2 Samuel 4:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ ንረቃብን ንባዓና ሓዉን ደቂ ሪሞን፡ ብኤሮታዊ፡ መለሰሎም፡ ከምዚ ድማ በሎም፦ ከም ህያው እግዚኣብሄር፡ ንነፍሰይ ካብ ኵሉ ጸበባ እተበጀዋ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ለቤሮታዊው ለሬሞን ልጆች ለሬካብና ለወንድሙ ለበዓና እንዲህ ብሎ መለሰላቸው፥ “ነፍሴን ከመከራ ሁሉ ያዳነ ሕያው እግዚአብሔርን! |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ለብኤሮታዊው ለሬሞት ልጆች ለሬካብና ለወንድሙ ለበዓና እንዲህ ብሎ መለሰላቸው። ነፍሴን ከመከራ ሁሉ ያዳነ ሕያው እግዚአብሔርን! |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም ለበኤሮታዊው ለሬሞን ልጆች ለሬካብና ለወንድሙ ለበዓና እንዲህ ሲል መለሰላቸው “ከመከራ ሁሉ ባዳነኝ በጌታ ስም እምላለሁ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ባኤሮትያ ርሞና ናና ረካባነ አ እሻ ባኣና ዳዊተ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “መቱዋ ኡባፐ ታና አሼዳ መና ጎዳይ ኤሮ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Ba'erootiyaa Rimoona naanaa Rekaabanne Aa ishaa Ba'aana Daawite hawaadan yaageedda; «Metuwaa ubbaappe taana ashsheeda Med'inaa Goday ero! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawitikka Bi7eroote dere as Armoone nayta Erekaabessinne iza isha Ba7aanas, «Tana metoppe ashshida De7o Xoossay be7iin, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲካ ቢኤሮቴ ዴሬ ኣስ ኣርሞኔ ናይታ ኤሬካቤሲኔ ኢዛ ኢሻ ባኣናስ፥ «ታና ሜቶፔ ኣሺዳ ዴኦ ጾሳይ ቤኢን፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ባኣሮተ አድያ እርሞና ናይታ ረካባነ እያ እሻ ባአና ዳዊቲ ሀይሳዳ ያግስ፤ “መቶ ኡባፈ ታና አሽዳ ደኦ ጎዳይ ኤርያ መላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Ba7aarote addiya Irmoona nayta Rekaabanne iya ishaa Ba7ana Dawiti haysada yaagis; “Meto ubbaafe tana ashshida de7o Goday eriya mela. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም ለብኤሮታዊው ለሬሞን ልጆች ለሬካብና ለወንድሙ ለበዓና እንዲህ ሲል መለሰላቸው፤ “ከመከራ ሁሉ ያዳነኝ ሕያው እግዚአብሔርን ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም ለሬካብና ለወንድሙ ለበዓና እንዲህ ሲል መለሰላቸው “ከአደጋ ሁሉ ባዳነኝ በሕያው እግዚአብሔር ስም እምላለሁ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዳዊት ንሬካብን ንበዓና ሓዉን፥ ደቂ ሪሞን ብኤሮታዊ፥ “በቲ ንነፍሰይ ካብ ኵሉ መከራ ዘድሓና ህያው እግዚኣብሄር እምሕል ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዳዊት ንሬካብን ንባዓና ሓዉን፡ ደቂ ሪሞን ብኤሮታዊ፡ ከምዚ ኢሉ መለሰሎም፡ እግዚኣብሄር ህያው እዩ እቲ ንነብሰይ ካብ ኩሉ ጸበባ ዘድሓና፡ |