2 Samuel 5:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ ናብ በዓል-ጴራዚም መጸ፡ ዳዊት ድማ ኣብኡ ስዒሩ፡ እግዚኣብሄር ንጸላእተይ ከም ማይ ኣይሂ ኣብ ቅድመይ ተበገሰ። ስለዚ ነታ ቦታ በዓል ጴራሲም ኢሉ ሰመያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ከላይኛው መጋደያ መጣ፤ በዚያም መታቸውና፥ “ውኃ እንደሚያጠፋ እግዚአብሔር ጠላቶቼን ፍልስጥኤማውያንን በፊቴ አጠፋቸው” አለ። ስለዚህም የዚያ ስፍራ ስም “የላይኛው መጋደያ” ተብሎ ተጠራ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ወደ በኣልፐራሲም መጣ፥ በዚያም መታቸውና። ውኃ እንዲያፈርስ እግዚአብሔር ጠላቶቼን በፊቴ አፈረሳቸው አለ። ስለዚህም የዚያን ስፍራ ስም በኣልፐራሲም ብሎ ጠራው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም ዳዊት ወደ ባዓል ፈራጺም ሄዶ ፍልስጥኤማውያንን ድል አደረጋቸው። እርሱም “የጐርፍ ውሃ ጥሶ በመውጣት እንደሚያፈራርስ፥ ጌታም ጠላቶቼን በፊቴ አፈራረሳቸው” አለ። በዚህ የተነሣም የዚያ ቦታ ስም ባዓል ፈራጺም ተባለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ባኣል-ፓራጺማ ግያ ሳኣ ቢደ፥ ያን ኡንቱንታ ጾኔዳ። ያቲደ ዳዊተ፥ “ሃ ድኡ ስ አያዋዳን መና ጎዳይ ታ ሞርከቱዋ ግዱዋና ታና አዳ” ያጌዳ። ሄዋ ድራዉ፥ ሄ ሳኣ ሱንይ ባኣል-ፓራጺማ ጌተቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite Ba'aali-Paraas'iima giyaa sa'aa biide, yaan unttuntta s'ooneedda. Yaatiide Daawite, «Haatsaa di'uu d'uussi aad'd'iyaawaadan Med'inaa Goday ta morkkatuwaa gidduwaanna taana aatseedda» yaageedda. Hewaa diraw, he sa'aa suntsay Ba'aali-Paraas'iima geetetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Dawiti Ba7aali-Paraaxime biidi Filisxeeme asaa oli xoonides; izikka, «Di7o haaththi dhuuqqi kezidi laalliza mala, GODAY ta morkketa ta sinththafe laallides» gides. Hessa gaason he sohoza sunththi Ba7aali-Paraaxime geetettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ዳዊቲ ባኣሊ-ፓራጺሜ ቢዲ ፊሊስጼሜ ኣሳ ኦሊ ጾኒዴስ፤ ኢዚካ፥ «ዲኦ ሃ ቂ ኬዚዲ ላሊዛ ማላ፥ ጎዳይ ታ ሞርኬታ ታ ሲንፌ ላሊዴስ» ጊዴስ። ሄሳ ጋሶን ሄ ሶሆዛ ሱን ባኣሊ-ፓራጺሜ ጌቴቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ባአል-ፓራስመ ጌተትያ በሳ ብድ፥ ያን ኤንታ ፆንስ። እ፥ “ድኦ ሃ መንድ ከየይሳዳ ጎዳይ ታ ሞርከታ ታ ስንን መንረስ” ያግስ። ሄሳ ግሾ፥ ሄ በሳ ሱንይ ባአል-ፓራስመ ጌተትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Ba7al-Parasime geetetiya bessaa bidi, yan enta xoonis. I, “Di7o haathi menthidi keyeysada Goday ta morketa ta sinthan mentherethis” yaagis. Hessa gisho, he bessa sunthay Ba7al-Parasime geetetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህም ዳዊት ወደ በአልፐራሲም ሄዶ ፍልስጥኤማውያንን ድል አደረጋቸው። እርሱም “የጐርፍ ውሃ ጥሶ በመውጣት እንደሚያፈራርስ፣ እግዚአብሔርም ጠላቶቼን በፊቴ አፈራረሳቸው” አለ። ከዚህ የተነሣም የዚያ ቦታ ስም በአልፐራሲም ተባለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ዳዊት ወደ ባዓል ፈራጺም ወርዶ ፍልስጥኤማውያንን ድል ካደረገ በኋላ “እግዚአብሔር በጠላቶቼ መካከል እንደ ጐርፍ ሰባብሮ ገባ” አለ፤ ስለዚህም የዚያ ስፍራ ስም “ባዓል ፈራጺም” ተብሎ ተጠራ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ ናብ በኣልፐራሲም መፀ፤ ኣብኣ ኸዓ ወቕዖም እሞ፥ “ማይ ከም ዘፍርስ፥ እግዚኣብሄር ንፀላእተይ ኣብ ቅድመይ ኣፍረሶም” በለ። ስለዙይ ነታ ቦታ እቲኣ በኣልፐራሲም ዝብል ስም ኣውፅአላ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ናብ በዓልጶራጺም መጸ፡ ኣብኣ ኸኣ ዳዊት ሰዐሮም። ማይ ከም ዚብተን፡ እግዚኣብሄር ድማ ነቶም ጸላእተይ ካብ ቅድመይ በተኖም፡ በለ። ስለዚ ስም እታ ቦታ እቲኣ በዓል ጶራጺም ኣውጽኣላ። |