2 Samuel 3:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ኰንኩ እኳ እንተ ተቐባእኩ፡ ሎሚ ድኹም እየ። እዞም ደቂ ጽሩያ ድማ ኣዝዮም ይኸብዱኒ፡ እግዚኣብሄር ነቲ ገባር እከይ ከም ክፍኣቱ ክፈድዮ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም ዛሬ ዘመዱ እንደ ሆንሁ፥ እርሱም በንጉሡ ዘንድ የተሾመ እንደ ሆነ አታውቁምን? እነዚህም ሰዎች የሦርህያ ልጆች በርትተውብኛል፤ እግዚአብሔርም ክፋት በሠራ ላይ እንደ ክፋቱ ይመልስበት” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም ዛሬ ምንም ለመንገሥ የተቀባሁ ብሆን ደካማ ነኝ፤ እነዚህም ሰዎች የጽሩያ ልጆች በርትተውብኛል፤ እግዚአብሔር ክፋት በሠራ ላይ እንደ ክፋቱ ይመልስበት አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምንም እንኳ ዛሬ የተቀባሁ ንጉሥ ብሆንም፥ እኔ ደካማ ሰው ነኝ፤ እነዚህ የጽሩያ ልጆች እጅግ በርትተውብኛል። ጌታ ለክፉ አድራጊ የእጁን ይስጠው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ኦከቴዳ ካትያ ግዶፐነ፥ ሀቼ ታዉ ምዪ ፓጬዳ። ሀዋንቱ ጻሩይ ናናይ ታዉ ምኔድኖ፤ ኢታ ኦዳዋንቶ መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ኦሱዋዳን ዛሮ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani oketteedda kaatiyaa gidooppenne, hachche taw miyyii pac'c'eedda. Hawanttu S'aruuyi naanay taw minneeddino; iitaa ootseeddawanttoo Med'inaa Goday unttunttu oosuwaadan zaaro» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta tiyettida kawo gidikkoka hach ta laafateththi taas erettides; hayti Xuriya nayti taas wolqqatida. GODAY iita ooththidaades iza ooso mala immo» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ቲዬቲዳ ካዎ ጊዲኮካ ሃች ታ ላፋቴ ታስ ኤሬቲዴስ፤ ሃይቲ ጹሪያ ናይቲ ታስ ዎልቃቲዳ። ጎዳይ ኢታ ኦዳዴስ ኢዛ ኦሶ ማላ ኢሞ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ፆሳይ ትይዳ ካዎ ግድኮካ፥ ታኒ ዳቡራንቾ፤ ሀይሳቲ ፃሩያ ናይት ታ ቦላ ምንዶሶና፤ ኢታ ኦዳይሳታስ ጎዳይ ኤንታ ኦሱዋዳ ዛሮ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Xoossay tiyida kawo gidikoka, taani daaburancho; haysati Xaruya nayti ta bolla minnidosona; iita oothidaysatas Goday enta oosuwada zaaro” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምንም እንኳ ዛሬ የተቀባሁ ንጉሥ ብሆንም፣ እኔ ደካማ ሰው ነኝ፤ እነዚህ የጽሩያ ልጆች እጅግ በርትተውብኛል። እግዚአብሔር ለክፉ አድራጊ የእጁን ይስጠው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምንም እንኳ እኔ እግዚአብሔር መርጦ የሾመኝ ንጉሥ ብሆን ዛሬ ደካማነት ተሰምቶኛል፤ እነዚህ የጸሩያ ልጆች በእኔ ላይ እጅግ የበረቱ ዐመፀኞች ሆነውብኛል፤ እነዚህን ነፍሰ ገዳዮች እግዚአብሔር ራሱ የሚገባቸውን ቅጣት ይስጣቸው!” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ንጉስ ክኸውን እንተ ተቐባእኹ እኳ፥ ድኹም እየ፤ እዞም ደቂ ፅሩያ ድማ በርቲዖምኒ ኣለዉ። ነቲ ኽፉእ ዝገብርስ፥ እግዚኣብሄር ደኣ ኸምቲ ኽፍኣቱ ይፍደዮ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ኸኣ፡ ምንም እኳ ንጉስ ክኸውን እንተተቐባእኩ፡ ድኹም እየ፡ እዞም ሰባት እዚኦም ደቂ ጽሩያ ድማ በርቲዖምኒ እዮም። ነቲ ኽፉእ ዚገብርሲ፡ እግዚኣብሄር ደኣ ኸምቲ ኽፍኣቱ ይፍደዮ፡ በሎም። |