2 Samuel 5:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ድማ ካብ ኬብሮን ምስ መጸ፡ ካብ የሩሳሌም ተወሳኺ ኣንስቲን ኣንስትን ወሰደ፡ ንዳዊት ድማ ተወሳኺ ኣወዳትን ኣዋልድን ተወልደሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ከኬ​ብ​ሮን ከመጣ በኋላ እንደ ገና ቁባ​ቶ​ቹ​ንና ሚስ​ቶ​ቹን ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ወሰደ፤ ለዳ​ዊ​ትም ደግሞ ወን​ዶ​ችና ሴቶች ልጆች ተወ​ለ​ዱ​ለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ከኬብሮን ከመጣ በኋላ ሌሎቹን ቁባቶቹንና ሚስቶቹን ከኢየሩሳሌም ወሰደ፤ ለዳዊትም ደግሞ ወንዶችና ሴቶች ልጆች ተወለዱለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት ከኬብሮን ከመጣ በኋላ፥ ከበፊቶቹ በተጨማሪ በኢየሩሳሌም ተጨማሪ ዕቁባቶችን አስቀመጠ፤ ሚስቶችም አገባ፤ ብዙ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ተወለዱለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ከብሮናፐ የሩሳላመ ዬዳዋፐ ጉይያን፥ ሀራ ጋራዳቱዋነ ሀራ ማቼቱዋ ጉጂደ አኬዳ። ሀራ ማጫ ናናይነ አቱማ ናናይ አዉ የለቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite Kebroonappe Yerusaalame yeeddawaappe guyyiyaan, hara garadatuwaanne hara machchetuwaa gujjiide akkeedda. Hara mac'c'a naanaynne attuma naanay aw yeletteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Kebrooneppe bidaappe guye kaseyta bolla Yerusalaamen hara laggeththota woththides; machchetakka ekkides; hara attuma naytinne macca nayti izas yelettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ኬብሮኔፔ ቢዳፔ ጉዬ ካሴይታ ቦላ ዬሩሳላሜን ሃራ ላጌታ ዎዴስ፤ ማቼታካ ኤኪዴስ፤ ሃራ ኣቱማ ናይቲኔ ማጫ ናይቲ ኢዛስ ዬሌቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ከብሮናፐ የሩሳላመ ይዳፐ ጉየ፥ ሀራ ላገታነ ማቸታ ጉጅድ ኤክን፥ ሀራ ማጫ ናይትነ አደ ናይት እያዉ የለትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Kebroonape Yerusalaame yidaape guye, hara laggethotanne macheta gujidi ekin, hara macca naytinne adde nayti iyaw yeletidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት ከኬብሮን ከሄደ በኋላ፣ ከበፊቶቹ በተጨማሪ በኢየሩሳሌም ሌሎች ቁባቶች አስቀመጠ፤ ሚስቶችም አገባ፤ ሌሎች ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ተወለዱለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊት ከኬብሮን ወደ ኢየሩሳሌም ከመጣ በኋላ ሌሎች ተጨማሪ ሚስቶችና ቁባቶች እንዲኖሩት አደረገ። ብዙ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ተወልደውለት ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ኻብ ኬብሮን ምስ መፀ፥ ብተወሳኺ ኣንስቲ ወሰኑን ካልኦት ኣንስቱን ካብ ኢየሩሳሌም ወሰደ። ካልኦት ኣወዳትን ኣጓላትን ከዓ ተወለዱሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ ድሕርቲ ኻብ ኬብሮን ምምጻኡ መሊሱ ኣንስቲ ወሰንን ኣንስትን ካብ ካብ የሩሳሌም ወሰደ። ንዳዊት ከኣ፡ ካልኦት ኣወዳትን ኣዋልድን ተወልዱሉ።