2 Samuel 4:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ሰብ ነዚ ምስ ነገረኒ፡ እንሆ፡ ሳኦል ጽቡቕ መልእኽቲ ዘምጽአ መሲልዎ ሞይቱ ኣሎ፡ መልእኽቱ ስለ ዝሃቦ ዓስቢ ክህቦ እየ ኢለ ሓሲበ ኣብ ዚቅላግ ቀተልክዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መልካም ወሬ የያዘ መስሎት እነሆ፥ ሳኦል ሞተ ብሎ የነገረኝን የምስራቹ ዋጋ እንዲሆን ይዤ በሴቄላቅ ገደልሁት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መልካም ወሬ የያዘ መስሎት። እነሆ፥ ሳኦል ሞተ ብሎ የነገረኝን የምስራቹ ዋጋ እንዲሆን ይዤ በጺቅላግ ገደልሁት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የምሥራች ያመጣልኝ መስሎት፥ ‘ሳኦል ሞተ’ ብሎ የነገረኝን ሰው ይዤ ጺቅላግ ላይ ገደልሁት፤ ለዚያ ሰው ስላመጣው ምሥራች የሸለምሁት ይህን ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት ብታኒ ታኮ ዪደ፥ ምሽራቹዋ ኦድያዋዳን፥ ‘ሳኦል ሀይቄዳ’ ያጊደ ታዉ ኦድና፥ ታን አ ጽቅላጋን ኦይቃደ ዎሳድ፤ ታን አ ምሽራቾ እሜዳ ጋቲ ሄዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti bitanii taakko yiide, mishiraachchuwaa odiyaawaadan, ‹Saa'ooli hayk'k'eedda› yaagiide taw odina, taani Aa S'ik'ilaagan oyk'k'aade wod'isaad; taani Aa mishiraachchoo immeedda gatii hewaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | taas mishiraachcho qaala ehidaa izas misatiin, ‹Hekko Sa7ooli hayqqides› giidi taas yootidaade oykkada Xigilaagen wodhadis. Histtiko he addezas ta immida mogotay hessa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታስ ሚሺራቾ ቃላ ኤሂዳ ኢዛስ ሚሳቲን፥ ‹ሄኮ ሳኦሊ ሃይቂዴስ› ጊዲ ታስ ዮቲዳዴ ኦይካዳ ጺጊላጌን ዎዲስ። ሂስቲኮ ሄ ኣዴዛስ ታ ኢሚዳ ሞጎታይ ሄሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታዉ ምሽራቾ ኦድያ አሳዳ፥ ‘ሳኦል ሀይቅስ’ ያግድ ታዉ ኦድን፥ ታኒ እያ ፅቅላጋን ኦይካዳ ዎስ፤ ታኒ እያ ምሽራቹዋስ እምዳ ዎይቶይ ሀይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taw mishiraacho odiya asada, ‘Saa7oli hayqis’ yaagidi taw odin, taani iya Xiqilaagan oykada wodhas; taani iya mishiraachuwas immida woytoy haysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የምሥራች ያመጣልኝ መስሎት፣ ‘እነሆ ሳኦል ሞተ’ ብሎ የነገረኝን ሰው ይዤ ጺቅላግ ላይ ገደልሁት፤ እንግዲህ ለዚያ ሰው ስላመጣው ምሥራች የሸለምሁት ይህን ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በጺቅላግ ወደ እኔ መጥቶ ስለ ሳኦል ሞት የነገረኝ መልእክተኛም እንደዚሁ መልካም ዜና ያመጣልኝ መስሎት ነበር፤ እኔ ግን እርሱን ይዤ አስገደልኩት፤ መልካም ዜና ነው ብሎ ላመጣውም ወሬ የከፈልኩት ዋጋ ይኸው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ፅቡቕ ወረ ዘምፅአለይ መሲልዎ ‘እንሆ ሳኦል ሞይቱ’ ኢሉ ዝነገረኒ፥ ሒዘ ኣብ ፂቅላግ ቀተልክዎ። ናይቲ ብስራት ዘምፅአለይ ዝመሰሎ ኸዓ ኸምዙይ ገይረ ኸፈልክዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ዘበሰረ መዊልዎስ፡ እንሆ፡ ሳኦል ሞይቱ፡ ኢሉ ዝነገረኒ፡ ብስራቱ ንምኽፍል ሒዘ ኣብ ጸቅላግ ቀተልክዎ። |