2 Samuel 3:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዮኣብ ናብ ንጉስ መጺኡ፡ እንታይ ጌርካ፧ እንሆ፡ ኣብኔር ናባኻትኩም መጺኡ ኣሎ፤ ስለምንታይ ሰዲድካዮ፡ ንሱ ድማ ምሉእ ብምሉእ ጠፊኡ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮአብም ወደ ንጉሥ ገብቶ፥ “ይህ ያደረግኸው ነገር ምንድን ነው? እነሆ፥ አበኔር መጥቶልህ ነበር፤ በደኅና እንዲሄድ ስለምን አሰናበትኸው? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮአብም ወደ ንጉሥ ገብቶ። ምን አደረግህ? እነሆ፥ አበኔር መጥቶልህ ነበር፤ በደኅና እንዲሄድ ስለ ምን አሰናበትኸው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ኢዮአብ ወደ ንጉሡ ገብቶ እንዲህ አለ፤ “ምንድነው ያደረግከው? እነሆ አበኔር መጥቶልህ፥ በሰላም እንዲሄድ ያሰናበትኸው ለምንድነው? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ እዮኣበ ካትያኮ ቢደ፥ “ዋናዲ! አባኔር ኔኮ ዪና፥ አያዉ ሳሮ የዳድ? ሄኮ እ ቤዳ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Iyoo'aabe kaatiyaakko biide, «Waanaaddii! Abaneeri neekko yiina, ayaw saro yeddaad? Hekko I beedda! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Iyo7aabey kawozaakko gelidi, «Hayssi ne ooththidayssi aazee? Ane Abineeri ne kushen geliin waanada ne iza saron moyza yeddadii? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢዮኣቤይ ካዎዛኮ ጌሊዲ፥ «ሃይሲ ኔ ኦዳይሲ ኣዜ? ኣኔ ኣቢኔሪ ኔ ኩሼን ጌሊን ዋናዳ ኔ ኢዛ ሳሮን ሞይዛ ዬዳዲ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ እዮኣብ ካዋኮ ብድ፥ “ሄስ ዋንድ ሀንዴ? አበኔር ኔኮ ይን፥ አይስ የዳዲ? ሄኮ እ ብክችስ! |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Iyo7aabi kawako bidi, “Hessi waanidi hanidee? Abeneeri neeko yin, ayis yeddadii? Heko I bikichis! |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ኢዮአብ ወደ ንጉሡ ገብቶ እንዲህ አለ፤ “ምን ማድረግህ ነው? እነሆ አበኔር መጥቶልህ እንዴት በሰላም እንዲሄድ አሰናበትኸው? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ኢዮአብ ወደ ንጉሡ ቀርቦ እንዲህ አለው፦ “ይህ ያደረግኸው ነገር ምንድን ነው? አበኔር ወደ አንተ መጥቶ ሳለ እንዲሁ እንዲሄድ ያሰናበትከው ስለምንድን ነው? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኢዮኣብ ናብ ንጉስ ኣትዩ “እዝ ዝገበርካዮ እንታይ እዩ? እንሆ ኣበኔር መፂኡካ እንተሎስ፥ ስለ ምንታይ ኢኻ ክኸይድ ዝሰደድካዮ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዮኣብ ናብ ንጉስ አትዩ፡ እንታይ እዩ ዝገበርካዮ∶: እንሆ፡ ኣብኔር መጺኡካ ኸሎስ፡ ስለምንታይ አኻ ፈጺሙ ኪኸይድ ዝሓደግካዮ∶: |