2 Samuel 5:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሒራም ንጉስ ጢሮስ ድማ ናብ ዳዊት ልኡኻትን ኣእዋም ቄድሮስን ጸራብትን ሰራሕትን ሰደደ፣ ንዳዊት ድማ ቤት ሰርሑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የጢ​ሮስ ንጉሥ ኪራም ወደ ዳዊት መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችን፥ የዝ​ግባ እን​ጨ​ት​ንም፥ አና​ጢ​ዎ​ች​ንም፥ ድን​ጋይ ጠራ​ቢ​ዎ​ች​ንም ላከ፤ ለዳ​ዊ​ትም ቤት ሠሩ​ለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የጢሮስም ንጉሥ ኪራም ወደ ዳዊት መልእክተኞችን የዝግባ እንጨትንም አናጢዎችንም ጠራቢዎችንም ላከ፤ ለዳዊትም ቤት ሠሩለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህ ጊዜ የጢሮስ ንጉሥ ኪራም ወደ ዳዊት መልዕክተኞችን፥ የዝግባ ዕንጨት፥ አናጢዎችንና ድንጋይ ጠራቢዎችንም ላከ፥ ለዳዊት ቤተ መንግሥት ሠሩለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጺሮሳ ካቲ ኪራም ዳዊታዉ አሳ ኪቴዳ። ዝጋ ሙደ፥ አናጸቱዋነ ሹቻ ማስያዋንታ አዉ የዴዳ፤ አሳቱ ዳዊታዉ ጎልያ ኬጼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'iiroosa Kaatii Kiiraami Daawitaw asaa kiitteedda. Zigaa mudetsaa, anaas'etuwaanne shuchchaa massiyaawantta aw yeddeedda; asatuu Daawitaw golliyaa kees's'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Xiroose kawo Kiraamey Dawitekko as kiita yeddides; hessaththoka ziga mith massiza hiillanchchatanne shuch massiza hiillanchchata yeddides; isttika Dawites kawo keeth keexxida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ጺሮሴ ካዎ ኪራሜይ ዳዊቴኮ ኣስ ኪታ ዬዲዴስ፤ ሄሳካ ዚጋ ሚ ማሲዛ ሂላንቻታኔ ሹች ማሲዛ ሂላንቻታ ዬዲዴስ፤ ኢስቲካ ዳዊቴስ ካዎ ኬ ኬጺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፅሮሳ ካዎይ ክራም ዳዊታስ ካዎ ጋ ኬፃና መላ ዝጋ ም፥ አናፀታነ ሹቹ ማሰይሳታ የድን፥ ኤንቲ እያዉ ኬ ኬፅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xiroosa kawoy Kiraami Dawitas kawo gadho keexana mela ziga mithi, anaaxetanne shuchu masseyisata yeddin, enti iyaw keethe keexidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ የጢሮስ ንጉሥ ኪራም ወደ ዳዊት መልክተኞችን ላከ፤ እንዲሁም የዝግባ ዕንጨት፣ ዐናጢዎችንና ድንጋይ ጠራቢዎችን አብሮ ሰደደ፤ እነርሱም ለዳዊት ቤተ መንግሥት ሠሩለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የጢሮስ ንጉሥ ኪራም ለዳዊት ቤተ መንግሥት ይሠሩለት ዘንድ አናጢዎች፥ ግንበኞችና የሊባኖስ ዛፍ እንጨት አስይዞ መልእክተኞችን ወደ ዳዊት ላከ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኪራም ንጉስ ጢሮስ ድማ ንዳዊት ልኡኻት ሰደደሉ። ምስኣቶም ድማ ኦም ፅሕድን ፀረብትን ሃነፅትን፥ ወቐርቲ እምንን ሰደደሉ። ንሳቶም ከዓ ንዳዊት ቤት ሃነፁሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ሒራም ንጉስ ጢሮስ ድማ ንዳዊት ልኡኻትን ኦም ሕጸን ጸረብትን ወቐርቲ እምንን ገይሩ ሰደደ። ንሳቶም ከኣ ንዳዊት ቤት ሃነጸሉ።