2 Samuel 24:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮኣብ ድማ ድምር ቍጽሪ እቲ ህዝቢ ንንጉስ ሃቦ፣ ኣብ እስራኤል ድማ ሸሞንተ ሚእቲ ሽሕ ጀጋኑ ሰይፊ ዚስሕቡ ነበሩ። ሰብ ይሁዳ ድማ ሓሙሽተ ሚእቲ ሽሕ ሰብኣይ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮአብም የሕዝቡን ቍጥር ድምር ለንጉሡ ሰጠ፤ በእስራኤልም ሰይፍ የሚመዝዙ ስምንት መቶ ሺህ ጽኑዓን ሰዎች ነበሩ፤ የይሁዳም ተዋጊዎች ሰዎች አምስት መቶ ሺህ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮአብም የሕዝቡን ቁጥር ድምር ለንጉሡ ሰጠ፤ በእስራኤልም ሰይፍ የሚመዝዙ ስምንት መቶ ሺህ ጽኑዓን ሰዎች ነበሩ፤ የይሁዳም ሰዎች አምስት መቶ ሺህ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮአብም የሕዝቡን ጠቅላላ ቍጥር ለንጉሡ አሳወቀ፤ በእስራኤል ስምንት መቶ ሺህ፥ በይሁዳ አምስት መቶ ሺህ ሰይፍ መምዘዝ የሚችሉ ብቃት ያላቸው ሰዎች ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዮኣበ ፓይዴዳ አሳ ፓይዱዋ ካትያ ኤርሴዳዋዳን እስራኤላን ማሻን ኦለታናዉ ዳንዳይያ ሆስፑን ጼቱ ሻአ፤ ምኖ ኦላንቻቱ ደኢኖ፤ ይሁዳን ቃይ እቼሹ ጼቱ ሻአይ ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyoo'aabe paydeedda asaa payduwaa kaatiyaa erisseeddawaadan Israa'eelan mashshaan olettanaw danddayiyaa hosppun s'eetu sha"a; mino olanchchatuu de'iino; Yihudaan k'ay ichcheshu s'eetu sha"ay de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aabey ola asaa qooda ubbaa kawoza erisides; Isra7eelen 800,000 Yuhudan 500,000 mashsha shoddi olettana dandayzati beettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮኣቤይ ኦላ ኣሳ ቆዳ ኡባ ካዎዛ ኤሪሲዴስ፤ ኢስራኤሌን 800,000 ዩሁዳን 500,000 ማሻ ሾዲ ኦሌታና ዳንዳይዛቲ ቤቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮኣብ አሳ ታይቡዋ ካዋ ኤርስስ፤ እስራኤለን ማሻን ኦለታናዉ ዳንዳእያ ሆስፑን ፄቱ ሙኩሉ ምኖ ኦላንቾት፥ ይሁዳን ቃስ እቻሹ ፄቱ ሙኩሉ ኦላንቾት ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aabi asaa taybuwa kawa erisis; Isra7eelen mashshan oletanaw danda7iya hospun xeetu mukulu mino olanchoti, Yihudan qassi ichashu xeetu mukulu olanchoti de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮአብም የተዋጊዎቹን ጠቅላላ ቍጥር ለንጉሡ አሳወቀ፤ በእስራኤል ስምንት መቶ ሺሕ፣ በይሁዳ አምስት መቶ ሺሕ ሰይፍ መምዘዝ የሚችሉ ብቃት ያላቸው ሰዎች ተገኙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮአብም በእስራኤል ስምንት መቶ ሺህ፥ በይሁዳ አምስት መቶ ሺህ በውትድርና ለማገልገል ብቃት ያላቸው ሰዎች መኖራቸውንም ለንጉሡ አሳወቀ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮኣብ ድማ ፀብፃብ እቲ ዝተቘፀረ ህዝቢ ንንጉስ ኣቕረበ፦ ተዋጋእቲ ሰባት ኣብ እስራኤል ሸሞንተ ሚእቲ ሽሕ ብርቱዓት ሰባት ነበሩ። ሰብ ይሁዳ ኸዓ ሓሙሽተ ሚእቲ ሽሕ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮኣብ ድማ ጽሕፈት እቲ እተቘጽረ ህዝቢ ንንጉስ ሀቦ። እምበኣርሲ ኣብ እስራኤል ሴፍ ዚመዙ ሓያላት ሰብ ሾሞንተ ሚእቲ ሽሕ ኰኑ። |