2 Samuel 24:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮኣብ ድማ ድምር ቍጽሪ እቲ ህዝቢ ንንጉስ ሃቦ፣ ኣብ እስራኤል ድማ ሸሞንተ ሚእቲ ሽሕ ጀጋኑ ሰይፊ ዚስሕቡ ነበሩ። ሰብ ይሁዳ ድማ ሓሙሽተ ሚእቲ ሽሕ ሰብኣይ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዮ​አ​ብም የሕ​ዝ​ቡን ቍጥር ድምር ለን​ጉሡ ሰጠ፤ በእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ሰይፍ የሚ​መ​ዝዙ ስም​ንት መቶ ሺህ ጽኑ​ዓን ሰዎች ነበሩ፤ የይ​ሁ​ዳም ተዋ​ጊ​ዎች ሰዎች አም​ስት መቶ ሺህ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮአብም የሕዝቡን ቁጥር ድምር ለንጉሡ ሰጠ፤ በእስራኤልም ሰይፍ የሚመዝዙ ስምንት መቶ ሺህ ጽኑዓን ሰዎች ነበሩ፤ የይሁዳም ሰዎች አምስት መቶ ሺህ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢዮአብም የሕዝቡን ጠቅላላ ቍጥር ለንጉሡ አሳወቀ፤ በእስራኤል ስምንት መቶ ሺህ፥ በይሁዳ አምስት መቶ ሺህ ሰይፍ መምዘዝ የሚችሉ ብቃት ያላቸው ሰዎች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እዮኣበ ፓይዴዳ አሳ ፓይዱዋ ካትያ ኤርሴዳዋዳን እስራኤላን ማሻን ኦለታናዉ ዳንዳይያ ሆስፑን ጼቱ ሻአ፤ ምኖ ኦላንቻቱ ደኢኖ፤ ይሁዳን ቃይ እቼሹ ጼቱ ሻአይ ደኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyoo'aabe paydeedda asaa payduwaa kaatiyaa erisseeddawaadan Israa'eelan mashshaan olettanaw danddayiyaa hosppun s'eetu sha"a; mino olanchchatuu de'iino; Yihudaan k'ay ichcheshu s'eetu sha"ay de'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyo7aabey ola asaa qooda ubbaa kawoza erisides; Isra7eelen 800,000 Yuhudan 500,000 mashsha shoddi olettana dandayzati beettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮኣቤይ ኦላ ኣሳ ቆዳ ኡባ ካዎዛ ኤሪሲዴስ፤ ኢስራኤሌን 800,000 ዩሁዳን 500,000 ማሻ ሾዲ ኦሌታና ዳንዳይዛቲ ቤቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮኣብ አሳ ታይቡዋ ካዋ ኤርስስ፤ እስራኤለን ማሻን ኦለታናዉ ዳንዳእያ ሆስፑን ፄቱ ሙኩሉ ምኖ ኦላንቾት፥ ይሁዳን ቃስ እቻሹ ፄቱ ሙኩሉ ኦላንቾት ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyo7aabi asaa taybuwa kawa erisis; Isra7eelen mashshan oletanaw danda7iya hospun xeetu mukulu mino olanchoti, Yihudan qassi ichashu xeetu mukulu olanchoti de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዮአብም የተዋጊዎቹን ጠቅላላ ቍጥር ለንጉሡ አሳወቀ፤ በእስራኤል ስምንት መቶ ሺሕ፣ በይሁዳ አምስት መቶ ሺሕ ሰይፍ መምዘዝ የሚችሉ ብቃት ያላቸው ሰዎች ተገኙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዮአብም በእስራኤል ስምንት መቶ ሺህ፥ በይሁዳ አምስት መቶ ሺህ በውትድርና ለማገልገል ብቃት ያላቸው ሰዎች መኖራቸውንም ለንጉሡ አሳወቀ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮኣብ ድማ ፀብፃብ እቲ ዝተቘፀረ ህዝቢ ንንጉስ ኣቕረበ፦ ተዋጋእቲ ሰባት ኣብ እስራኤል ሸሞንተ ሚእቲ ሽሕ ብርቱዓት ሰባት ነበሩ። ሰብ ይሁዳ ኸዓ ሓሙሽተ ሚእቲ ሽሕ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ዮኣብ ድማ ጽሕፈት እቲ እተቘጽረ ህዝቢ ንንጉስ ሀቦ። እምበኣርሲ ኣብ እስራኤል ሴፍ ዚመዙ ሓያላት ሰብ ሾሞንተ ሚእቲ ሽሕ ኰኑ።