱ ወደ ዳዊት ከተማ ያመጣት ዘንድ አልወደደም፤ ዳዊትም በጌት ሰው በአቢዳራ ቤት አገባት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም የእግዚአብሔርን ታቦት ወደ እርሱ ወደ ዳዊት ከተማ ያመጣው ዘንድ አልወደደም፤ ዳዊትም በጌት ሰው በአቢዳራ ቤት አገባው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ዳዊት የጌታን ታቦት አብሮት እንዲሆን ወደ ዳዊት ከተማ ይዞት ለመሄድ አልፈለገም፤ በዚህ ፈንታ አቅጣጫ ለውጦ የጌት ሰው ወደ ሆነው ወደ ዖቤድ ኤዶም ቤት ወሰደው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ዳዊተ ጾሳ ታቦታ ባረናና ዳዊታ ካታማ አሀናዉ ኮይቤና፤ ሄዋ አጊደ ግታትያ ኦቤድ-ኤዶማ ግያ ብታንያ ሶ አፌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Daawite S'oossaa Taabootaa barenana Daawita Katamaa ahanaw koyyibeenna; hewaa aggiide Gitaatiyaa Obeedi-Eedooma giyaa bitaniyaa soo afeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Dawiti GODAA Caaqo Qaala Taabotaa banara daana mala Dawite katama ekki baana koyibeenna; hessa gishshas oge laammidi Geete dere as Abidaare soo efissides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ዳዊቲ ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታ ባናራ ዳና ማላ ዳዊቴ ካታማ ኤኪ ባና ኮዪቤና፤ ሄሳ ጊሻስ ኦጌ ላሚዲ ጌቴ ዴሬ ኣስ ኣቢዳሬ ሶ ኤፊሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ እ ጎዳ ታቦትያ ባራ ዳዊታ ካታማ ኤሀናዉ ኮይቤና። ሄሳ አግድ ጋተ አድያ አብዳራ ሶ ኤፍስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, I Godaa Taabotiya baara Dawita Katamaa ehanaw koybeenna. Hessa aggidi Gaate addiya Abidaara soo efis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ዳዊት የእግዚአብሔር ታቦት አብሮት እንዲሆን ወደ ዳዊት ከተማ ይዞት ለመሄድ አልፈለገም፤ በዚህ ፈንታ አቅጣጫ ለውጦ የጌት ሰው ወደ ሆነው ወደ አቢዳራ ቤት ወሰደው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ታቦቱን ወደ ኢየሩሳሌም ላለመውሰድ ወሰነ፤ ይህንንም በማድረግ ፈንታ ከመንገድ መልሶ የጋት ከተማ ነዋሪ ወደ ሆነው ዖቤድኤዶም ተብሎ ወደሚጠራው ሰው ቤት አስገባው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ዳዊት ንታቦት እግዚኣብሄር ናብ ከተማኡ ኸእትዎ ስለ ዘይፈተወ፥ ናብ ቤት እቲ ጌታዊ ኣቢዳራ ኣእተዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ኸኣ ዳዊት ንታቦት እግዚኣብሄር ናብ ቤት ዖቤድኤዶም፡ ጊታዊ ኣእተዎ እምበር፡ ዳዊት ናብኡ፡ ናብ ከተማ ዳዊትሲ፡ ኬግዕዞ ኣይፈተወን። |