2 Samuel 3:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣእዳውኩም ኣይተኣስሩን ኣእጋርኩምውን ኣብ መቑሕ ኣይተኣስሩን። ከምቲ ሰብ ኣብ ቅድሚ እኩያት ሰባት ዝወድቕ፡ ንስኻትኩምውን ከምኡ ወዲቕኩም። ኵሉ ህዝቢ ድማ መሊሱ ብእኡ በኸየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እጆችህ አልታሰሩም፤ እግሮችህም በሰንሰለት አልተያዙም፤ ማንም እንደ ሰነፍ አልወሰደህም፤ በዐመፃ ልጆችም ፊት ወደቅህ።” ሕዝቡም ሁሉ ተሰብስበው አለቀሱለት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እጅህ አልታሰረም፥ እግርህም በሰንሰለት አልተያዘም፤ ሰው በዓመፀኞች ፊት እንደሚወድቅ አንተ እንዲሁ ወደቅህ ብሎ የልቅሶ ቅኔ ተቀኘለት። ሕዝቡም ሁሉ ዋይታ አብዝተው አለቀሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “አበኔር እንደ ተራ ሰው ይሙት? እግሮችህ በእግር ብረት አልገቡም፤ ሰው በክፉ ሰዎች ፊት እንደሚወድቅ አንተም እንደዚሁ ወደቅህ።” ሕዝቡም ሁሉ እንደገና አለቀሱለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ኩሺ ቃሸት ቤና፤ አ ገዲካ ሳንሳላታን ቃሸት ቤና። አሳይ ኢታ አሳቱዋ ኩሽያን ሀይቂያዋዳን እ ሀይቄዳ” ያጊደ ዝላሌዳ። አሳይ ኡባይ አባኔራዉ ዛረደካ ዬኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa kushii k'ashetti beenna; Aa gediikka sanssalatan k'ashetti beenna. Asay iita asatuwaa kushiyan hayk'k'iyaawaadan I hayk'k'eedda» yaagiide zilaaleedda. Asay ubbay Abaneeraw zaaretsiidekka yeekkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne kusheti qashettibeettenna; ne tohoti agrimooqen gelibeettenna; asi iita asa sinththan kundiza mala nekka hessaththo kundadasa.» Derezi ubbay qasse zaari yeekkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ኩሼቲ ቃሼቲቤቴና፤ ኔ ቶሆቲ ኣግሪሞቄን ጌሊቤቴና፤ ኣሲ ኢታ ኣሳ ሲንን ኩንዲዛ ማላ ኔካ ሄሳ ኩንዳዳሳ።» ዴሬዚ ኡባይ ቃሴ ዛሪ ዬኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ኩሸይ ቃሸትቤና፤ ነ ቶሆይ ሳንላታን ኦይከትቤና። አስ ኢታ አሳ ኩሸን ሀይቀይሳዳ ሀይቅስ” ያግድ ዘሌልስ። አሳ ኡባይ አበኔራስ ዛሪድ ዬክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne kushey qashetibeenna; Ne tohoy santhalaatan oyketibeenna. Asi iita asa kushen hayqeysada hayqis” yaagidi zeleelis. Asa ubbay Abeneeras zaaridi yeekidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እጆችህ አልታሰሩም፤ እግሮችህ በእግር ብረት አልገቡም፤ ሰው በክፉ ሰዎች ፊት እንደሚወድቅ አንተም እንደዚሁ ወደቅህ።” ሕዝቡም ሁሉ እንደ ገና አለቀሱለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እጆችህ አልታሰሩም፤ እግሮችህ አልታበቱም፤ ታዲያ፥ በዚህ ሁኔታ ሳለ በወንጀለኞች እጅ እንደሚወድቅ ሰው እንዴት ተገደልክ!” ሕዝቡም ሁሉ ስለ እርሱ እንደገና አለቀሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣእዳውካ እሱራት ኣይነበራን፤ ኣእጋርካውን ብመቝሕ ኣይተቐየዳን፤ ከምቲ ኣብ ቅድሚ ዓመፅቲ ዝወድቕ፥ ከምኡ ዄንካ ወደቕካ” ኢሉ ኣልቀሰሉ። ኵሎም እቶም ህዝቢ እውን በኸዩሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣእዳውካ እሱራት ኣይነበራን፡ ኣእጋርካውን ብመቑሕ ኣይተቓቐራን፡ ከምቲ ኣብ ቅድሚ ዓመጽቲ ዚወድቕ ወደቕካ። ዘለዉ እቶም ህዝቢ በኸዩዉ። |