2 Samuel 5:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፍልስጥኤማውያን ግና ንዳዊት ንጉስ እስራኤል ከም ዝቐብእዎ ምስ ሰምዑ፡ ኵሎም ፍልስጥኤማውያን ንዳዊት ኪደልይዎ ደየቡ። ዳዊት ድማ ሰሚዑ ናብቲ ዕርዲ ከረን ወረደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም ዳዊት በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ንጉሥ ሆኖ እንደ ተቀባ ሰሙ፤ ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም ሁሉ ዳዊ​ትን ሊፈ​ልጉ ወጡ፤ ዳዊ​ትም በሰማ ጊዜ ወደ ምሽጉ ወረደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፍልስጥኤማውያንም ዳዊት በእስራኤል ላይ ንጉሥ ሆኖ እንደ ተቀባ ሰሙ፥ ፍልስጥኤማውያንም ሁሉ ዳዊትን ሊፈልጉ ወጡ፤ ዳዊትም በሰማ ጊዜ ወደ ምሽጉ ወረደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት በእስራኤል ላይ ንጉሥ ሆኖ መቀባቱን ፍልስጥኤማውያን በሰሙ ጊዜ፥ ፍልስጤማውያን ሁሉ ዳዊትን ለመፈለግ በሙሉ ኀይላቸው ወጡ፤ ዳዊት ግን ይህን ሰምቶ ወደ ምሽጉ ወረደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ እስራኤልያ ቦላ ካትያ ግዲደ ኦከቴዳዋ ፕልስጼማ አሳቱ ስሴዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ኡባይ ዳዊታ ኮያናዉ ከሴድኖ፤ ሽን ዳዊተ ሄዋ ስሲደ፥ ዱገ ግምቢያ ግዶ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite Israa'eeliyaa bolla kaatiyaa gidiide oketteeddawaa Piliss's'eema asatuu siseedda wode, unttunttu ubbay Daawita koyanaw keseeddino; shin Daawite hewaa sisiide, duge gimbbiyaa giddo beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Isra7eele asaa bolla kawotidayssa Filisxeeme asay siyidi iza koyanaas gixxi dendides; hessa siyidi Dawiti duge ba miixa wodhdhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ ካዎቲዳይሳ ፊሊስጼሜ ኣሳይ ሲዪዲ ኢዛ ኮያናስ ጊጺ ዴንዲዴስ፤ ሄሳ ሲዪዲ ዳዊቲ ዱጌ ባ ሚጻ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ እስራኤለ ቦላ ካዎ ግድድ ትየትዳይሳ ፍልስፄመት ስእዳ ዎደ ኤንቲ ኡባይ ዳዊታ ኮያናዉ ከይዶሶና፤ ሽን ዳዊቲ ሄሳ ስእድ ሚፃን ብድ ገልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Isra7eele bolla kawo gididi tiyetidaysa Filisxeemeti si7ida wode enti ubbay Dawita koyanaw keyidosona; shin Dawiti hessa si7idi miixan bidi gelis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት በእስራኤል ላይ ንጉሥ ሆኖ መቀባቱን ፍልስጥኤማውያን በሰሙ ጊዜ፣ እርሱን ለመፈለግ በሙሉ ኀይላቸው ወጡ፤ ዳዊት ግን ይህን ሰምቶ ወደ ምሽጉ ወረደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊት በእስራኤል ላይ መንገሡን ፍልስጥኤማውያን ሰሙ፤ ስለዚህም ሠራዊታቸው ዳዊትን ለመማረክ ገሥግሦ ሄደ፤ ዳዊት የእነርሱን መምጣት በሰማ ጊዜ ወደ ተመሸገ ስፍራ ወረደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዳዊት ኣብ ልዕሊ እስራኤል ክነግስ ከም ዝቐብእዎ ፍልስጥኤማውያን ምስ ሰምዑ፥ ኵሎም ክደልይዎ ደየቡ። ዳዊት ድማ እዙይ ምስ ሰምዐ፥ ናብ ዕርዱ ወረደ።
Amharic Tigrinya 2011 ፍልስጥኤማውያን ከኣ ንዳዊት ኣብ ልዕሊ እስራኤል ኪነግስ ከም ዝቐብእዎ ምስ ሰምዑ፡ ኲሎም ፍልስጥኤማውያን ንዳዊት ኪደልይዎ ደየቡ። ዳዊት ድማ እዚ ምስ ሰምዔ፡ ናብ ዕርዲ ወረደ።