2 Samuel 3:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ እግዚኣብሄር ንዳዊት ብማሕላ እተመባጽዖ እንተ ዘይኰይኑ፡ ኣምላኽ ንኣብኔርን ብዝያዳውን ከምኡ ገበረሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ለዳዊት እንደ ማለለት እንዲሁ ከእርሱ ጋር ዛሬ ባላደርግ እግዚአብሔር በአበኔር ይህን ያድርግበት፤ ይህንም ይጨምርበት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መንግሥትን ከሳኦል ቤት ያወጣ ዘንድ የዳዊትንም ዙፋን በእስራኤልና በይሁዳ ከዳን ጀምሮ እስከ ቤርሳቤህ ድረስ ከፍ ያደርግ ዘንድ እግዚአብሔር ለዳዊት እንደ ማለለት እንዲሁ ከእርሱ ጋር ባላደርግ እግዚአብሔር በአበኔር ይህን ያድርግበት ይህንም ይጨምርበት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ለዳዊት በመሐላ የሰጠውን ተስፋ ከፍጻሜ ሳላደርስ ብቀር እግዚአብሔር በአበኔር ላይ ይፍረድ፤ ከዚያ የባሰም ያምጣበት፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኦላ ዛርያፐ ካዉተ ዎ አኪደ፥ ዳነፐ ቢደ በርሳበሀ ጋካናዉ፥ እስራኤልያ ቦላነ ይሁዳ ቦላ፥ ዳዊታ ካዉተ ኤሳናዉ መና ጎዳይ ጫቂ ዎዳ ሀ የዉዋ ታን ኦና ዮፐ፥ ጾሳይ አባኔራ ጉፋን” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saa'oola zariyaappe kawutetsaa wotsi akkiide, Daanappe biide Berssaabeha gakkanaw, Israa'eeliyaa bollanne Yihudaa bolla, Daawita kawutetsaa essanaw Med'inaa Goday c'aak'k'i wotseedda ha yewuwaa taani ootsana d'ayooppe, s'oossay Abaneera guufantso» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Sa7oole keeththafe kawoteththaa woththi ekkidi Daaneppe biidi Bersaabehe gakkanaas diza Isra7eele bollanne Yuhuda bolla Dawite kawoteththaa caaqqi woththida caaqoza ta polontta aggiko Xoossi Abineere bolla iita miish eho» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሳኦሌ ኬፌ ካዎቴ ዎ ኤኪዲ ዳኔፔ ቢዲ ቤርሳቤሄ ጋካናስ ዲዛ ኢስራኤሌ ቦላኔ ዩሁዳ ቦላ ዳዊቴ ካዎቴ ጫቂ ዎዳ ጫቆዛ ታ ፖሎንታ ኣጊኮ ጾሲ ኣቢኔሬ ቦላ ኢታ ሚሽ ኤሆ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ዳዊታስ ኦና ግድ ጫቅዳ ቃላ ታኒ ፖሎና እፅኮ፥ ፆሲ ታና ፕርዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay Dawitas oothana gidi caaqida qaala taani polonna ixiko, Xoossi tana pirdo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ለዳዊት በመሐላ የሰጠውን ተስፋ እዳር እንዲደርስ ሳላደርግ ብቀር እግዚአብሔር በአበኔር ላይ ክፉ ያድርግበት፤ ከዚያ የባሰም ያምጣበት፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር መንግሥትን ከሳኦል ቤት ወሰደ የዳዊትን ዙፋን በእስራኤልና በይሁዳ ላይ ከሰሜን ከዳን ጀምሮ እስከ ደቡብ እስከ ቤርሳቤህ ድረስ ለመዘርጋት በመሐላ ቃል በገባለት መሠረት ባላስፈጽም በእኔ ላይ እግዚአብሔር ይፍረድ!” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ እግዚኣብሄር ንዳዊት ዝመሓለሉ፥ እታ መንግስቲ ኻብ ቤት ሳኦል ከም እትሓልፍ፥ ዙፋን ዳዊት ከዓ ኣብ ልዕሊ እስራኤልን ኣብ ልዕሊ ይሁዳን፥ ካብ ዳን ክሳዕ ቤርሳቤህ ከም ዝቐውም እንተ ዘይገይረ፥ ኣምላኽ ንኣይ ንኣበኔር ከምዙይ ይግበረኒ፤ ከምዙይውን ይወስኸኒ” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ እግዚኣብሄር ንዳዊት ዝመሐለሉ፡ እታ መንግስቲ ኻብ ቤት ሳኦል ከም እትሐልፍ፡ ዝፋን ዳዊት ከኣ ኣብ ልዕሊ እስራኤልን ኣብ ልዕሊ ይሁዳን ካብ ዳን ክሳዕ ብኤርሸባዕ ከም ዚቐውም፡ እንተ ዘይገይረ፡ ኣምላኽ ንኣብኔር ከምዚ ይግበሮ፡ ከምዚውን ይወስኮ። |