2 Samuel 3:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳኦል ድማ ሪጽፓ ጓል ዓያ እትበሃል ሰበይቲ ነበራ። ኢሽቦሸት ድማ ንኣብኔር በሎ፦ ስለምንታይ ምስ ሰበይቲ ኣቦይ ኣቲኻ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለሳ​ኦ​ልም የኢ​ዮ​ሄል ልጅ ሩጻፋ የተ​ባ​ለች ዕቅ​ብት ነበ​ረ​ችው፤ ኢያ​ቡ​ስ​ቴም አበ​ኔ​ርን፥ “ወደ አባቴ ዕቅ​ብት ለምን ገባህ?” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለሳኦልም የኢዮሄል ልጅ ሪጽፋ የተባለች ቁባት ነበረችው፤ ኢያቡስቴም አበኔርን። ወደ አባቴ ቁባት ለምን ገባህ? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳኦልም ሪጽፋን የምትባለውን የአያን ልጅ በዕቁባትነት አስቀምጦአት ነበር፤ ኢያቡስቴም አበኔርን፥ “ለምንድን ነው ከአባቴ ዕቁባት ጋር የተኛኸው?” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳኦላዉ አታ ናታ ርጽፎ ጌተትያ እት ጋራዳታ ደአዉ፤ እያቡስተ አባኔራ፥ “ታ አዉዋ ጋራዳትና አያዉ አቃዲ?” ያጊደ ኦቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saa'oolaw Aata naatta Ris'ifo geetettiyaa itti garadatta de'aw; Iyaabustte Abaneera, «Ta aawuwaa garadattinna ayaw ak'aadii?» yaagiide oochcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sa7ooli Aaya biyo Erxifo laggeththo oykkides; Iyaabustey Abineere, «Ne ays ta aawa laggeththoyra aqadii?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳኦሊ ኣያ ቢዮ ኤርጺፎ ላጌ ኦይኪዴስ፤ ኢያቡስቴይ ኣቢኔሬ፥ «ኔ ኣይስ ታ ኣዋ ላጌይራ ኣቃዲ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳኦላስ እዮሄላ ናአ ግድዳ እርፅፎ ጌተትያ እስ ላገያ ደአዉሱ፤ እያቡስተይ አበኔራኮ፥ “ታ አዋ ላገራ አይስ አቃዲ?” ያግድ ኦይችስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saa7olas Iyoheela na7a gidida Irxifo geetetiya issi laggethiya de7awusu; Iyabustey Abeneerako, “Ta aawa laggethera ayis aqadii?” yaagidi oychis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳኦልም የኢዮሄልን ልጅ ሪጽፋን በቁባትነት አስቀምጧት ነበር፤ ኢያቡስቴም አበኔርን፣ “ለምንድን ነው ከአባቴ ቁባት ጋር የተኛኸው?” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳኦል የአያ ልጅ የሆነች ሪጽፋ የምትባል ቁባት ነበረችው፤ ኢያቡስቴ አበኔርን “ለምን ከአባቴ ቁባት ጋር ተገናኘህ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳኦል ሪፅጳ ዝስማ ጓል ኣያ፥ ሰበይቲ ወሰን ነበረቶ። ኢያቡስቴ ድማ ንኣበኔር “ስለ ምንታይ ኢኻ ናብታ ሰበይቲ ወሰን ኣቦይ ዝኣተኻ?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳኦል ከኣ ረጽዓ ዝስማ ጓል ኣያ፡ ሰበይቲ ወሰን ነበረቶ። ኢሽቦሸት ድማ ንኣብኔር፡ ስለምንታይ ኢኻ ናብታ ሰበይቲ ወሰን ኣቦይ ዝአቶኻ∶: በሎ።