2 Samuel 5:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኵሎም ሽማግለታት እስራኤል ኣብ ኬብሮን ናብ ንጉስ መጹ። ንጉስ ዳዊት ድማ ኣብ ኬብሮን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቃል ኪዳን ኣተወሎም፡ ንዳዊት ድማ ኣብ እስራኤል ንጉስ ኪኸውን ቀብእዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ሽማግሌዎች ሁሉ ወደ ንጉሡ ወደ ኬብሮን መጡ፤ ንጉሡ ዳዊትም በኬብሮን በእግዚአብሔር ፊት ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደረገ፤ በእስራኤልም ንጉሥ ይሆን ዘንድ ዳዊትን ቀቡት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ሽማግሌዎች ሁሉ ወደ ንጉሡ ወደ ኬብሮን መጡ፤ ንጉሡ ዳዊትም በኬብሮን በእግዚአብሔር ፊት ቃል ኪዳን ከእነርሱ ጋር አደረገ፤ በእስራኤልም ንጉሥ ይሆን ዘንድ ዳዊትን ቀቡት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም የእስራኤል ሽማግሌዎች በሙሉ ወደ ኬብሮን መጡ፤ ንጉሥ ዳዊትም ኬብሮን ላይ በጌታ ፊት ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደረገ፤ እነርሱም በእስራኤል ንጉሥ እንዲሆን ዳዊትን ቀቡት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ እስራኤልያ ጭማቱ ኡባይ ዳዊታኮ ከብሮነ ካታማ ዬድኖ፤ እ ኡንቱንቱና ከብሮናን መና ጎዳይ ስንን ቃላ ጫቁዋ ጫቀቴዳ፤ እስራኤልያ ቦላ ካተታናዳን ዳዊታ ኡንቱንቱ ኦኬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Israa'eeliyaa c'imatuu ubbay Daawitakko Kebroone katamaa yeeddino; I unttunttunna Kebroonan Med'inaa Goday sintsan k'aalaa c'aak'uwaa c'aak'k'eteedda; Israa'eeliyaa bolla kaatetanaadan Daawita unttunttu okkeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Isra7eele asaa kaaleththizayti ubbay Kebroone yida; kawo Dawiti Kebroonen GODAA sinththan isttara caaqo qaala gelides; isttika Dawite tiydi Isra7eele bolla kawoththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳ ካሌዛይቲ ኡባይ ኬብሮኔ ዪዳ፤ ካዎ ዳዊቲ ኬብሮኔን ጎዳ ሲንን ኢስታራ ጫቆ ቃላ ጌሊዴስ፤ ኢስቲካ ዳዊቴ ቲይዲ ኢስራኤሌ ቦላ ካዎዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ጭማት ኡባይ ካዋ ዳዊታኮ ከብሮና ይዶሶና፤ እ ኤንታራ ከብሮናን ጎዳ ስንን ጫቅስ፤ እስራኤለ ቦላ ካዎታና መላ ዳዊታ ትይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele cimati ubbay kawa Dawitako Kebroona yidosona; I entara Kebroonan Godaa sinthan caaqis; Isra7eele bolla kawotana mela Dawita tiyidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህም የእስራኤል ሽማግሌዎች በሙሉ ወደ ኬብሮን መጡ፤ ንጉሥ ዳዊትም ኬብሮን ላይ በእግዚአብሔር ፊት ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደረገ፤ እነርሱም ዳዊትን ቀብተው በእስራኤል ላይ አነገሡት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንግዲህ የእስራኤል መሪዎች ሁሉ በኬብሮን ወደ ነበረው ወደ ዳዊት የመጡት በዚህ ዐይነት ነበር፤ እርሱም ከእነርሱ ጋር በእግዚአብሔር ፊት የቃል ኪዳን ስምምነት አደረገ፤ እነርሱም ቀብተው በእስራኤል ላይ አነገሡት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ዓበይቲ እስራኤል ድማ ናብ ንጉስ ናብ ኬብሮን መፁ፤ ንጉስ ዳዊት ከዓ ኣብ ኬብሮን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ምስኣቶም ኪዳን ኣተወ። ንሳቶም ድማ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ንጉስ ክኸውን ቀብእዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኩሎም ዓበይቲ እስራኤል ድማ ናብ ንጉስ ኣብ ኬብሮን ምጱ፡ንጉስ ዳዊት ከኣ ኣብ ኬብሮን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብኤር ምስታቶም ኪዳን አተወ። ንዳዊት ድማ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ንጉስ ኪኸውን ቀብእዎ። |