2 Samuel 24:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብብዘላ እታ ሃገር ምስ ተጓዓዙ፡ ኣብ መወዳእታ ትሽዓተ ወርሕን ዕስራን መዓልትን ናብ የሩሳሌም በጽሑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሀገሪቱም ሁሉ ላይ ተመላልሰው ከዘጠኝ ወርና ከሃያ ቀን በኋላ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአገሪቱም ሁሉ ላይ ተመላልሰው ከዘጠኝ ወርና ከሀያ ቀን በኋላ ወደ ኢየሩሳሌም መጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምድሪቱን ሁሉ ሲዞሩ ወደ ኢየሩሳሌም የመጡት ከዘጠኝ ወር ከሃያ ቀን በኋላ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ቢታ ኡባ ዩዪደ፥ ኡዱፑን አግናነ ላታሙ ጋላሳ ጋምኤዳዋፐ ጉይያን፥ የሩሳላመ ካታማ ስሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu biittaa ubbaa yuuyyiidde, udduppun aginanne laatamu gallassaa gam"eeddawaappe guyyiyaan, Yerusaalame katamaa simmeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Biittayo uddufun aginanne nam7u tammu gallas ubbaa yuuyi xeellidaappe guye Yerusalaame simmida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቢታዮ ኡዱፉን ኣጊናኔ ናምኡ ታሙ ጋላስ ኡባ ዩዪ ጼሊዳፔ ጉዬ ዬሩሳላሜ ሲሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ቢታ ኡባ ዩይሸ ኡዱፉን አጌናነ ላታሙ ጋላስ ጋምእድ፥ የሩሳላመ ስምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti biitta ubbaa yuuyishe uddufun ageenanne laatamu gallas gam7idi, Yerusalaame simmidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምድሪቱን ሁሉ ዞረው ከዘጠኝ ወር ከሃያ ቀን በኋላ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ዐይነት በመላ ሀገሪቱ ሲዘዋወሩ ቈይተው ዘጠኝ ወር ከኻያ ቀን ከሆናቸው በኋላ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ንዅላ እታ ሃገር ዘይሮም ድሕሪ ትሽዓተ ወርሕን ዕስራ መዓልትን ናብ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንብሃገራ ዞይሮም ድሕሪ ትሽዓተ ወርሕን ዕስራ መዓልትን ናብ የሩሳሌም መጹ። |