2 Samuel 5:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍልስጥኤማውያን ግና ንዳዊት ንጉስ እስራኤል ከም ዝቐብእዎ ምስ ሰምዑ፡ ኵሎም ፍልስጥኤማውያን ንዳዊት ኪደልይዎ ደየቡ። ዳዊት ድማ ሰሚዑ ናብቲ ዕርዲ ከረን ወረደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፍልስጥኤማውያንም ዳዊት በእስራኤል ላይ ንጉሥ ሆኖ እንደ ተቀባ ሰሙ፤ ፍልስጥኤማውያንም ሁሉ ዳዊትን ሊፈልጉ ወጡ፤ ዳዊትም በሰማ ጊዜ ወደ ምሽጉ ወረደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፍልስጥኤማውያንም ዳዊት በእስራኤል ላይ ንጉሥ ሆኖ እንደ ተቀባ ሰሙ፥ ፍልስጥኤማውያንም ሁሉ ዳዊትን ሊፈልጉ ወጡ፤ ዳዊትም በሰማ ጊዜ ወደ ምሽጉ ወረደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊት በእስራኤል ላይ ንጉሥ ሆኖ መቀባቱን ፍልስጥኤማውያን በሰሙ ጊዜ፥ ፍልስጤማውያን ሁሉ ዳዊትን ለመፈለግ በሙሉ ኀይላቸው ወጡ፤ ዳዊት ግን ይህን ሰምቶ ወደ ምሽጉ ወረደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ እስራኤልያ ቦላ ካትያ ግዲደ ኦከቴዳዋ ፕልስጼማ አሳቱ ስሴዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ኡባይ ዳዊታ ኮያናዉ ከሴድኖ፤ ሽን ዳዊተ ሄዋ ስሲደ፥ ዱገ ግምቢያ ግዶ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite Israa'eeliyaa bolla kaatiyaa gidiide oketteeddawaa Piliss's'eema asatuu siseedda wode, unttunttu ubbay Daawita koyanaw keseeddino; shin Daawite hewaa sisiide, duge gimbbiyaa giddo beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Isra7eele asaa bolla kawotidayssa Filisxeeme asay siyidi iza koyanaas gixxi dendides; hessa siyidi Dawiti duge ba miixa wodhdhides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ ካዎቲዳይሳ ፊሊስጼሜ ኣሳይ ሲዪዲ ኢዛ ኮያናስ ጊጺ ዴንዲዴስ፤ ሄሳ ሲዪዲ ዳዊቲ ዱጌ ባ ሚጻ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ እስራኤለ ቦላ ካዎ ግድድ ትየትዳይሳ ፍልስፄመት ስእዳ ዎደ ኤንቲ ኡባይ ዳዊታ ኮያናዉ ከይዶሶና፤ ሽን ዳዊቲ ሄሳ ስእድ ሚፃን ብድ ገልስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Isra7eele bolla kawo gididi tiyetidaysa Filisxeemeti si7ida wode enti ubbay Dawita koyanaw keyidosona; shin Dawiti hessa si7idi miixan bidi gelis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት በእስራኤል ላይ ንጉሥ ሆኖ መቀባቱን ፍልስጥኤማውያን በሰሙ ጊዜ፣ እርሱን ለመፈለግ በሙሉ ኀይላቸው ወጡ፤ ዳዊት ግን ይህን ሰምቶ ወደ ምሽጉ ወረደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊት በእስራኤል ላይ መንገሡን ፍልስጥኤማውያን ሰሙ፤ ስለዚህም ሠራዊታቸው ዳዊትን ለመማረክ ገሥግሦ ሄደ፤ ዳዊት የእነርሱን መምጣት በሰማ ጊዜ ወደ ተመሸገ ስፍራ ወረደ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንዳዊት ኣብ ልዕሊ እስራኤል ክነግስ ከም ዝቐብእዎ ፍልስጥኤማውያን ምስ ሰምዑ፥ ኵሎም ክደልይዎ ደየቡ። ዳዊት ድማ እዙይ ምስ ሰምዐ፥ ናብ ዕርዱ ወረደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፍልስጥኤማውያን ከኣ ንዳዊት ኣብ ልዕሊ እስራኤል ኪነግስ ከም ዝቐብእዎ ምስ ሰምዑ፡ ኲሎም ፍልስጥኤማውያን ንዳዊት ኪደልይዎ ደየቡ። ዳዊት ድማ እዚ ምስ ሰምዔ፡ ናብ ዕርዲ ወረደ። |