2 Samuel 3:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ርእሲ ዮኣብን ኣብ ብዘላ ቤት ኣቦኡን ይዓርፍ። ካብ ቤት ዮኣብ ድማ ፈሳሲ ዘለዎ ወይ ለምጺ ዘለዎ፡ ወይ ኣብ በትሪ ዝተጸግዐ ወይ ኣብ ሰይፊ ዝወደቐ ወይ እንጌራ ዝጐደሎ ኣይስኣነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በኢ​ዮ​አብ ራስ ላይና በአ​ባቱ ቤት ሁሉ ላይ ይም​ጣ​በት፤ በኢ​ዮ​አ​ብም ቤት ፈሳሽ ነገር ያለ​በት ወይም ለም​ጻም ወይም አን​ካሳ ወይም በሰ​ይፍ የሚ​ወ​ድቅ ወይም እን​ጀራ የሌ​ለው ሰው አይ​ታጣ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በኢዮአብ ራስ ላይና በአባቱ ቤት ሁሉ ላይ ይምጣበት፤ በኢዮአብም ቤት ፈሳሽ ነገር ያለበት ወይም ለምጻም ወይም አንካሳ ወይም በሰይፍ የሚወድቅ ወይም እንጀራ የሌለው ሰው አይታጣ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ደሙ በኢዮአብ ራስና በአባቱ ቤት ሁሉ ላይ ይሁን፤ ከኢዮአብ ቤት ፈሳሽ ነገር የሚወጣው ወይም የሥጋ ደዌ ያለበት፥ በምርኲዝ የሚሄድ አንካሳ፥ ወይም በሰይፍ ተመቶ የሚሞት ወይም የሚበላው ያጣ ራብተኛ አይታጣ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ሱይ እዮኣባነ አ አዉዋ ሶ አሳ ኡባ ኦቾ፤ አሹዋ ቦላ ማዱይ ደእያ አሳይ፥ ዎይ ጋልባይ ሎይ ሳክያ አሳይ፥ ዎይ ዎቢያ አሳይ፥ ዎይ ማሻን ሀይቂያ አሳይ፥ ዎይ ኮሻቴዳ አሳይ እዮኣባ ዛርያን ኡባካ ዮፖ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa suutsay Iyoo'aabanne Aa aawuwaa soo asaa ubbaa oochcho; ashuwaa bolla madutsay de'iyaa asay, woy galbbay loytsi sakkiyaa asay, woy wobbiyaa asay, woy mashshaan hayk'k'iyaa asay, woy koshshateedda Asay Iyoo'aaba zariyaan ubbakka d'ayoppo!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza suuththay Iyo7aabe hu7eninne iza aawa keeththa ubbaa bolla gido; asateththafe haaththi gogissiza hargey woykko guufen kal7atiza wobbey woykko mashshan hayqqizay woykko mizaazi dhayiin koshattizay Iyo7aabe keeththafe dhayoppo» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ሱይ ኢዮኣቤ ሁኤኒኔ ኢዛ ኣዋ ኬ ኡባ ቦላ ጊዶ፤ ኣሳቴፌ ሃ ጎጊሲዛ ሃርጌይ ዎይኮ ጉፌን ካልኣቲዛ ዎቤይ ዎይኮ ማሻን ሃይቂዛይ ዎይኮ ሚዛዚ ዪን ኮሻቲዛይ ኢዮኣቤ ኬፌ ዮፖ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ ሱይ እዮኣባነ እያ አዋ ሶ አሳ አቾ፤ ማዱን ደእያ አስ ዎይኮ ጎጋ ሀርገይ ደእያ አስ ዎይኮ ዎበ አስ ዎይኮ ማሻን ሀይቅያ አስ ዎይኮ ኮሻትያ አስ እዮኣባ ኮቻን ዮፖ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya suuthay Iyo7aabanne iya aawa soo asa acho; madunthi de7iya asi woyko goga hargey de7iya asi woyko wobbe asi woyko mashshan hayqiya asi woyko koshatiya asi Iyo7aaba kochan dhayopo” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደሙ በኢዮአብ ራስና በአባቱ ቤት ሁሉ ላይ ይሁን፤ ፈሳሽ ነገር የሚወጣው ወይም አሠቃቂ የቈዳ በሽታ ያለበት፣ በምርኵዝ የሚሄድ ዐንካሳ፣ ወይም በሰይፍ ተመትቶ የሚወድቅ ወይም የሚበላው ያጣ ራብተኛ ከኢዮአብ ቤት አይታጣ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም ቅጣቱ በኢዮአብና በቤተሰቡ ላይ ይውረድ! በዘመናት ሁሉ ከቤተሰቡ የአባለ ዘር ወይም የሥጋ ደዌ ያለበት ሰው አይጥፋ! እንዲሁም አካለ ስንኩል የሆነ ሰው፥ በጦር ሜዳ የሚሞት ወይም የሚበላው አጥቶ የሚራብ ሰው አይታጣ!”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዙይ ኣብ ልዕሊ ኢዮኣብን ኣብ ልዕሊ ዅላ ቤት ኣቦኡን ይውደቕ፤ ኣብ ቤት ኢዮኣብ ድማ ዝመግል ቍስሊ ዘለዎ፥ ለምፃም፥ ብምርኩስ ዝኸይድ ሓንካስ፥ ብሰይፊ ዝቕተል ወይ ዝበልዖ ዝሰኣነ ጥሙይ ኣይሰኣን” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ኣብ ልዕሊ ርእሲ ዮኣብን ኣብ ልዕሊ ብዘላ ቤት ኣቦኡን ይውደቕ፡ ኣብ ቤት ዮኣብ ድማ ጃጋል ወይ ለምጻም ወይ ምርኩስ ዚምርኮስ ወይ ብሴፍ ዚወድቕ ወይ እንጌራ ዚጎድሎ ኣየቋርጽ፡ በለ።