2 Samuel 24:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣራውና ድማ ንዳዊት በሎ፦ ጐይታይ ንጉስ ጽቡቕ ዚኸውን ወሲዱ ይስውኣሉ። ርኣዩ፡ እንሆ ንዝሓርር መስዋእቲ ዝኸውን ብዕራይ፡ ንዕንጨይቲ ዝኸውን መሕረዲን ካልእ ናውቲ ብዕራይን ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኦርናም ዳዊትን፥ “ጌታዬ ንጉሡ በፊቱ ደስ ያሰኘውን ወስዶ ያቅርብ፤ እነሆም፥ ለሚቃጠል መሥዋዕት በሬዎች፥ ለሚቃጠልም እንጨት የአውድማ ዕቃና የበሬ ዕቃ አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኦርናም ዳዊትን። ጌታዬ ንጉሡ እንደ ወደደ ወስዶ ያቅርብ፤ እነሆ፥ ለሚቃጠል መሥዋዕት በሬዎች፥ ለሚቃጠልም እንጨት የአውድማ ዕቃና የበሬ ቀንበር አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኦርናም ዳዊትን እንዲህ አለ፤ “ንጉሥ ጌታዬ ደስ ያለውን ወስዶ መሥዋዕቱን ያቅርብ፤ ለሚቃጠል መሥዋዕት በሬዎች፥ ለሚነደውም ዕንጨት፥ የመውቂያው ዕቃና የበሬ ቀንበር አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦርን፥ “ታ ጎዳይ ካቲ ባረ ኮዬዳዋ አያነ አኪደ ያርሾ! በአ፤ ጹግያ ያርሾ ቦራቱ፥ ኤያ ምዉ ቃይ ካ ቡክያ ሚሻቱነ ቦራ ሞርገ ምቱ ሀዋንቱሽ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ornni, «Ta goday kaatii bare koyeeddawaa ayaanne akkiide yarshsho! Be'a; s'uuggiyaa yarshshoo booratuu, eetsiyaa mitsaw k'ay katsaa bukkiyaa miishshatuunne booraa morgge mitsatuu hawanttushi. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ornaykka Dawites, «Kawoy! Ta goday bana lo7idayssa ekkidi yarsho shiishsho; xuugettiza yarshos boorati deettes; eeso miththas kath bukkiza lodanne boora qambaray dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦርናይካ ዳዊቴስ፥ «ካዎይ! ታ ጎዳይ ባና ሎኢዳይሳ ኤኪዲ ያርሾ ሺሾ፤ ጹጌቲዛ ያርሾስ ቦራቲ ዴቴስ፤ ኤሶ ሚስ ካ ቡኪዛ ሎዳኔ ቦራ ቃምባራይ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦርን፥ “ታ ጎዳይ፥ ካዎይ ባ ኮይዳባ ኤክድ ያርሾ! ፁሳ ያርሾስ ቦራት ደኦሶና፤ ኤሶ ምስ ቃስ ካ ቡክያ ሚሸይነ ቦራ ቃምባር ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Orni, “Ta goday, kawoy ba koydaba ekidi yarsho! Xuussa yarshos boorati de7oosona; eeso mithas qassi kathi bukiya miisheynne boora qambari de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኦርናም ዳዊትን እንዲህ አለ፤ “ንጉሥ ጌታዬ ደስ ያለውን ወስዶ መሥዋዕቱን ያቅርብ፤ ለሚቃጠል መሥዋዕት በሬዎች አሉ፤ ለሚነድደውም ዕንጨት፣ የመውቂያው ዕቃና የበሬ ቀንበር አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኦርናም “ንጉሥ ሆይ! አውድማውን ወስደህ በፈቀድከው ዐይነት ለእግዚአብሔር መሥዋዕት አቅርብበት፤ በመሠዊያውም ላይ የሚቃጠል መሥዋዕት ሆነው ይቀርቡ ዘንድ እነሆ እነዚህ በሬዎች አሉ፤ ስለ ማገዶም ጉዳይ እነርሱ የሚጠመዱበት ቀንበርና የእህል መውቂያው እንጨት ሁሉ አለ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኦርና ድማ ንዳዊት “ጐይታይ ንጉስ፥ እቲ ፅቡቕ ኮይኑ ዝተርኣየካ ወሲድካ ኣቕርብ። ንዝቃፀል መስዋእቲ ዝኾኑ ኣብዑር፥ ንዝነድድ ዕንፀይቲ፥ ሰረገላታትን መሳርሒ ማሕረስን እንሆ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣራውና ድማ ንዳዊት፡ ጐይታይ ንጉስ እቲ ጽቡቕ ኰይኑ እተራእዮ ወሲዱ የዕርግ፡ ንዚሐርር መስዋእቲ ኣብዑር፡ ንዕጨይቲ ኸኣ ሰረገላታትን ናውቲ ማሕረስ ኣብዑርን እነዉ፡ |