2 Samuel 24:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣራውና ድማ፡ ጐይታይ ንጉስ ስለምንታይ ናብ ባርያኡ መጸ፧ ዳዊት ድማ፡ እቲ መሕወዪ ክገዝኣልካ፡ ንእግዚኣብሄር መሰውኢ ክሰርሓልካ፡ መዓት እቶም ህዝቢ ምእንቲ ኺሕሎ፡ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኦርናም፥ “ጌታዬን ንጉሡን ወደ አገልጋዩ ያመጣው ምክንያት ምንድን ነው?” አለ። ዳዊትም፥ “መቅሠፍቱ ከሕዝቡ ላይ ይከለከል ዘንድ አውድማውን ከአንተ ገዝቼ ለእግዚአብሔር መሠዊያ ልሠራ ነው” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኦርናም። ጌታዬን ንጉሡን ወደ ባሪያው ያመጣው ምክንያት ምንድር ነው? አለ። ዳዊትም። መቅሠፍቱ ከሕዝቡ ላይ ይከለከል ዘንድ አውድማውን ከአንተ ገዝቼ ለእግዚአብሔር መሠዊያ ልሠራ ነው አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኦርናም፥ “ንጉሥ ጌታዬ ወደ አገልጋዩ የመጣው ለምንድን ነው?” አለ። ዳዊትም፥ “መቅሠፍቱ ከሕዝቡ እንዲከለከል ለጌታ መሠዊያ እንድሠራ ዐውድማህን ልገዛ ነው” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዝጊደ ኦርን፥ “ታ ጎዳይ ካቲ ባረ ቆማኮ፥ ታኮ አያዉ ዬዴ?” ያጌዳ። ዳዊተ፥ “አሳ ቦላፐ ቦሻይ ክቻናዳን ታን መና ጎዳዉ ያርሽያ ሳኣ ግምባናዉ፥ ነ ኡዱማ ሻማናዉ ያድ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ziggiide Ornni, «Ta goday kaatii bare k'oomaakko, taakko ayaw yeeddee?» yaageedda. Daawite, «Asaa bollaappe boshay kichchanaadan taani Med'inaa Godaw yarshshiyaa sa'aa gimbbanaw, ne udduma shammanaw yaad» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ornaykka, «Kawoo! Ta godawu taakko intte ayllezakko ays yidetii?» gides. Dawiti zaaridi, «Deraa bolla yaana boshay simmana mala GODAAS yarsho yarshizaso giigsanaas ne baleza shammana yadis» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦርናይካ፥ «ካዎ! ታ ጎዳዉ ታኮ ኢንቴ ኣይሌዛኮ ኣይስ ዪዴቲ?» ጊዴስ። ዳዊቲ ዛሪዲ፥ «ዴራ ቦላ ያና ቦሻይ ሲማና ማላ ጎዳስ ያርሾ ያርሺዛሶ ጊጊሳናስ ኔ ባሌዛ ሻማና ያዲስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦርን፥ “ታ ጎዳይ ካዎይ ባ አይልያኮ፥ አይስ ይዴ?” ያግስ። ዳዊቲ፥ “አሳ ቦላፈ ጋዶይ ስማና መላ ታኒ ጎዳስ ያርሾ በሲ ጊግሳናዉ ነ ዉዱማ ሻማናዉ ያስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Orni, “Ta goday kawoy ba aylliyako, ayis yidee?” yaagis. Dawiti, “Asaa bollafe gadoy simmana mela taani Godaas yarsho bessi giigisanaw ne wudumma shammanaw yas” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኦርናም፣ “ንጉሥ ጌታዬ ወደ አገልጋዩ የመጣው ለምንድን ነው?” አለ። ዳዊትም መልሶ፣ “መቅሠፍቱ ከሕዝቡ እንዲከለከል ለእግዚአብሔር መሠዊያ እንድሠራ ዐውድማህን ልገዛ ነው” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ንጉሥ ሆይ! ስለምን ወደዚህ መጣህ?” ሲል ጠየቀው። ዳዊትም “እግዚአብሔር የቸነፈሩን መቅሠፍት እንዲመልስ የአንተን አውድማ ለመግዛትና በዚያውም ላይ መሠዊያ ለመሥራት ነው የመጣሁት” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኦርና ድማ “ጐይታይ ንጉስ! ናባይ ናብ ኣገልጋሊኻ ስለ ምንታይ መፃእኻ?” በሎ። ዳዊት ከዓ “እዝ መቕሰፍቲ ኻብ ህዝቢ ምእንቲ ኽኽልከል፥ ንእግዚኣብሄር መሰውኢ ኽሰርሐሉ፥ ነዝ ዓውዲ ኻባኻ ኽዕድግ እየ መፂአ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣራውና ድማ፡ ስለምንታይ እዩ ጐይታይ ንጉስ ናብ ጊልያኡ መጺኡ ዘሎ በለ። ዳዊት ከኣ፡ እዚ መቕዘፍቲኻብ ህዝቢ ምእንቲ ኪኽልክል፡ ንእግዚኣብሄር መሰውኢ ኽሰርሓሉ፡ ነዚ ዓውዲ ኻባኻ ኽሻየጥ እየ፡ በለ። |