2 Samuel 3:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ጽቡቕ፤ ምሳኻ ቃል ኪዳን ክኣቱ እየ፡ ካባኻ ዝጠልቦ ሓደ ነገር ግን፡ ገጸይ ክትሪኢ ምስ መጻእካ፡ ቅድም ንሚካል ጓል ሳኦል እንተ ኣምጺእካ፡ ገጸይ ኣይትርእዮን ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም፥ “ይሁን፤ በመ​ል​ካም ፈቃ​ደ​ኛ​ነት ከአ​ንተ ጋር ቃል ኪዳን አደ​ር​ጋ​ለሁ፤ ነገር ግን አንድ ነገር ከአ​ንተ እሻ​ለሁ፤ ፊቴን ለማ​የት በመ​ጣህ ጊዜ፥ የሳ​ኦ​ልን ልጅ ሜል​ኮ​ልን ካላ​መ​ጣ​ህ​ልኝ ፊቴን አታ​ይም” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም። ይሁን፥ ከአንተ ጋር ቃል ኪዳን አደርጋለሁ፤ ነገር ግን አንድ ነገር ከአንተ እሻለሁ፤ ፊቴን ለማየት በመጣህ ጊዜ፥ የሳኦልን ልጅ ሜልኮልን ካላመጣህልኝ ፊቴን አታይም አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም፥ “ይሁን፥ ከአንተ ጋር ቃል ኪዳን አደርጋለሁ፥ ነገር ግን አንድ ነገር ከአንተ እሻለሁ፥ ፊቴን ለማየት በመጣህ ጊዜ፥ የሳኦልን ልጅ ሜልኮልን ካላመጣህልኝ ፊቴን አታይም” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ፥ “ሎኦ! ታን ኔናና ቃላ ጫቁዋ ዎና። ሽን ታን ኔና እትባ ኦቻይ፤ ኔን ታና በአናዉ ይያ ዎደ፥ ሳኦላ ናቶ ሚካሎ ታዉ አከናን ዮፓ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite, «Lo"o! Taani neenana k'aalaa c'aak'uwaa wotsana. Shin taani neena ittibaa oochchay; neeni taana be'anaw yiyaa wode, Saa'oola naatto Miikaalo taw akkenan yooppa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawitikka, «Ero lo7o; ta nenara qaala gelana; gido attiin ta neeppe issi miish koyays; hessika koyro taakko yashe Sa7oole biyo Milkoolo ne taas ekka yaana mala koyays; histtontta aggiko taakko yooppa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲካ፥ «ኤሮ ሎኦ፤ ታ ኔናራ ቃላ ጌላና፤ ጊዶ ኣቲን ታ ኔፔ ኢሲ ሚሽ ኮያይስ፤ ሄሲካ ኮይሮ ታኮ ያሼ ሳኦሌ ቢዮ ሚልኮሎ ኔ ታስ ኤካ ያና ማላ ኮያይስ፤ ሂስቶንታ ኣጊኮ ታኮ ዮፓ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ፥ “ሎኦ! ታ ኔራ ጫቃና። ሽን ታኒ ነና እስባ ኦይቻይስ፤ ኔኒ ታና በአናዉ ያ ዎደ ሳኦላ ናእዉ መልኮሎ ኤኮና ዮፓ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti, “Lo77o! Ta neera caaqana. Shin taani nena issiba oychayis; neeni tana be7anaw yaa wode Saa7ola na7iw Melkoolo ekonna yoopa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትም፣ “ይሁን እሺ፣ ከአንተ ጋር ስምምነቱን አደርጋለሁ፤ ነገር ግን ከአንተ አንዲት ነገር እሻለሁ፤ ይኸውም ወደ እኔ ስትመጣ በመጀመሪያ የሳኦልን ሴት ልጅ ሜልኮልን ይዘህልኝ እንድትመጣ ነው፤ ያለዚያ ግን ወደ እኔ እንዳትመጣ” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትም “መልካም ነው! ከአንተ ጋር ስምምነት አደርጋለሁ፤ ነገር ግን አንተ በቅድሚያ የምትፈጽምልኝ ነገር አለ፤ ይኸውም ወደ እኔ በምትመጣበት ጊዜ የሳኦልን ልጅ ሜልኮልን ይዘህ ካልመጣህ መገናኘት አንችልም” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ “ፅቡቕ፤ ኣነ ምሳኻ ኺዳን እኣቱ። እንተ ኾነ ኻባኻ ዝደልያ ሓንቲ ነገር ኣላ። ንሳ ኸዓ ናባይ ክትመፅእ እንተለኻ ንሜልኮል ጓል ሳኦል ተማሊእኻያ እንተ ዘይመፂእኻ ገፀይ ኣይትርእን ኢኻ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ድማ፡ ጽቡቕ፡ ኣነ ምሳኻ ኺዳን እአቱ፡ ሓደ ነገር ግዳ ኻባኻ እደሊ ኣሎኹ፡ ንሱ ኸኣ ገጸይ ክትርኢ ምስ እትመጽእ፡ ቅድም ንሚካል ጓል ሳኦል እንተ ዘየምጻእካ፡ ገጸይ ኣይትርእን ኢኻ፡ በለ።