2 Samuel 3:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዳዊት ንዮኣብን ንዅሎም እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰባትን፡ ክዳውንትኹም ቀዲድኩም፡ ማቕ ተኸዲንኩም ኣብ ቅድሚ ኣብኔር ሓዘኑ፡ በሎም። ንጉስ ዳዊት ባዕሉ ድማ ነቲ ባር ሰዓቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ኢዮ​አ​ብ​ንና ከእ​ርሱ ጋር የነ​በ​ሩ​ትን ሕዝብ ሁሉ፥ “ልብ​ሳ​ች​ሁን ቅደዱ፤ ማቅም ልበሱ፤ በአ​በ​ኔ​ርም ፊት አል​ቅሱ” አላ​ቸው። ንጉ​ሡም ዳዊት ከቃ​ሬ​ዛው በኋላ ሄደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ኢዮአብንና ከእርሱ ጋር የነበሩትን ሕዝብ ሁሉ። ልብሳችሁን ቅደዱ፥ ማቅም ልበሱ፥ በአበኔርም ፊት አልቅሱ አላቸው። ንጉሡም ዳዊት ከቃሬዛው በኋላ ሄደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ዳዊት ለኢዮአብና አብሮት ለነበረው ሕዝብ ሁሉ፥ “ልብሳችሁን ቀዳችሁና ማቅ ለብሳችሁ በአበኔር ፊት አልቅሱ” አላቸው፤ ንጉሡም ዳዊት ከቃሬዛው በኋላ ሄደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ እዮኣባነ አናና ደእያ አሳ ኡባ፥ “ህንተንቱ ማዩዋ ፔተ፤ ማቅያ ማይተ፤ አባኔራ ሻንቻማ ስንን ሀመቲደ ዬክተ” ያጌዳ። ካቲ ዳዊተ ሻንቻማ ካሊደ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite Iyoo'aabanne aanana de'iyaa asaa ubbaa, «Hinttenttu mayuwaa peed'ite; maak'iyaa mayyite; Abaneera shanchchamaa sintsan hamettiidde yeekkite» yaageedda. Kaatii Daawite shanchchamaa kaalliide beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Dawiti Iyo7aabessinne izara issife diza asa ubbaas, «Intte may7o daakkidi, maaqa may7idi Abineere sinththan yeekkite» gides. Dawiti ba hu7era ahaa azhabides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ ኢዮኣቤሲኔ ኢዛራ ኢሲፌ ዲዛ ኣሳ ኡባስ፥ «ኢንቴ ማይኦ ዳኪዲ፥ ማቃ ማይኢዲ ኣቢኔሬ ሲንን ዬኪቴ» ጊዴስ። ዳዊቲ ባ ሁኤራ ኣሃ ኣዣቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ እዮኣባነ እያራ ደእያ አሳ፥ “ህንተ ማኡዋ ዳክተ፤ ባና ቆልተ፤ አበኔራ ሀላ ስንን ዬክተ” ያግስ። ካዎ ዳዊቲ ሀላ ካልድ ዱፎ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Iyo7aabanne iyara de7iya asaa, “Hinte ma7uwa daakite; baana qolite; Abeneera halaa sinthan yeekite” yaagis. Kawo Dawiti hala kaallidi duufo bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ዳዊት ለኢዮአብና አብሮት ለነበረው ሕዝብ ሁሉ፣ “ልብሳችሁን ቀድዳችሁ፣ ማቅ ለብሳችሁ በአበኔር ፊት አልቅሱ” አላቸው፤ ራሱ ንጉሥ ዳዊትም አስከሬኑን አጀበ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ዳዊት በሐዘን ልብሳቸውን ቀደው፥ ማቅ ለብሰው ለአበኔር እንዲያለቅሱ ኢዮአብንና የእርሱ ተከታዮች የሆኑትን ሰዎች አዘዘ፤ በቀብር ሥነ ሥርዓቱም ላይ ንጉሥ ዳዊት ራሱ አስክሬኑን ተከትሎ ሄደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ ንኢዮኣብን ነቲ ምስኡ ዝነበረ ዅሉ ህዝብን “ክዳውንትኹም ቅደዱ፤ ወጮ ተኸደኑ፤ ንኣበኔር ከዓ ብኸዩሉ” በሎም። ንጉስ ዳዊት ድማ ደድሕሪ እቲ ቓሬዛ ይኸይድ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ ንዮኣብን ነቲ ምስኡ ዝነበረ ኹሉ ህዝብን፡ ክዳውንትኽሪም ቅደዱ፡ ከሊ ውን ተኸደኑ፡ ቀቅድሚ ኣብኔር ከኣ ብኸዩ፡ በሎም። ንጉስ ዳዊት ድማ ደድሕሪ እቲ ቓሬዛ ይኸይድ ነበረ።