2 Samuel 5:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪኡ ዳዊት ኣብቲ ዕርዲ ክነብር ከደ፡ ከተማ ዳዊት ድማ ሰመያ። ዳዊት ድማ ካብ ሚሎን ንውሽጥን ኣብ ዙርያኡ ሃነጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም በአ​ን​ባ​ዪቱ ውስጥ ተቀ​መጠ፤ እር​ስ​ዋም የዳ​ዊት ከተማ ተባ​ለች። ከተ​ማ​ዋ​ንም ዙሪ​ያ​ዋን እስከ ዳር​ቻዋ ድረስ ቀጠ​ራት፤ ቤቱ​ንም ሠራ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም በአምባይቱ ውስጥ ተቀመጠ፥ የዳዊትም ከተማ ብሎ ጠራት። ዳዊትም ዙሪያዋን ከሚሎ ጀምሮ ወደ ውስጥ ቀጠራት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ዳዊት መኖሪያውን በምሽጉ ላይ አደረገ፤ የዳዊት ከተማም ብሎ ጠራው። ዳዊትም ከሚሎ አንሥቶ ወደ ውስጥ ዙሪያዋን ገነባው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ሄ ጌሱዋ ኦይቂደ፥ ያን ደኤዳ፤ ሄ ጌሱዋ ዳዊታ ካታማ ያጊደ ሱንዳ። ዳዊተ ሚሎፐ ዶሚደ፥ ሄ ካታማ ዩሽ አደ ግምቢሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite he geessuwaa oyk'k'iide, yaan de'eedda; he geessuwaa Daawita Katamaa yaagiide suntseedda. Daawite Miilloppe doommiide, he katamaa yuushshi aatsiide gimbbisseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Dawiti miixayo baas duussaso histtides; izo, «Dawite katama» gi sunththides. Dawiti Miiloppe doommidi izo giddo aaththidi yuuyi aadhdhanaas gimbides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ ሚጻዮ ባስ ዱሳሶ ሂስቲዴስ፤ ኢዞ፥ «ዳዊቴ ካታማ» ጊ ሱንዴስ። ዳዊቲ ሚሎፔ ዶሚዲ ኢዞ ጊዶ ኣዲ ዩዪ ኣናስ ጊምቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ሄ ሚፃ ኦይክድ፥ ያን ደእስ፤ ሄ ሚፃ ዳዊታ ካታማ ያግድ ሱንስ። ዳዊቲ ሚሎፐ ዶምድ ሄ ካታማ ዩሽድ ግምብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti he miixaa oykidi, yan de7is; he miixaa Dawita katamaa yaagidi sunthis. Dawiti Miilope doomidi he katamaa yuushshidi gimbis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ዳዊት መኖሪያውን በዐምባዪቱ ላይ አደረገ፤ የዳዊት ከተማም ብሎ ጠራት። ዳዊትም ከሚሎ አንሥቶ ወደ ውስጥ ዙሪያዋን ገነባት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊት ምሽጉን ከያዘ በኋላ መኖሪያውን በዚያው ስፍራ አደረገ፤ እርስዋንም “የዳዊት ከተማ” ብሎ ጠራት፤ ከኮረብታው በስተ ምሥራቅ በኩል በዐፈር ከተደለደለው ስፍራ አንሥቶ በኮረብታው ዙሪያ ከተማይቱንም ሠራ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ከዓ ኣብታ እምባ ተቐመጠ፤ ከተማ ዳዊት ኢሉውን ሰየማ። ዳዊት ኻብ ሚሎ ሒዙ ብዙርያኣን ብውሽጣን ነደቓ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ከኣ ኣብ እምባ ተቐመጠ እሞ ከተማ ዳዊት ኣውጽኣላ። ዳዊት ድማ ካብ ሚሎ ሒዙ ብዙርያኣን ብዉሽጣን ነደቓ።