2 Samuel 4:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እኩያት ሰባት ንጻድቕ ኣብ ቤቱ ኣብ ዓራቱ ኻብ ዚቐትልዎስ ክንደይ ይበዝሑ፧ ሕጂዶ ደሙ ካብ ኢድካ ጠሊበ ካብ ምድሪ ከርሕቐካ ኣይኰንኩን፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም እናንተ ክፉዎች ሰዎች በቤቱ ውስጥ በአልጋው ላይ ጻድቁን ሰው ገደላችሁት፤ እነሆ፥ ደሙን ከእጃችሁ እሻለሁ፤ ከምድርም አጠፋችኋለሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይልቁንስ በቤቱ ውስጥ በምንጣፉ ላይ ንጹሑን ሰው የገደላችሁትን እናንተን ኃጢአተኞችንማ እንዴት ነዋ? ደሙን ከእጃችሁ አልሻውምን? ከምድርም አላጠፋችሁምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ታዲያ በገዛ ቤቱ፥ በገዛ አልጋው ላይ ዐርፎ የተኛውን ንጹሕ ሰው የገደሉትን ክፉ ሰዎች እንዴት የባሰ ቅጣት አይገባቸውም? ደሙን ከእጃችሁ መፈለግ፥ እናንተን ከምድሪቱ ማጥፋት የለብኝምን?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረ ሶን ባረ አርሳን ግሴዳ ጽሎ ብታንያ ዎዳ ኢታ አሳቶ አ ሀሉዋ ከስያዌ አይ ኬሻ ኢታንዴሻ! አ ሱ ታን ህንተንቱ ኩሽያፐ ሀእ አቻና፤ ህንተንታ ታን ቢታ ቦላፐ ይሳና!” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bare son bare arssaan giseedda s'illo bitaniyaa wod'eedda iita asatoo Aa haluwaa kessiyaawe ay keeshshaa iitanddeeshsha! Aa suutsaa taani hinttenttu kushiyaappe ha"i achchana; hinttentta taani biittaa bollappe d'ayssana!» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin ba keeththan ba alga bolla ichchi shempiza xillo as wodhida iita asatas iita qixaate immana bessennee? Iza suuththaa intte kusheppe accanaassinne inttena biittafe dhayssanaas taas bessennee?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ባ ኬን ባ ኣልጋ ቦላ ኢቺ ሼምፒዛ ጺሎ ኣስ ዎዳ ኢታ ኣሳታስ ኢታ ቂጻቴ ኢማና ቤሴኔ? ኢዛ ሱ ኢንቴ ኩሼፔ ኣጫናሲኔ ኢንቴና ቢታፌ ይሳናስ ታስ ቤሴኔ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባ ሶን ባ አርሳን ዝንእዳ ፅሎ አድያ ዎዳ ኢታ አሳታስ እያ ሃሉዋ ከየይስ አይ መላ ኢታንደሻ! እያ ሱ ታኒ ህንተ ኩሸፐ አቻና፤ ህንተና ታኒ ቢታ ቦላፈ ይሳና!” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ba son ba arsan zin7ida xillo addiya wodhida iita asatas iya haluwa keyeysi ay mela iitandesha! Iya suuthaa taani hinte kushepe achana; hintena taani biitta bollafe dhaysana!” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ታዲያ በገዛ ቤቱ፣ በገዛ ዐልጋው ላይ ዐርፎ የተኛውን ንጹሕ ሰው የገደሉትን ክፉ ሰዎች እንዴት የባሰ ቅጣት አይገባቸውም? ደሙን ከእጃችሁ መፈለግ፣ እናንተን ከምድሪቱ ማጥፋት የለብኝምን?” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ታዲያ፥ በገዛ ቤቱ ተኝቶ የነበረውን ንጹሕ ሰው ለገደሉት ሰዎችማ የሚከፈላቸው የበቀል ዋጋ ምን ያኽል የከፋ ይሆን? ስለዚህም እርሱን በመግደላችሁ ምክንያት እኔ በእናንተ ላይ የበቀል እርምጃ በመውሰድ ከምድር ላይ ጠራርጌ አጠፋችኋለሁ!” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዝገደደ ኸዓ፥ ንስኻትኩም ክፉኣት ሰባት ነቲ ቕኑዕ ሰብኣይ ኣብ ቤቱን ኣብ ዓራቱን ቀተልኩምዎ፤ ሕዚ እውን ደሙ ኻብ ኣእዳውኩም ክደልዮ እየ፤ ካብ ምድሪ ኸዓ ኸጥፍአኩም እየ” ኢሉ መለሰሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዝገደደ ግዳ እኩያት ሰባት ነቲ ጻድቕ ሰባት ሰብኣይ ኣብ ቤቱን ኣብ መደቀሲኡን ዝቐተልዎ፡ ሕጂ ኸኣ ከመይ እቲ ድሙ ኸኣ ኣእዳውይኩምዶ ኣይደልዮን∶: ካብ ምድርስ ኣየጥፍኣኩምንዶ∶: |