2 Samuel 3:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣብኔር ብቓላት ኢሽቦሸት ኣዝዩ ተቘጥዐ እሞ፡ ሎሚ ኣብ ልዕሊ ይሁዳ ንቤት ሳኦል ኣቦኻን ንኣሕዋቱን ንኣዕሩኽቱን ሞገስ ዝገብር፡ ዘየድሕነካስ ርእሲ ከልቢ ድየ። ኣብ ኢድ ዳዊት፡ ሎሚ ብዛዕባ እዛ ሰበይቲ እዚኣ ብዕዳ ትኸሰኒ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አበኔርም ኢያቡስቴ እንዲህ ስላለው እጅግ ተቈጣ፤ አበኔርም እንዲህ አለው፥ “በውኑ እኔ የውሻ ራስ ነኝን? እኔ ለአባትህ ለሳኦል ቤት ለወንድሞቹም፥ ለዘመዶቹም ቸርነት አድርጌአለሁ፤ አንተንም ለዳዊት እጅ አሳልፌ አልሰጠሁህም፤ አንተም ዛሬ ከዚህች ሴት ጋር ስለ ሠራሁት ኀጢአት ትከስሰኛለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አበኔርም በኢያቡስቴ ቃል እጅግ ተቈጥቶ እንዲህ አለ። እኔ ለአባትህ ለሳኦል ቤት ለወንድሞቹም ለዘመዶቹም ቸርነት አድርጌአለሁ፥ አንተንም ለዳዊት እጅ አሳልፌ አልሰጠሁም፤ አንተም ዛሬ ከዚህች ሴት ጋር ስለ ሠራሁት ኃጢአት ትከስሰኛለህ፤ በውኑ እኔ የውሻ ራስ ነኝን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህ የአበኔር ንግግር እጅግ ያስቆጣው ኢያቡስቴ እንዲህ አለ፤ “እኔ ለአባትህ ለሳኦል ቤት፥ ለወንድሞቹና ለዘመዶቹ፥ ታማኝነቴን ሳላጎድል ይሄው አለሁ፤ አንተንም ለዳዊት እጅ አሳልፌ አልሰጠሁም፥ ዛሬ ግን አንተ በዚህች ሴት ትከሰኛለህን? በውኑ እኔ የውሻ ራስ ነኝ? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አባኔር አ ሃሳያን ዳርስ ይሎቲደ ያቡስታ፥ “ታና ኔን ይሁዳ ካና ሁጰ ጋድየ? ሀቼ ታን ነ አዉዋ ሳኦላዉ፥ አ እሻቶነ አ ዳቦቶ ሎኣድ፤ ታን ኔና ዳዊታ ኩሽያን አደ እማበይከ። ሽን ሀእ ኔን ታና ሀ ምሽራት ጋሱዋን ሞታዳ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abaneeri Aa haasayan darssi yilotiide Yaabustta, «Taana neeni Yihudaa kanaa huup'e gaaddiyye? Hachche taani ne aawuwaa Saa'oolaw, Aa ishatoonne Aa dabbotoo lo"aad; taani neena Daawita kushiyan aatsaade immabeykke. Shin ha"i neeni taana ha mishiratti gaasuwaan mootaadda! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abineeri Iyaabuste haasayan keehi hanqettida gishshas, «Yuhuda maaddanaas tani gooshsha kanee? Hach gakkanaas tani ne aawa Sa7oole keeththaas, iza ishatassinne iza dabbotas ta ammaneteth pacinchchabeekke; nenakka Dawites aaththa immabeekke; gido attiin neni ha7i hanno ha maccassayra ta hanida miishshas tana mootay? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቢኔሪ ኢያቡስቴ ሃሳያን ኬሂ ሃንቄቲዳ ጊሻስ፥ «ዩሁዳ ማዳናስ ታኒ ጎሻ ካኔ? ሃች ጋካናስ ታኒ ኔ ኣዋ ሳኦሌ ኬስ፥ ኢዛ ኢሻታሲኔ ኢዛ ዳቦታስ ታ ኣማኔቴ ፓጪንቻቤኬ፤ ኔናካ ዳዊቴስ ኣ ኢማቤኬ፤ ጊዶ ኣቲን ኔኒ ሃኢ ሃኖ ሃ ማጫሳይራ ታ ሃኒዳ ሚሻስ ታና ሞታይ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አበኔር እያ ኦዳን ዳሮ ይሎትድ፥ “ታና ኔኒ ይሁዳኮ ስምዳ ጋታ ካና ጋድዬ? ታኒ ነ አዋ ሳኦላስ፥ እያ እሻታስነ እያ ዳቦታስ አማነታዳ ደአስ፤ ነናካ ዳዊታስ አዳ እማብከ። ሽን ሀእ ኔኒ ታና ሀ ማጫሰ ግሾ ሞታሳ! |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeneeri iya odan daro yilotidi, “Tana neeni Yihudako simmida gaata kana gadiyee? Taani ne aawa Saa7olas, iya ishatasinne iya dabbotas ammanetada de7as; nenaka Dawitas aathada immabike. Shin ha77i neeni tana ha maccase gisho mootaasa! |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አበኔርም በኢያቡስቴ ንግግር እጅግ ስለ ተቈጣ እንዲህ አለ፤ “እኔ ለይሁዳ የምወግን የውሻ ጭንቅላት ነኝን? ለአባትህ ለሳኦል ቤት ለወንድሞቹና ለዘመዶቹ ታማኝነቴን እስከ ዛሬ ድረስ አላጓደልሁም፤ አንተንም አሳልፌ ለዳዊት አልሰጠሁም፤ አሁን ግን አንተ ከዚህች ሴት ጋር በፈጸምሁት ነገር ትከሰኛለህን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የኢያቡስቴ ቃል አበኔርን በጣም አስቈጣው፤ እንዲህም አለ፦ “እኔ ወደ ይሁዳ ነገድ የዞርኩ የማልጠቅም ውሻ ነኝን? እኔ ለአባትህ ቤት፥ ለወንድሞቹና ለወዳጆቹ ታማኝነትን አሳይቼአለሁ፤ አንተንም ለዳዊት አሳልፌ አልሰጠሁህም፤ ታዲያ፥ አንተ ስለዚህች ሴት ትወቅሰኛለህን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኣበኔር ብዘረባ ኢያቡስቴ የመና ተቘጢዑ “ኣነስ ንቤት ሳኦል ጠሊመ፥ ኣገልጋሊ ቤት ይሁዳ ዝኸውንዶ ይመስለካ? ካብ ቅድም ሒዘ ንቤት ኣቦኻ ሳኦልን ነሕዋቱን ንፈተውቱን እሙን ኮይነ ኣገልገልኩ፤ ንኣኻውን ናብ ኢድ ዳዊት ኣሕሊፈ ኣይሃብኩኻን። ንስኻ ግና ሎሚ ናብዛ ሰበይቲ እዚኣ ብምእታወይ ከም በደል ትቘፅረለይ ኣለኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኣብኔር በቲ ዘረባ ኢሽቦሸት ኣዝዩ ተናዲዱ በለ፡ ኣነስ ናይ ይሁዳ ርእሲ ኸልቢ ድየ∶: ሎሚ ንቤት ኣቦኻ ሳኦልን ነሕዋቱን ንፈተውቱን ምሕረት እገብር ኣሎኹ፡ ኣብ ኢድ ዳዊት ከኣ ኣሕሊፈ ኣይሀብኩኻን፡ ንስኻ ግና ሎሚ ብዛዕባ እዛ ሰበይቲ እዚኣ በደል ቈጸርካለይ። |