2 Samuel 3:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪኡ ዳዊት ናብ ኢሽቦሸት ወዲ ሳኦል ልኡኻት ሰደደ፡ ነታ ብሚእቲ ቈርበት ቈርበት ዝሓጸኹኒ ሚካል ሰበይተይ ካብ ፍልስጥኤማውያን ሓራ ኣውጽኣያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ወደ ሳኦል ልጅ ወደ ኢያቡስቴ፥ “በመቶ ፍልስጥኤማውያን ሸለፈት ያጨኋትን ሚስቴን ሜልኮልን መልስልኝ” ብሎ መልእክተኞችን ላከ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ወደ ሳኦል ልጅ ወደ ኢያቡስቴ። በመቶ ፍልስጥኤማውያን ሸለፈት ያጨኋትን ሚስቴን ሜልኮልን ስጠኝ ብሎ መልእክተኞችን ሰደደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ዳዊት፥ “የመቶ ፍልስጥኤማውያን ሸለፈት ማጫ የከፈልሁባትን ሚስቴን ሜልኮልን ስጠኝ” ብሎ ወደ ሳኦል ልጅ ወደ ኢያቡስቴ መልክተኞች ላከበት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ዳዊተ ሳኦላ ናኣ እያቡሰቱዋኮ ኪቲደ፥ “ጼቱ ፕልስጼማቱዋ ቃራቱዋ ጭሎሻደ አኬዳ ታ ማቻቶ ሚካሎ ታዉ እማ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Daawite Saa'oola na'aa Iyaabusettuwaakko kiittiide, «S'eetu Piliss's'eematuwaa k'aaratuwaa c'ilooshaade akkeedda ta machchatto Miikaalo taw imma» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Dawiti, «Filisxeeme as xeetata attumateththaa ciloosha ciggada ekkida ta machcho Milkoolo taas imma» giidi Sa7oole naa Iyaabusteko ba qasttanneta kiittides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ፥ «ፊሊስጼሜ ኣስ ጼታታ ኣቱማቴ ጪሎሻ ጪጋዳ ኤኪዳ ታ ማቾ ሚልኮሎ ታስ ኢማ» ጊዲ ሳኦሌ ና ኢያቡስቴኮ ባ ቃስታኔታ ኪቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ዳዊቲ ሳኦላ ናአ እያቡስተኮ፥ “ፄቱ ፍልስፄመታ ቃራታዳ ኮይታ ኦዳ እምዳ ታ ማችዉ መልኮሎ ታዉ እማ” ያግድ አሰ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Dawiti Saa7ola na7a Iyabusteko, “Xeetu Filisxeemeta qaaratada koyta oothada immida ta machiw Melkoolo taw imma” yaagidi ase kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ዳዊት፣ “የመቶ ፍልስጥኤማውያን ሸለፈት ማጫ የከፈልሁባትን ሚስቴን ሜልኮልን ስጠኝ” ብሎ ወደ ሳኦል ልጅ ወደ ኢያቡስቴ መልክተኞች ላከበት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም ዳዊት ወደ ኢያቡስቴ መልእክተኞች ልኮ እንዲህ አለው፤ “ሚስቴን ሜልኮልን መልስልኝ፤ እኔ እርስዋን ለማግባት የአንድ መቶ ፍልስጥኤማውያን ሸለፈት ማጫ ጥያለሁ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ ናብ ኢያቡስቴ ወዲ ሳኦል ልኡኻት ሰዲዱ “እታ ብሚእቲ ቝልፈት ፍልስጥኤማውያን ዝተመርዓኽዋ ሰበይተይ ሜልኮል ምለሰለይ” ኢሉ ልኡኻት ሰደደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ናብ ኢሽቦሸት ወዲ ሳኦል ልኡኻት ሰዲዱ፡ እታ ብሚእቲ ዕልቦ ፍልስጥኤማውያን ዘሕጼኽዋ ሰበይተይ ሚካል ምከሰለይ፡ በሎ። |