2 Samuel 3:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብኔር ድማ፡ ኣብ ክንድኡ ናብ ዳዊት ልኡኻት ሰደደ፡ እታ ምድሪ ናይ መን እያ፧ ከምኡ’ውን በል፦ ምሳይ ቃል ኪዳንካ ግበር፡ እንሆ ድማ፡ ንዅሉ እስራኤል ናባኻ ንምምጻእ ኢደይ ምሳኻት ክትከውን እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አበኔርም ለዳዊት፥ “ከእኔ ጋር ቃል ኪዳን አድርግ፤ እጄም ከአንተ ጋር ትሆናለች፤ እስራኤልንም ሁሉ ወደ አንተ እመልሰዋለሁ” ብለው በስሙ ይነግሩት ዘንድ መልእክተኞችን ወዲያውኑ ላከለት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አበኔርም ለዳዊት። ምድሪቱ ለማን ናት? ከእኔ ጋር ቃል ኪዳን አድርግ፥ እጄም ከአንተ ጋር ትሆናለች፥ እስራኤልንም ሁሉ ወደ አንተ እመልሰዋለሁ ብለው ይነግሩት ዘንድ መልእክተኞች ሰደደለት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም አበኔር ለዳዊት እንዲህ ሲሉ ለዳዊት እንዲነግሩት መልክተኞች ላከ፥ “ምድሪቱ የማን ናት? ከእኔ ጋር ቃል ኪዳን አድርግ፥ እጄም ከአንተ ጋር ትሆናለች፥ እስራኤልንም ሁሉ ወደ አንተ እመልሰዋለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አባኔር ከብሮናን ደእያ ዳዊተኮ፥ “ቢታይ ኦሴ? ኔን ታናና ቃላ ጫቁዋ ጫቃ፤ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ኔኮ ስማናዳን ታን ኔና ማዳና” ያጊደ ኪታ የዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abaneeri Kebroonan de'iyaa Daawitekko, «Biittay oossee? Neeni taananna k'aalaa c'aak'uwaa c'aak'k'a; Israa'eeliyaa Asay ubbay neekko simmanaadan taani neena maaddana» yaagiide kiitaa yeddeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Abineeri Dawites, «Hanna biittaya oonassee? Tanara qaala gela; be7a Isra7eele ubbay neekko simmana mala ta nena maaddana» gi yootana mala ogath yeddides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኣቢኔሪ ዳዊቴስ፥ «ሃና ቢታያ ኦናሴ? ታናራ ቃላ ጌላ፤ ቤኣ ኢስራኤሌ ኡባይ ኔኮ ሲማና ማላ ታ ኔና ማዳና» ጊ ዮታና ማላ ኦጋ ዬዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አበኔር ዳዊታኮ፥ “ቢታይ ኦሴ? ኔኒ ታራ ጫቃ፤ እስራኤለ አሳ ኡባይ ኔኮ ስማና መላ ታ ነና ማዳና” ያግድ አሰ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeneeri Dawitako, “Biittay oossee? Neeni taara caaqa; Isra7eele asa ubbay neeko simmana mela ta nena maaddana” yaagidi ase kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም አበኔር ለዳዊት፣ “ምድሪቱ የማን ናት? ከእኔ ጋር ተስማማ፤ እነሆ እስራኤል ሁሉ ወደ አንተ እንዲመለስ እኔ እረዳሃለሁ” ብለው ለዳዊት እንዲነግሩለት መልክተኞች ላከ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አበኔር በዚያን ጊዜ በኬብሮን ወደነበረው ወደ ዳዊት መልእክተኞች ልኮ “የዚህች ምድር ገዢ የሚሆን ማነው? እንግዲህ ከእኔ ጋር ስምምነት አድርግ፤ እኔም መላው እስራኤል በአንተ ቊጥጥር ሥር እንዲሆን ለማድረግ እረዳሃለሁ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኣበኔር ናብ ዳዊት ልኡኻት ሰዲዱ “እዛ ሃገር ናይ መን ድያ? ኪዳን እተወለይ እሞ፥ ብምልእታ እስራኤል ናባኻ ኽትምለስ ክሕግዘካ እየ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኣብኔር ናብ ዳዊት ልኡኻት ሰዲዱ፡ እዛ ሃገር ንመን እያ∶: በለ። |