2 Samuel 5:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ፡ ኣብ ጕድጓድ ቅዝፈት ደይቡ፡ ንየቡሳውያንን ነቶም ብነፍሲ ዳዊት እተጸልኡ ስንኩላትን ዕዉራትን ዝሰዓረ፡ ንሱ ሓለቓን ሓለቓን ኪኸውን ኣለዎ። ስለዚ ድማ፡ ዕዉራትን ሓንካሳትን ናብ ቤት ኣይኣትዉን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን ዳዊት፥ “ኢያቡሴዎናውያንን የሚመታ ሁሉ፥ ዕውሮችንና አንካሶችን፥ የዳዊትንም ነፍስ የሚጠሉትን ሁሉ በሳንጃ ይውጋቸው” አለ። ስለዚህም፥ “ዕውርና አንካሳ ወደ እግዚአብሔር ቤት አይግቡ” ተባለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን ዳዊት። ኢያቡሳውያንን የሚመታ በውኃ መሄጃው ይውጣ፤ የዳዊትም ነፍስ የምትጠላቸውን ዕውሮችንና አንካሶችን ያውጣ አለ። ስለዚህም በምሳሌ። ዕውርና አንካሳ ወደ ቤት አይግቡ ተባለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ዕለት ዳዊት፥ “ኢያቡሳውያንን መግደል የሚፈልግ፥ የዳዊት ጠላቶች ወደሚሆኑ፥ ‘አንካሶችና ዕውሮች’ ለመድረስ በውሃ መተላለፊያው ይውጣ” አለ። ለዚህም ነበር፥ “አንካሶችና ዕውሮች ወደ ቤተ መንግሥት አይገቡም” የተባለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ዳዊተ ባረ አሳ፥ “ያቡሳ አሳቱዋ ጾንያ አሳይ ኦንነ ዳዊታ ሞርከቱ፥ ሄ ‘ዎባቱነ ቆቃቱ’ ደእያ ሳኣ ጋካናዉ፥ ሃይ ጎጊደ ከስያ ጾእያና ገላናዉ ኮሼ” ያጌዳ። ሄዋ ድራዉ፥ “ቆቀቱነ ዎባቱ ካትያ ጎልያ ገልክኖ” ጌተቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi Daawite bare asaa, «Yaabuusa asatuwaa s'ooniyaa Asay ooninne Daawita morkketuu, he ‹wobbatuunne k'ook'atuu› de'iyaa sa'aa gakkanaw, haatsay goggiide kesiyaa s'oo'iyaanna gelanaw koshshee» yaageedda. Hewaa diraw, «K'ook'etunne wobbatuu kaatiyaa golliyaa gelikkino» geetetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Dawiti, «Yaabuse asaa xoonana koyzay, Dawite morkke gidida wobbetakkonne qooqetakko gakkanaas haath pinniza purdera pudunththaa kezanaas bessees» gides; hessa gishshas, «Wobbetinne qooqeti kawo keeth gelettenna» geetettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላስ ዳዊቲ፥ «ያቡሴ ኣሳ ጾናና ኮይዛይ፥ ዳዊቴ ሞርኬ ጊዲዳ ዎቤታኮኔ ቆቄታኮ ጋካናስ ሃ ፒኒዛ ፑርዴራ ፑዱን ኬዛናስ ቤሴስ» ጊዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ፥ «ዎቤቲኔ ቆቄቲ ካዎ ኬ ጌሌቴና» ጌቴቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ዳዊቲ፥ “ያቡሰ አሳ ኦልድ ኦይክያ ኦንካ ዳዊታ ሞርከ ግድዳ ዎበትነ ቆቀት ደእያ በሳ ጋካናዉ ሻፋራ ፑደ ከያናዉ ኮሼስ” ያግስ። ሄሳ ግሾ፥ “ቆቀትነ ዎበት ጋ ገሎኮና” ጌተትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Dawiti, “Yaabuse asaa olidi oykiya oonika Dawita morke gidida wobbetinne qooqeti de7iya bessaa gakanaw shaafara pude keyanaw koshshees” yaagis. Hessa gisho, “Qooqetinne wobbeti gadho gelokona” geetetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያም ዕለት ዳዊት፣ “ኢያቡሳውያንን ድል ማድረግ የሚፈልግ፣ የዳዊት ጠላቶች ወደሚሆኑ፣ ‘ዐንካሶችና ዕውሮች’ ለመድረስ በውሃ መተላለፊያው ሽቅብ መውጣት አለበት” አለ። እንግዲህ፣ “ ‘ዐንካሶችና ዕውሮች’ ወደ ቤተ መንግሥት አይገቡም” ያሉት ለዚህ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ቀን ዳዊት አንዲህ አለ፦ “ኢያቡሳውያንን የሚመታ ዳዊት በሚጠላቸው በዕውሮችና በአንካሶች ላይ አደጋ ለመጣል በውሃው መተላለፊያ ይውጣ፤” ስለዚህም ዕውሮችና አንካሶች ወደ ቤተ መንግሥት አይገቡም ተባለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት በታ መዓልቲ እቲኣ “ንኢያቡሳውያን ክስዕሮም ዝደሊ በቲ መተሓላለፊ ማይ ኣቢሉ ይደይብ እሞ፥ ነቶም ኣነ ዝፀልኦም ሓንካሳትን ዕዉራትን የውፅእ” በለ። ስለዙይ ብምስላ “ዕዉርን ሓንካስን ናብ ቤተ መንግስቲ ኣይእተዉ” ተብሃለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ፡ ንየቡሳዊ ዝቐረበ ዘበለ ናብቲ መትረብ ማይ ይደይብ እሞ ነቶም ነፍሲ ዳዊት እትጸልኦም ሓንካሳትን ዕዉራትን ይቕተሎም፡ በለ። ስለዚ ዕዉርን ሓንካስን ናብ ቤት ኣይእተዉ፡ ተባህለ። |