2 Samuel 5:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ጫፋት ኣእዋም ድፍኢት ድምጺ ምድፋእ እንተ ሰሚዕካ፡ ሽዑ ክትዘናጋዕ ኣሎካ። ሽዑ እግዚኣብሄር ንሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ክስዕሮ ቅድሜኹም ክወጽእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሾ​ላ​ውም ዛፍ ራስ ውስጥ የሽ​ው​ሽ​ውታ ድምፅ ስት​ሰማ፥ በዚያ ጊዜ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንን ጭፍራ ለመ​ም​ታት በፊ​ትህ ወጥቶ ይሆ​ና​ልና በዚያ ጊዜ ፍጠን” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሾላውም ዛፍ ራስ ውስጥ የሽውሽውታ ድምፅ ስትሰማ፥ በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር የፍልስጥኤማውያንን ጭፍራ ለመምታት በፊትህ ወጥቶ ይሆናልና በዚያን ጊዜ ቸኵል አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሾላው ዛፎች ጫፍ ላይ የሰልፍ ድምፅ ስትሰማም፥ ጌታ የፍልስጥኤማውያንን ሠራዊት ለመምታት ቀድሞህ ወጥቶአል ማለት ነውና በዚያን ጊዜ ፍጠን።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቦእያ ሁጲያን ኦላ ኮሻ ኔን ስስያ ዎደ ኤሌላ። አያዉ ጎፐ፥ ሄዌ ፕልስጼማ ኦላንቻቱዋ ሾጫናዉ መና ጎዳይ ኔፐ ስንዉ አዳ ግያዋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Boo'iyaa huup'iyaan olaa kooshshaa neeni sisiyaa wode elleella. Ayaw gooppe, hewe Piliss's'eema olanchchatuwaa shoc'anaw Med'inaa Goday neeppe sintsaw aad'd'eedda giyaawaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Balasaane miththa xeera bollara ola giiris siyiza wode GODAY Filisxeeme ola asaa olanaas neeppe kaseti kezides guus gidida gishshas he wode eesotada sinth sitti ga ba» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባላሳኔ ሚ ጼራ ቦላራ ኦላ ጊሪስ ሲዪዛ ዎዴ ጎዳይ ፊሊስጼሜ ኦላ ኣሳ ኦላናስ ኔፔ ካሴቲ ኬዚዴስ ጉስ ጊዲዳ ጊሻስ ሄ ዎዴ ኤሶታዳ ሲን ሲቲ ጋ ባ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎላ ም ፄራን ሳልፐ ቃላ ኔኒ ስእያ ዎደ ፍልስፄመ ኦላንቾታ ሾጫናዉ ጎዳይ ኔፐ ስን አዳይሳ ኤራዳ ኤለሳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Wola mithaa xeeran salpe qaala neeni si7iya wode Filisxeeme olanchota shocanaw Goday neepe sinthe aadhidaysa erada ellesa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በበለሳኑ ዛፎች ጫፍ ላይ የሰልፍ ጕዞ ድምፅ ስትሰማም፣ እግዚአብሔር የፍልስጥኤማውያንን ሰራዊት ለመምታት ቀድሞህ ወጥቷል ማለት ነውና በዚያን ጊዜ በፍጥነት ወደ ፊት ሂድ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሾላ ዛፎች ጫፍ ላይ የሰልፍ ድምፅ ስትሰማ በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር የፍልስጥኤማውያንን ሠራዊት ለመምታት የወጣ መሆኑን ዐውቀህ ፈጥነህ አጥቃ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ርእሲ እቲ ሳጋሉ ድምፂ ሰይፊ ምስ ሰማዕኻ፥ ሽዑ እግዚኣብሄር ንሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ክዋግኦም ቅድሜኻ ወፂኡ ማለት እዩ እሞ፥ ቀልጢፍካ ተዋግኣዮም” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኪኸውን ድማ እዩ፡ ኣብ ርእሲ እቲ ሳጋሉ ናይ ዚረግጽ ድምጺ ምስ ሰማዕካ፡ ሽዑ እግዚኣብሄር ንሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ኪዋግኦም ቅድሜኻ ወጺኡ እዩ እሞ፡ ሽዑ ቐልጢፍካ ስረር፡ በሎ።