2 Samuel 3:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ ብድሕሪኡ ምስ ሰምዐ፡ ኣነን መንግስተይን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ደም ኣብኔር ወዲ ኔር ንዘለኣለም ኣይንቕጻዕን ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም በኋላ ዳዊት ሰማ፤ እንዲህም አለ፥ “ከኔር ልጅ ከአበኔር ደም በእግዚአብሔር ዘንድ ለዘለዓለም እኔ ንጹሕ ነኝ፤ መንግሥቴም ንጹሕ ነው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኋላም ዳዊት ይህ ነገር እንደ ተደረገ በሰማ ጊዜ። ከኔር ልጅ ከአበኔር ደም በእግዚአብሔር ዘንድ ለዘላለም እኔ ንጹሕ ነኝ፥ መንግሥቴም ንጹሕ ነው፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊት ይህን ነገር ቆይቶ በሰማ ጊዜ እንዲህ አለ፤ “እኔም ሆንሁ መንግሥቴ ከኔር ልጅ ከአበኔር ደም በጌታ ፊት ለዘለዓለም ንጹሕ ነን፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ሀ የዉዋ ስሴዳዋፐ ጉይያን፥ “ታንነ ታ ካዉተይ ኔራ ናኣ አባኔራ ሱን መና ጎዳ ስንን መናዉካ ኦሸቶኮ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite ha yewuwaa siseeddawaappe guyyiyaan, «Taaninne ta kawutetsay Neera na'aa Abaneera suutsan Med'inaa Godaa sintsan med'inawukka ooshettokko. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Abineere wodhidayssa Dawiti siyidi, «Taninne ta kawoteththay Neere naa Abineere suuththafe GODAA sinththan mernaas geeshsha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኣቢኔሬ ዎዳይሳ ዳዊቲ ሲዪዲ፥ «ታኒኔ ታ ካዎቴይ ኔሬ ና ኣቢኔሬ ሱፌ ጎዳ ሲንን ሜርናስ ጌሻ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ጉየፐ ሄሳ ስእዳ ዎደ፥ “ታንነ ታ ካዎተይ ኔራ ናኣ አበኔራ ሱ ግሾ ጎዳ ስንን መርናዉ ኦይሸቶኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti guyepe hessa si7ida wode, “Taaninne ta kawotethay Neera na7aa Abeneera suuthaa gisho Godaa sinthan merinaw oyshetoko. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት ይህን ነገር ቈይቶ በሰማ ጊዜ እንዲህ አለ፤ “እኔም ሆንሁ መንግሥቴ ከኔር ልጅ ከአበኔር ደም በእግዚአብሔር ፊት ለዘላለም ንጹሕ ነን፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም የአበኔርን መገደል በሰማ ጊዜ እንዲህ አለ፤ “እኔና በንጉሣዊ ግዛቴ ውስጥ ያለው ሕዝብ ስለ አበኔር መገደል ከደሙ ንጹሓን መሆናችንን እግዚአብሔር ያውቃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪዙይ ከዓ ዳዊት ሰምዐ እሞ “ኣነን መንግስተይን ካብ ደም ኣበኔር ወዲ ኔር ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንዘለኣለም ንፁሃት ኢና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕሪዚ ኸኣ ዳዊት እዚ ሰምዔ እሞ፡ ኣነን መንግሰተይን ካብ ደም ኣብኔር ወዲ ኔር ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንዘልኣለም ንጹሃት ኢና። |