2 Samuel 5:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪኡ ዳዊት ኣብቲ ዕርዲ ክነብር ከደ፡ ከተማ ዳዊት ድማ ሰመያ። ዳዊት ድማ ካብ ሚሎን ንውሽጥን ኣብ ዙርያኡ ሃነጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም በአንባዪቱ ውስጥ ተቀመጠ፤ እርስዋም የዳዊት ከተማ ተባለች። ከተማዋንም ዙሪያዋን እስከ ዳርቻዋ ድረስ ቀጠራት፤ ቤቱንም ሠራ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም በአምባይቱ ውስጥ ተቀመጠ፥ የዳዊትም ከተማ ብሎ ጠራት። ዳዊትም ዙሪያዋን ከሚሎ ጀምሮ ወደ ውስጥ ቀጠራት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ዳዊት መኖሪያውን በምሽጉ ላይ አደረገ፤ የዳዊት ከተማም ብሎ ጠራው። ዳዊትም ከሚሎ አንሥቶ ወደ ውስጥ ዙሪያዋን ገነባው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ሄ ጌሱዋ ኦይቂደ፥ ያን ደኤዳ፤ ሄ ጌሱዋ ዳዊታ ካታማ ያጊደ ሱንዳ። ዳዊተ ሚሎፐ ዶሚደ፥ ሄ ካታማ ዩሽ አደ ግምቢሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite he geessuwaa oyk'k'iide, yaan de'eedda; he geessuwaa Daawita Katamaa yaagiide suntseedda. Daawite Miilloppe doommiide, he katamaa yuushshi aatsiide gimbbisseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Dawiti miixayo baas duussaso histtides; izo, «Dawite katama» gi sunththides. Dawiti Miiloppe doommidi izo giddo aaththidi yuuyi aadhdhanaas gimbides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ ሚጻዮ ባስ ዱሳሶ ሂስቲዴስ፤ ኢዞ፥ «ዳዊቴ ካታማ» ጊ ሱንዴስ። ዳዊቲ ሚሎፔ ዶሚዲ ኢዞ ጊዶ ኣዲ ዩዪ ኣናስ ጊምቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ሄ ሚፃ ኦይክድ፥ ያን ደእስ፤ ሄ ሚፃ ዳዊታ ካታማ ያግድ ሱንስ። ዳዊቲ ሚሎፐ ዶምድ ሄ ካታማ ዩሽድ ግምብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti he miixaa oykidi, yan de7is; he miixaa Dawita katamaa yaagidi sunthis. Dawiti Miilope doomidi he katamaa yuushshidi gimbis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ዳዊት መኖሪያውን በዐምባዪቱ ላይ አደረገ፤ የዳዊት ከተማም ብሎ ጠራት። ዳዊትም ከሚሎ አንሥቶ ወደ ውስጥ ዙሪያዋን ገነባት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊት ምሽጉን ከያዘ በኋላ መኖሪያውን በዚያው ስፍራ አደረገ፤ እርስዋንም “የዳዊት ከተማ” ብሎ ጠራት፤ ከኮረብታው በስተ ምሥራቅ በኩል በዐፈር ከተደለደለው ስፍራ አንሥቶ በኮረብታው ዙሪያ ከተማይቱንም ሠራ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ከዓ ኣብታ እምባ ተቐመጠ፤ ከተማ ዳዊት ኢሉውን ሰየማ። ዳዊት ኻብ ሚሎ ሒዙ ብዙርያኣን ብውሽጣን ነደቓ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ከኣ ኣብ እምባ ተቐመጠ እሞ ከተማ ዳዊት ኣውጽኣላ። ዳዊት ድማ ካብ ሚሎ ሒዙ ብዙርያኣን ብዉሽጣን ነደቓ። |