2 Samuel 3:34 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣእዳውኩም ኣይተኣስሩን ኣእጋርኩምውን ኣብ መቑሕ ኣይተኣስሩን። ከምቲ ሰብ ኣብ ቅድሚ እኩያት ሰባት ዝወድቕ፡ ንስኻትኩምውን ከምኡ ወዲቕኩም። ኵሉ ህዝቢ ድማ መሊሱ ብእኡ በኸየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እጆ​ችህ አል​ታ​ሰ​ሩም፤ እግ​ሮ​ች​ህም በሰ​ን​ሰ​ለት አል​ተ​ያ​ዙም፤ ማንም እንደ ሰነፍ አል​ወ​ሰ​ደ​ህም፤ በዐ​መፃ ልጆ​ችም ፊት ወደ​ቅህ።” ሕዝ​ቡም ሁሉ ተሰ​ብ​ስ​በው አለ​ቀ​ሱ​ለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እጅህ አልታሰረም፥ እግርህም በሰንሰለት አልተያዘም፤ ሰው በዓመፀኞች ፊት እንደሚወድቅ አንተ እንዲሁ ወደቅህ ብሎ የልቅሶ ቅኔ ተቀኘለት። ሕዝቡም ሁሉ ዋይታ አብዝተው አለቀሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “አበኔር እንደ ተራ ሰው ይሙት? እግሮችህ በእግር ብረት አልገቡም፤ ሰው በክፉ ሰዎች ፊት እንደሚወድቅ አንተም እንደዚሁ ወደቅህ።” ሕዝቡም ሁሉ እንደገና አለቀሱለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ኩሺ ቃሸት ቤና፤ አ ገዲካ ሳንሳላታን ቃሸት ቤና። አሳይ ኢታ አሳቱዋ ኩሽያን ሀይቂያዋዳን እ ሀይቄዳ” ያጊደ ዝላሌዳ። አሳይ ኡባይ አባኔራዉ ዛረደካ ዬኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa kushii k'ashetti beenna; Aa gediikka sanssalatan k'ashetti beenna. Asay iita asatuwaa kushiyan hayk'k'iyaawaadan I hayk'k'eedda» yaagiide zilaaleedda. Asay ubbay Abaneeraw zaaretsiidekka yeekkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne kusheti qashettibeettenna; ne tohoti agrimooqen gelibeettenna; asi iita asa sinththan kundiza mala nekka hessaththo kundadasa.» Derezi ubbay qasse zaari yeekkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ኩሼቲ ቃሼቲቤቴና፤ ኔ ቶሆቲ ኣግሪሞቄን ጌሊቤቴና፤ ኣሲ ኢታ ኣሳ ሲንን ኩንዲዛ ማላ ኔካ ሄሳ ኩንዳዳሳ።» ዴሬዚ ኡባይ ቃሴ ዛሪ ዬኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ኩሸይ ቃሸትቤና፤ ነ ቶሆይ ሳንላታን ኦይከትቤና። አስ ኢታ አሳ ኩሸን ሀይቀይሳዳ ሀይቅስ” ያግድ ዘሌልስ። አሳ ኡባይ አበኔራስ ዛሪድ ዬክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne kushey qashetibeenna; Ne tohoy santhalaatan oyketibeenna. Asi iita asa kushen hayqeysada hayqis” yaagidi zeleelis. Asa ubbay Abeneeras zaaridi yeekidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እጆችህ አልታሰሩም፤ እግሮችህ በእግር ብረት አልገቡም፤ ሰው በክፉ ሰዎች ፊት እንደሚወድቅ አንተም እንደዚሁ ወደቅህ።” ሕዝቡም ሁሉ እንደ ገና አለቀሱለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እጆችህ አልታሰሩም፤ እግሮችህ አልታበቱም፤ ታዲያ፥ በዚህ ሁኔታ ሳለ በወንጀለኞች እጅ እንደሚወድቅ ሰው እንዴት ተገደልክ!” ሕዝቡም ሁሉ ስለ እርሱ እንደገና አለቀሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣእዳውካ እሱራት ኣይነበራን፤ ኣእጋርካውን ብመቝሕ ኣይተቐየዳን፤ ከምቲ ኣብ ቅድሚ ዓመፅቲ ዝወድቕ፥ ከምኡ ዄንካ ወደቕካ” ኢሉ ኣልቀሰሉ። ኵሎም እቶም ህዝቢ እውን በኸዩሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣእዳውካ እሱራት ኣይነበራን፡ ኣእጋርካውን ብመቑሕ ኣይተቓቐራን፡ ከምቲ ኣብ ቅድሚ ዓመጽቲ ዚወድቕ ወደቕካ። ዘለዉ እቶም ህዝቢ በኸዩዉ።