2 Samuel 3:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣብኔር ምስ ዕስራ ሰብኡት ናብ ዳዊት ኣብ ኬብሮን መጸ። ዳዊት ድማ ንኣብነርን ነቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰባትን ምግቢ ኣዳለወሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አበኔርም ከሃያ ሰዎች ጋር ወደ ዳዊት ወደ ኬብሮን መጣ፤ ዳዊትም ለአበኔርና ከእርሱ ጋር ለነበሩት ሰዎች ግብዣ አደረገላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አበኔርም ከሀያ ሰዎች ጋር ወደ ዳዊት ወደ ኬብሮን መጣ። ዳዊትም ለአበኔርና ከእርሱ ጋር ለነበሩት ሰዎች ግብዣ አደረገላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አበኔር ከሃያ ሰዎች ጋር ዳዊት ወዳለበት ወደ ኬብሮን በመጣ ጊዜ፤ ዳዊት ለአበኔርና አብረውት ለነበሩት ሰዎች ግብዣ አደረገላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አባኔር ባረናና ላታሙ አሳቱዋ አኪደ፥ ከብሮነ ካታማ ቢና፥ ዳዊተ አስነ አ አሳዉ እሞታ ማኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abaneeri barenana laatamu asatuwaa akkiide, Kebroone katamaa biina, Daawite aasinne Aa asaw imotaa makkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abineeri 20 asatara Dawiti dizaso Kebroone bides; Dawitikka Abineeressinne izara diza as ubbaas gibira giigsides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቢኔሪ 20 ኣሳታራ ዳዊቲ ዲዛሶ ኬብሮኔ ቢዴስ፤ ዳዊቲካ ኣቢኔሬሲኔ ኢዛራ ዲዛ ኣስ ኡባስ ጊቢራ ጊግሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አበኔር ባራ ላታሙ አስ ኤክድ፥ ከብሮና ብን፥ ዳዊቲ እያዉነ እያ አሳስ ግብራ ጊግስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeneeri baara laatamu asi ekidi, Kebroona bin, Dawiti iyawunne iya asaas gibira giigisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አበኔር ከሃያ ሰዎች ጋር ዳዊት ወዳለበት ወደ ኬብሮን መጣ፤ ዳዊትም ለአበኔርና አብረውት ለነበሩት ሰዎች ግብዣ አደረገላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አበኔር ኻያ ሰዎችን አስከትሎ ዳዊት ወዳለበት ወደ ኬብሮን በመጣ ጊዜ ዳዊት ግብዣ አደረገላቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣበኔር ዕስራ ሰብ ምስኡ ተማሊኡ ናብ ዳዊት ናብ ኬብሮን መፀ። ዳዊት ድማ ንኣበኔርን ነቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰባትን ምሳሕ ገበረሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብኔር ምስኡ ኸኣ ዕስራ ሰብ ናብ ዳዊት ናብ ኬብሮን መጹ። ዳዊት ድማ ንኣብኔርን ነቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰብን ምሳሕ ገበረሎም። |