2 Samuel 3:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብኔር ናብ ኬብሮን ምስ ተመልሰ ድማ፡ ዮኣብ ስቕ ኢሉ ክዛረቦ ናብ ኣፍ ደገ ወሰዶ፡ ኣብኡ ድማ ኣብ ትሕቲ ሓምሻይ መሰንገለ ወቕዖ፡ ብሰንኪ ደም ኣሳሄል ሓዉ ድማ ሞተ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አበኔርም ወደ ኬብሮን በተመለሰ ጊዜ ኢዮአብ በበር ውስጥ በቈይታ ይናገረው ዘንድ ወደ አጠገቡ ወሰደው፤ በዚያም ለወንድሙ ለአሣሄል ደም ተበቅሎ ወገቡን መታው፤ ሞተም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አበኔርም ወደ ኬብሮን በተመለሰ ጊዜ ኢዮአብ በበር ውስጥ በቈይታ ይናገረው ዘንድ ወደ አጠገቡ ወሰደው፤ በዚያም ለወንድሙ ለአሣሄል ደም ተበቅሎ ሆዱን መታው፥ ሞተም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አበኔርም ወደ ኬብሮን በተመለሰ ጊዜ፥ ኢዮአብ ለብቻው የሚያነጋግረው በመምሰል ወደ ቅጽሩ በር ይዞት ሄደ፤ እዚያም የወንድሙን የአሣሄልን ደም ለመበቀል ሆዱ ላይ ወግቶ ገደለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አባኔር ከብሮነ ካታማ ጉየ ስሚደ ዬዳ ዎደ፥ እዮኣበ አናና ዱማ ሃሳያናዋዳን ድርሳ ፐንግያ አ አፌዳ፤ ባረ እሻ አሳሄላ ሱ አቻናዉ አባኔራ ኡሉዋ ጫዴዳ፤ አባኔር ሄ ሳኣን ሀይቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abaneeri Kebroone katamaa guyye simmiide yeedda wode, Iyoo'aabe aanana dumma haasayanawaadan dirssaa penggiyaa Aa afeedda; bare ishaa Asaaheela suutsaa achchanaw Abaneera uluwaa c'addeedda; Abaneeri he sa'aan hayk'k'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abineeri guye Kebroone simmida wode Iyo7aabey iza xalla haasayssana koyza as misatidi issi bagga sher7i histtidi gede gimbeza penge efides; heen ba isha Asaheele suuth azarana koyidi izas ulon caddi wodhides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቢኔሪ ጉዬ ኬብሮኔ ሲሚዳ ዎዴ ኢዮኣቤይ ኢዛ ጻላ ሃሳይሳና ኮይዛ ኣስ ሚሳቲዲ ኢሲ ባጋ ሼርኢ ሂስቲዲ ጌዴ ጊምቤዛ ፔንጌ ኤፊዴስ፤ ሄን ባ ኢሻ ኣሳሄሌ ሱ ኣዛራና ኮዪዲ ኢዛስ ኡሎን ጫዲ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አበኔር ከብሮና ስሚድ ይዳ ዎደ እዮኣብ እያራ ዱማ ኦደታናዉ ኮይዳ ዳንስድ ድርሳ ፐንግያኮ ደእያ ክፍልያነ እያ ኤፍስ። ባ እሻ አሳሄላ ሱ ዛራናዉ አበኔራ ኡሎን ጫድን አበኔር ሄ በሳን ሀይቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeneeri Kebroona simmidi yida wode Iyo7aabi iyara dumma odetanaw koyida daanisidi dirsa pengiyako de7iya kifiliyanne iya efis. Ba ishaa Asaheela suutha zaaranaw Abeneera ulon caddin Abeneeri he bessan hayqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አበኔር ወደ ኬብሮን በተመለሰ ጊዜ፣ ኢዮአብ በቈይታ የሚያነጋግረው በመምሰል ዞር አድርጎ ወደ ቅጽሩ በር ይዞት ሄደ፤ እዚያም የወንድሙን የአሣሄልን ደም ለመበቀል ሲል፣ ሆዱ ላይ ወግቶ ገደለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አበኔር ወደ ኬብሮን በደረሰ ጊዜ ኢዮአብ በግል ሊያነጋግረው የፈለገ በመምሰል ወደ ቅጽሩ በር ገለል አድርጎ ወሰደው፤ እዚያም ሆዱን ወግቶ ገደለው፤ ኢዮአብ ይህን ያደረገበት ምክንያት አበኔር ቀደም ብሎ ወንድሙን ዐሣሄልን ስለ ገደለበት ለመበቀል ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣበኔር ናብ ኬብሮን ምስ ተመለሰ ኸዓ፥ ኢዮኣብ ንበይኑ ኽዛረቦ ኸም ዝደሊ ኣምሲሉ ናብ ኣፍ ደገ ወሰዶ። ኣብኡ ድማ ሕነ ደም ሓዉ ኣሳሄል፥ ከብዱ ወግኦ እሞ ሞተ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብኔር ናብ ኬብሮን ምስ ተመልሰ ኸኣ፡ ዮኣን ኣብ በይኑ ኽዛረቦ ኢሉ ናብ ማእከል ደገ ኣግለሶ፡ ኣብኡ ድማ ብዛዕባ ደም ሓዉ ዓሳሄል ከብዱ ወግኦ ፡ ሞተ ኸኣ። |