2 Samuel 3:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ጽቡቕ፤ ምሳኻ ቃል ኪዳን ክኣቱ እየ፡ ካባኻ ዝጠልቦ ሓደ ነገር ግን፡ ገጸይ ክትሪኢ ምስ መጻእካ፡ ቅድም ንሚካል ጓል ሳኦል እንተ ኣምጺእካ፡ ገጸይ ኣይትርእዮን ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም፥ “ይሁን፤ በመልካም ፈቃደኛነት ከአንተ ጋር ቃል ኪዳን አደርጋለሁ፤ ነገር ግን አንድ ነገር ከአንተ እሻለሁ፤ ፊቴን ለማየት በመጣህ ጊዜ፥ የሳኦልን ልጅ ሜልኮልን ካላመጣህልኝ ፊቴን አታይም” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም። ይሁን፥ ከአንተ ጋር ቃል ኪዳን አደርጋለሁ፤ ነገር ግን አንድ ነገር ከአንተ እሻለሁ፤ ፊቴን ለማየት በመጣህ ጊዜ፥ የሳኦልን ልጅ ሜልኮልን ካላመጣህልኝ ፊቴን አታይም አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም፥ “ይሁን፥ ከአንተ ጋር ቃል ኪዳን አደርጋለሁ፥ ነገር ግን አንድ ነገር ከአንተ እሻለሁ፥ ፊቴን ለማየት በመጣህ ጊዜ፥ የሳኦልን ልጅ ሜልኮልን ካላመጣህልኝ ፊቴን አታይም” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ፥ “ሎኦ! ታን ኔናና ቃላ ጫቁዋ ዎና። ሽን ታን ኔና እትባ ኦቻይ፤ ኔን ታና በአናዉ ይያ ዎደ፥ ሳኦላ ናቶ ሚካሎ ታዉ አከናን ዮፓ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite, «Lo"o! Taani neenana k'aalaa c'aak'uwaa wotsana. Shin taani neena ittibaa oochchay; neeni taana be'anaw yiyaa wode, Saa'oola naatto Miikaalo taw akkenan yooppa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawitikka, «Ero lo7o; ta nenara qaala gelana; gido attiin ta neeppe issi miish koyays; hessika koyro taakko yashe Sa7oole biyo Milkoolo ne taas ekka yaana mala koyays; histtontta aggiko taakko yooppa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲካ፥ «ኤሮ ሎኦ፤ ታ ኔናራ ቃላ ጌላና፤ ጊዶ ኣቲን ታ ኔፔ ኢሲ ሚሽ ኮያይስ፤ ሄሲካ ኮይሮ ታኮ ያሼ ሳኦሌ ቢዮ ሚልኮሎ ኔ ታስ ኤካ ያና ማላ ኮያይስ፤ ሂስቶንታ ኣጊኮ ታኮ ዮፓ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ፥ “ሎኦ! ታ ኔራ ጫቃና። ሽን ታኒ ነና እስባ ኦይቻይስ፤ ኔኒ ታና በአናዉ ያ ዎደ ሳኦላ ናእዉ መልኮሎ ኤኮና ዮፓ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, “Lo77o! Ta neera caaqana. Shin taani nena issiba oychayis; neeni tana be7anaw yaa wode Saa7ola na7iw Melkoolo ekonna yoopa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም፣ “ይሁን እሺ፣ ከአንተ ጋር ስምምነቱን አደርጋለሁ፤ ነገር ግን ከአንተ አንዲት ነገር እሻለሁ፤ ይኸውም ወደ እኔ ስትመጣ በመጀመሪያ የሳኦልን ሴት ልጅ ሜልኮልን ይዘህልኝ እንድትመጣ ነው፤ ያለዚያ ግን ወደ እኔ እንዳትመጣ” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም “መልካም ነው! ከአንተ ጋር ስምምነት አደርጋለሁ፤ ነገር ግን አንተ በቅድሚያ የምትፈጽምልኝ ነገር አለ፤ ይኸውም ወደ እኔ በምትመጣበት ጊዜ የሳኦልን ልጅ ሜልኮልን ይዘህ ካልመጣህ መገናኘት አንችልም” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ “ፅቡቕ፤ ኣነ ምሳኻ ኺዳን እኣቱ። እንተ ኾነ ኻባኻ ዝደልያ ሓንቲ ነገር ኣላ። ንሳ ኸዓ ናባይ ክትመፅእ እንተለኻ ንሜልኮል ጓል ሳኦል ተማሊእኻያ እንተ ዘይመፂእኻ ገፀይ ኣይትርእን ኢኻ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ፡ ጽቡቕ፡ ኣነ ምሳኻ ኺዳን እአቱ፡ ሓደ ነገር ግዳ ኻባኻ እደሊ ኣሎኹ፡ ንሱ ኸኣ ገጸይ ክትርኢ ምስ እትመጽእ፡ ቅድም ንሚካል ጓል ሳኦል እንተ ዘየምጻእካ፡ ገጸይ ኣይትርእን ኢኻ፡ በለ። |