2 Samuel 5:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ጫፋት ኣእዋም ድፍኢት ድምጺ ምድፋእ እንተ ሰሚዕካ፡ ሽዑ ክትዘናጋዕ ኣሎካ። ሽዑ እግዚኣብሄር ንሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ክስዕሮ ቅድሜኹም ክወጽእ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሾላውም ዛፍ ራስ ውስጥ የሽውሽውታ ድምፅ ስትሰማ፥ በዚያ ጊዜ እግዚአብሔር የፍልስጥኤማውያንን ጭፍራ ለመምታት በፊትህ ወጥቶ ይሆናልና በዚያ ጊዜ ፍጠን” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሾላውም ዛፍ ራስ ውስጥ የሽውሽውታ ድምፅ ስትሰማ፥ በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር የፍልስጥኤማውያንን ጭፍራ ለመምታት በፊትህ ወጥቶ ይሆናልና በዚያን ጊዜ ቸኵል አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሾላው ዛፎች ጫፍ ላይ የሰልፍ ድምፅ ስትሰማም፥ ጌታ የፍልስጥኤማውያንን ሠራዊት ለመምታት ቀድሞህ ወጥቶአል ማለት ነውና በዚያን ጊዜ ፍጠን።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቦእያ ሁጲያን ኦላ ኮሻ ኔን ስስያ ዎደ ኤሌላ። አያዉ ጎፐ፥ ሄዌ ፕልስጼማ ኦላንቻቱዋ ሾጫናዉ መና ጎዳይ ኔፐ ስንዉ አዳ ግያዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Boo'iyaa huup'iyaan olaa kooshshaa neeni sisiyaa wode elleella. Ayaw gooppe, hewe Piliss's'eema olanchchatuwaa shoc'anaw Med'inaa Goday neeppe sintsaw aad'd'eedda giyaawaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Balasaane miththa xeera bollara ola giiris siyiza wode GODAY Filisxeeme ola asaa olanaas neeppe kaseti kezides guus gidida gishshas he wode eesotada sinth sitti ga ba» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባላሳኔ ሚ ጼራ ቦላራ ኦላ ጊሪስ ሲዪዛ ዎዴ ጎዳይ ፊሊስጼሜ ኦላ ኣሳ ኦላናስ ኔፔ ካሴቲ ኬዚዴስ ጉስ ጊዲዳ ጊሻስ ሄ ዎዴ ኤሶታዳ ሲን ሲቲ ጋ ባ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎላ ም ፄራን ሳልፐ ቃላ ኔኒ ስእያ ዎደ ፍልስፄመ ኦላንቾታ ሾጫናዉ ጎዳይ ኔፐ ስን አዳይሳ ኤራዳ ኤለሳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wola mithaa xeeran salpe qaala neeni si7iya wode Filisxeeme olanchota shocanaw Goday neepe sinthe aadhidaysa erada ellesa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በበለሳኑ ዛፎች ጫፍ ላይ የሰልፍ ጕዞ ድምፅ ስትሰማም፣ እግዚአብሔር የፍልስጥኤማውያንን ሰራዊት ለመምታት ቀድሞህ ወጥቷል ማለት ነውና በዚያን ጊዜ በፍጥነት ወደ ፊት ሂድ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሾላ ዛፎች ጫፍ ላይ የሰልፍ ድምፅ ስትሰማ በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር የፍልስጥኤማውያንን ሠራዊት ለመምታት የወጣ መሆኑን ዐውቀህ ፈጥነህ አጥቃ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ርእሲ እቲ ሳጋሉ ድምፂ ሰይፊ ምስ ሰማዕኻ፥ ሽዑ እግዚኣብሄር ንሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ክዋግኦም ቅድሜኻ ወፂኡ ማለት እዩ እሞ፥ ቀልጢፍካ ተዋግኣዮም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪኸውን ድማ እዩ፡ ኣብ ርእሲ እቲ ሳጋሉ ናይ ዚረግጽ ድምጺ ምስ ሰማዕካ፡ ሽዑ እግዚኣብሄር ንሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ኪዋግኦም ቅድሜኻ ወጺኡ እዩ እሞ፡ ሽዑ ቐልጢፍካ ስረር፡ በሎ። |