2 Samuel 5:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ገበረ። ንፍልስጥኤማውያን ድማ ካብ ጌባ ሰዓርዎም ክሳዕ ናብ ጋዜር ትመጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤ ከገባዖንም እስከ ጌሴራ ድረስ ፍልስጥኤማውያንን መታ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤ ከገባዖንም እስከ ጌዝር ድረስ ፍልስጥኤማውያንን መታ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም ዳዊት ጌታ እንዳዘዘው አደረገ፤ ፍልስጥኤማውያንንም ከገባዖን እስከ ጌዜር ድረስ መታቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ መና ጎዳይ አዛዜዳዋዳን ኦዳ፤ ገባአፐ ቢደ ገዜራ ጋካናዉ፥ ፕልስጼማ ኦላንቻቱዋ ዳዊተ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite Med'inaa Goday azazeeddawaadan ootseedda; Gebaa'appe biide Gezeera gakkanaw, Piliss's'eema olanchchatuwaa Daawite wod'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Dawiti GODAY iza azazida mala ooththides; Filisxeeme asaakka Geebappe biidi Gezeere gakkanaas gooddi gooddi shocides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ዳዊቲ ጎዳይ ኢዛ ኣዛዚዳ ማላ ኦዴስ፤ ፊሊስጼሜ ኣሳካ ጌባፔ ቢዲ ጌዜሬ ጋካናስ ጎዲ ጎዲ ሾጪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ጎዳይ ኪትዳይሳዳ ኦስ፤ ጌባፐ ገዘራ ጋካናዉ ፍልስፄመ ኦላንቾታ ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Goday kiittidaysada oothis; Geebape Gezera gakanaw Filisxeeme olanchota wodhis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህም ዳዊት እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤ ፍልስጥኤማውያንንም ከገባዖን እስከ ጌዝር ድረስ እያሳደደ መታቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤ ፍልስጥኤማውያንንም አሸነፈ፤ ከጌባዕ አንሥቶ እስከ ጌዜር ድረስም አባረራቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ከዓ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ገበረ፤ ንፍልስጥኤማውያንውን ካብ ገባዖን ክሳዕ ጌዘር ሰዓሮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ከኣ፡ ከምቲ ንእግዚኣብሄር ዝአዘዞ፡ ከምኡ ገበረ፡ ንፍልስጥኤማውያን ከኣ ካብ ጌባዕ ክሳዕ እታ ንጌዘር እትአትወላ ሰዐሮም። |