2 Samuel 3:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪኡ ዳዊት ናብ ኢሽቦሸት ወዲ ሳኦል ልኡኻት ሰደደ፡ ነታ ብሚእቲ ቈርበት ቈርበት ዝሓጸኹኒ ሚካል ሰበይተይ ካብ ፍልስጥኤማውያን ሓራ ኣውጽኣያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ወደ ሳኦል ልጅ ወደ ኢያ​ቡ​ስቴ፥ “በመቶ ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን ሸለ​ፈት ያጨ​ኋ​ትን ሚስ​ቴን ሜል​ኮ​ልን መል​ስ​ልኝ” ብሎ መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችን ላከ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ወደ ሳኦል ልጅ ወደ ኢያቡስቴ። በመቶ ፍልስጥኤማውያን ሸለፈት ያጨኋትን ሚስቴን ሜልኮልን ስጠኝ ብሎ መልእክተኞችን ሰደደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ዳዊት፥ “የመቶ ፍልስጥኤማውያን ሸለፈት ማጫ የከፈልሁባትን ሚስቴን ሜልኮልን ስጠኝ” ብሎ ወደ ሳኦል ልጅ ወደ ኢያቡስቴ መልክተኞች ላከበት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ዳዊተ ሳኦላ ናኣ እያቡሰቱዋኮ ኪቲደ፥ “ጼቱ ፕልስጼማቱዋ ቃራቱዋ ጭሎሻደ አኬዳ ታ ማቻቶ ሚካሎ ታዉ እማ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Daawite Saa'oola na'aa Iyaabusettuwaakko kiittiide, «S'eetu Piliss's'eematuwaa k'aaratuwaa c'ilooshaade akkeedda ta machchatto Miikaalo taw imma» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Dawiti, «Filisxeeme as xeetata attumateththaa ciloosha ciggada ekkida ta machcho Milkoolo taas imma» giidi Sa7oole naa Iyaabusteko ba qasttanneta kiittides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ፥ «ፊሊስጼሜ ኣስ ጼታታ ኣቱማቴ ጪሎሻ ጪጋዳ ኤኪዳ ታ ማቾ ሚልኮሎ ታስ ኢማ» ጊዲ ሳኦሌ ና ኢያቡስቴኮ ባ ቃስታኔታ ኪቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ዳዊቲ ሳኦላ ናአ እያቡስተኮ፥ “ፄቱ ፍልስፄመታ ቃራታዳ ኮይታ ኦዳ እምዳ ታ ማችዉ መልኮሎ ታዉ እማ” ያግድ አሰ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Dawiti Saa7ola na7a Iyabusteko, “Xeetu Filisxeemeta qaaratada koyta oothada immida ta machiw Melkoolo taw imma” yaagidi ase kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ዳዊት፣ “የመቶ ፍልስጥኤማውያን ሸለፈት ማጫ የከፈልሁባትን ሚስቴን ሜልኮልን ስጠኝ” ብሎ ወደ ሳኦል ልጅ ወደ ኢያቡስቴ መልክተኞች ላከበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲሁም ዳዊት ወደ ኢያቡስቴ መልእክተኞች ልኮ እንዲህ አለው፤ “ሚስቴን ሜልኮልን መልስልኝ፤ እኔ እርስዋን ለማግባት የአንድ መቶ ፍልስጥኤማውያን ሸለፈት ማጫ ጥያለሁ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ ናብ ኢያቡስቴ ወዲ ሳኦል ልኡኻት ሰዲዱ “እታ ብሚእቲ ቝልፈት ፍልስጥኤማውያን ዝተመርዓኽዋ ሰበይተይ ሜልኮል ምለሰለይ” ኢሉ ልኡኻት ሰደደ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ ናብ ኢሽቦሸት ወዲ ሳኦል ልኡኻት ሰዲዱ፡ እታ ብሚእቲ ዕልቦ ፍልስጥኤማውያን ዘሕጼኽዋ ሰበይተይ ሚካል ምከሰለይ፡ በሎ።