2 Samuel 3:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ብዛዕባ ዳዊት ከምዚ ኢሉ ተዛሪቡ ኣሎ እሞ፡ ሕጂ ግበሩ፡ ንህዝበይ እስራኤል ካብ ኢድ ፍልስጥኤማውያንን ካብ ኢድ ኵሎም ጸላእቶምን ከናግፎም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ስለ ዳዊት፦ በባ​ሪ​ያዬ በዳ​ዊት እጅ ሕዝ​ቤን እስ​ራ​ኤ​ልን ክፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን እጅና ከጠ​ላ​ቶ​ቻ​ቸው ሁሉ እጅ አድ​ና​ለሁ ብሎ ተና​ግ​ሮ​አ​ልና እን​ግ​ዲህ አሁን አድ​ርጉ´ ብሎ ነገ​ራ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ስለ ዳዊት። በባሪያዬ በዳዊት እጅ ሕዝቤን እስራኤልን ከፍልስጥኤማውያን እጅና ከጠላቶቻቸው ሁሉ እጅ አድናለሁ ብሎ ተናግሮአልና እንግዲህ አሁን አድርጉ ብሎ ነገራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ጌታ ለዳዊት፥ ‘በአገልጋዬ በዳዊት ሕዝቤን እስራኤልን ከፍልስጥኤማውያን እጅና ከጠላቶቻቸው ሁሉ እጅ እታደጋቸዋለሁ’ ብሎ ተስፋ ስለ ሰጠው፥ ይህን አሁን አድርጉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አነ ሄኮ ሀእ ፖልተ! አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ፥ ‘ታ አሳ እስራኤልያ፥ ታን ፕልስጼማ አሳቱዋ ኩሽያፐነ ኡንቱንቱ ሞርክያ ኡባቱዋ ኩሽያፐ ታ ቆማ ዳዊታ ባጋና አሻና’ ጌዳዋ ሀሳይተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) ane hekko ha"i polite! Ayaw gooppe, Med'inaa Goday, ‹Ta asaa Israa'eeliyaa, taani Piliss's'eema asatuwaa kushiyaappenne unttunttu morkkiyaa ubbatuwaa kushiyaappe ta k'oomaa Daawita baggana ashshana› geeddawaa hassayite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Dawites, ‹Ta aylle Dawite baggara tani ta deraa Isra7eele istta morkketa kusheppenne Filisxeemeta kusheppe ashshana› giza hidota qaala immi woththida gishshas hayssa intte ha7ira ooththite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ዳዊቴስ፥ ‹ታ ኣይሌ ዳዊቴ ባጋራ ታኒ ታ ዴራ ኢስራኤሌ ኢስታ ሞርኬታ ኩሼፔኔ ፊሊስጼሜታ ኩሼፔ ኣሻና› ጊዛ ሂዶታ ቃላ ኢሚ ዎዳ ጊሻስ ሃይሳ ኢንቴ ሃኢራ ኦቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀእ ፖልተ! ጎዳይ፥ ‘ታ አሳ እስራኤለ፥ ፍልስፄመታ ኩሸፐነ ኤንታ ሞርከታ ኡባ ኩሸፐ ታ አይልያ ዳዊታ ባጋራ አሻና’ ግዳይሳ ሀሳይተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha77i polite! Goday, ‘Ta asaa Isra7eele, Filisxeemeta kushepenne enta morketa ubbaa kushepe ta aylliya Dawita baggara ashshana’ gidaysa hassayite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ለዳዊት፣ ‘በባሪያዬ በዳዊት ሕዝቤን እስራኤልን ከፍልስጥኤማውያን እጅና ከጠላቶቻቸው እጅ እታደጋቸዋለሁ’ ብሎ ተስፋ ስለ ሰጠው፣ ይህን አሁኑኑ አድርጉት።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነሆ፥ አሁን አድርጉ፤ ደግሞም እግዚአብሔር ‘በአገልጋዬ በዳዊት አማካይነት ሕዝቤን እስራኤልን ከፍልስጥኤማውያንና ከሌሎቹም ጠላቶቻቸው እጅ በመታደግ አድናለሁ’ ሲል ተናግሮ እንደ ነበር አስታውሱ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄርውን ብዛዕባ ዳዊት ‘ንህዝበይ እስራኤል ካብ ኢድ ፍልስጥኤማውያንን ካብ ኢድ ኵሎም ፀላእቶምን ብኢድ ዳዊት ባርያይ ከድሕኖም እየ’ ኢሉ ተዛሪቡ ነይሩ እዩ እሞ ሕዚ ግበርዎ” ኢሉ ተዛረቦም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄርውን ብዛዕባ ዳዊት፡ ንህዝበይ እስራኤል ካብ ኢድ ፍልስጥኤማውያን ካብ ኢድ ኲሎም ጸላእቶምን ብኢድ ዳዊት ባርያይ ከድሕኖም እየ፡ ኢሉ ተዛሪቡ ነይሩ እዩ እሞ፡ እምበኣር ሕጂ ግበርዎ፡ ኢሉ ተዛረቦም።