2 Samuel 4:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ሰብ ነዚ ምስ ነገረኒ፡ እንሆ፡ ሳኦል ጽቡቕ መልእኽቲ ዘምጽአ መሲልዎ ሞይቱ ኣሎ፡ መልእኽቱ ስለ ዝሃቦ ዓስቢ ክህቦ እየ ኢለ ሓሲበ ኣብ ዚቅላግ ቀተልክዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መል​ካም ወሬ የያዘ መስ​ሎት እነሆ፥ ሳኦል ሞተ ብሎ የነ​ገ​ረ​ኝን የም​ስ​ራቹ ዋጋ እን​ዲ​ሆን ይዤ በሴ​ቄ​ላቅ ገደ​ል​ሁት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መልካም ወሬ የያዘ መስሎት። እነሆ፥ ሳኦል ሞተ ብሎ የነገረኝን የምስራቹ ዋጋ እንዲሆን ይዤ በጺቅላግ ገደልሁት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የምሥራች ያመጣልኝ መስሎት፥ ‘ሳኦል ሞተ’ ብሎ የነገረኝን ሰው ይዤ ጺቅላግ ላይ ገደልሁት፤ ለዚያ ሰው ስላመጣው ምሥራች የሸለምሁት ይህን ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እት ብታኒ ታኮ ዪደ፥ ምሽራቹዋ ኦድያዋዳን፥ ‘ሳኦል ሀይቄዳ’ ያጊደ ታዉ ኦድና፥ ታን አ ጽቅላጋን ኦይቃደ ዎሳድ፤ ታን አ ምሽራቾ እሜዳ ጋቲ ሄዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Itti bitanii taakko yiide, mishiraachchuwaa odiyaawaadan, ‹Saa'ooli hayk'k'eedda› yaagiide taw odina, taani Aa S'ik'ilaagan oyk'k'aade wod'isaad; taani Aa mishiraachchoo immeedda gatii hewaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) taas mishiraachcho qaala ehidaa izas misatiin, ‹Hekko Sa7ooli hayqqides› giidi taas yootidaade oykkada Xigilaagen wodhadis. Histtiko he addezas ta immida mogotay hessa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታስ ሚሺራቾ ቃላ ኤሂዳ ኢዛስ ሚሳቲን፥ ‹ሄኮ ሳኦሊ ሃይቂዴስ› ጊዲ ታስ ዮቲዳዴ ኦይካዳ ጺጊላጌን ዎዲስ። ሂስቲኮ ሄ ኣዴዛስ ታ ኢሚዳ ሞጎታይ ሄሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታዉ ምሽራቾ ኦድያ አሳዳ፥ ‘ሳኦል ሀይቅስ’ ያግድ ታዉ ኦድን፥ ታኒ እያ ፅቅላጋን ኦይካዳ ዎስ፤ ታኒ እያ ምሽራቹዋስ እምዳ ዎይቶይ ሀይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taw mishiraacho odiya asada, ‘Saa7oli hayqis’ yaagidi taw odin, taani iya Xiqilaagan oykada wodhas; taani iya mishiraachuwas immida woytoy haysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የምሥራች ያመጣልኝ መስሎት፣ ‘እነሆ ሳኦል ሞተ’ ብሎ የነገረኝን ሰው ይዤ ጺቅላግ ላይ ገደልሁት፤ እንግዲህ ለዚያ ሰው ስላመጣው ምሥራች የሸለምሁት ይህን ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በጺቅላግ ወደ እኔ መጥቶ ስለ ሳኦል ሞት የነገረኝ መልእክተኛም እንደዚሁ መልካም ዜና ያመጣልኝ መስሎት ነበር፤ እኔ ግን እርሱን ይዤ አስገደልኩት፤ መልካም ዜና ነው ብሎ ላመጣውም ወሬ የከፈልኩት ዋጋ ይኸው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ፅቡቕ ወረ ዘምፅአለይ መሲልዎ ‘እንሆ ሳኦል ሞይቱ’ ኢሉ ዝነገረኒ፥ ሒዘ ኣብ ፂቅላግ ቀተልክዎ። ናይቲ ብስራት ዘምፅአለይ ዝመሰሎ ኸዓ ኸምዙይ ገይረ ኸፈልክዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ዘበሰረ መዊልዎስ፡ እንሆ፡ ሳኦል ሞይቱ፡ ኢሉ ዝነገረኒ፡ ብስራቱ ንምኽፍል ሒዘ ኣብ ጸቅላግ ቀተልክዎ።