2 Samuel 3:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብኔር ድማ ኣብ ቅድሚ እዝኒ ብንያም ተዛረበ፣ ኣብኔር ድማ ኣብ ኬብሮን ኣብ ቅድሚ እዝኒ ዳዊት ንእስራኤል ጽቡቕ ዝዀነን ንብዘሎ ቤት ብንያም ጽቡቕ ዝመስልን ኵሉ ኺዛረብ ከደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አበኔርም ደግሞ በብንያም ልጆች ጆሮ ተናገረ፤ አበኔርም ደግሞ በእስራኤልና በብንያም ቤት ሁሉ መልካም የነበረውን ለዳዊት ሊነግረው ወደ ኬብሮን ሄደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አበኔርም ደግሞ በብንያም ወገን ጆሮ ተናገረ፤ አበኔርም ደግሞ በእስራኤልና በብንያም ቤት ሁሉ መልካም የነበረውን ለዳዊት ሊነግረው ወደ ኬብሮን ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲሁም አበኔር ሄዶ ይህንኑ ለብንያማውያን ነገራቸው፤ ከዚያም እስራኤልና መላው የብንያም ቤት ለማድረግ የፈለጉትን ሁሉ ለዳዊት ለመንገር ወደ ኬብሮን ሄደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አባኔር ቢንያማ ዛረቶ ዱማ ሃሳዬዳ፤ ሄዋፐ ጉይያን፥ እስራኤልያ አሳይነ ቢንያማ አሳይ ኡባይ ኦናዉ ኮዮዋ ኡባባ ዳዊታዉ ኦዳናዉ ከብሮነ ካታማ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abaneeri Biiniyaama zaretoo dumma haasayeedda; hewaappe guyyiyaan, Israa'eeliyaa asaynne Biiniyaama Asay ubbay ootsanaw koyowaa ubbabaa Daawitaw odanaw Kebroone katamaa beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessaththoka Abineeri Biniyaame qommotas barkka biidi hayssa yootides; hessafe guye Isra7eele asay Biniyaame keeththa asay ubbay ooththanaas koyida ubbaa Dawites yootanaas Kebroone bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳካ ኣቢኔሪ ቢኒያሜ ቆሞታስ ባርካ ቢዲ ሃይሳ ዮቲዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ኣሳይ ቢኒያሜ ኬ ኣሳይ ኡባይ ኦናስ ኮዪዳ ኡባ ዳዊቴስ ዮታናስ ኬብሮኔ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አበኔር ብንያመ ኮቻታስ ሄሳ ኦድስ። እስራኤለ አሳይነ ብንያመ አሳ ኡባይ ኦናዉ ኮይዳ ኡባ ዳዊታስ ኦዳናዉ አበኔር ከብሮና ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeneeri Biniyaame kochatas hessa odis. Isra7eele asaynne Biniyaame asa ubbay oothanaw koyida ubbaa Dawitas odanaw Abeneeri Kebroona bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም አበኔር ለብንያማውያን ራሱ ሄዶ ይህንኑ ነገራቸው፤ ከዚያም እስራኤልና መላው የብንያም ቤት ለማድረግ የፈለጉትን ሁሉ ለዳዊት ለመንገር ወደ ኬብሮን ሄደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አበኔር ለብንያም ነገድ ሕዝብም ይህንኑ ተናገረ፤ ከዚያም በኋላ የብንያምና የእስራኤል ሕዝብ ለማድረግ የተስማሙበትን ጉዳይ ለዳዊት ለመንገር ወደ ኬብሮን ሄደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንነገድ ብንያምውን ተዛረቦም። እቲ ንዅሉ እስራኤልን ንዅላ ቤት ብንያምን ፅቡቕ ኮይኑ ዝተርኣዮም፥ ንዳዊት ክነግሮ ናብ ኬብሮን ከደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ እዝኒ ብንያምውን ኣብኔር ተዛረበ። ኣብኔር ድማ እቲ ንእስራኤልን ንብዘላ ቤት ብንያምን ጽቡቕ ኰይኑ እተራእዮም ኲሉ ኣብ እዝኒ ዳዊት ኪዛረብ ናብ ኬብሮን ከደ። |