2 Samuel 24:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ድማ ነቲ ምስኡ ዝነበረ ዮኣብ፡ ኣዛዚ ሰራዊት ከምዚ በሎ፦ ሕጂ ብዅሎም ነገዳት እስራኤል፡ ካብ ዳን ክሳዕ ብኤርሸባ ኺድ እሞ፡ ቍጽሪ እቲ ህዝቢ ምእንቲ ኽፈልጥ፡ ነቲ ህዝቢ ቍጸሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ከእርሱ ጋር የነበረውን የሠራዊት አለቃ ኢዮአብን፥ “የሕዝቡን ድምር አውቅ ዘንድ ከዳን ጀምሮ እስከ ቤርሳቤህ ድረስ ሂድ፤ ሕዝቡንም ቍጠራቸው” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ኢዮአብንና ከእርሱ ጋር የነበሩትን የሠራዊት አለቆች። የሕዝቡን ድምር አውቅ ዘንድ ከዳን ጀምሮ እስከ ቤርሳቤህ ድረስ ተመላለሱ፥ ሕዝቡንም ቍጠሩአቸው አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም ንጉሡ ኢዮአብንና አብረውት የነበሩትን የጦር አዛዦች፥ “ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ወዳሉት የእስራኤል ነገዶች ሁሉ ሂዱ፤ ምን ያኽል ሕዝብ እንዳለ ማወቅ ስለምፈልግ ሕዝቡን ቁጠሩ።” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ካቲ እዮኣባነ አናና ደእያ ኦላንቻቱዋ ካፓቱዋ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “እስራኤልያ ዛራቱዋ ግዶ ዳናፐ ቢደ በርሳበሀ ጋካናዉ ቢደ ኡንቱንቱ አፑነንቶ ታን ኤራና ማላ፥ እስራኤልያ አሳ ፓይድተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, kaatii Iyoo'aabanne aanana de'iyaa olanchchatuwaa kaappatuwaa hawaadan yaageedda; «Israa'eeliyaa zaratuwaa giddo Daanappe biide Berssaabeha gakkanaw biide unttunttu aappunentto taani erana mala, Israa'eeliyaa asaa paydite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas kawozi Iyo7aabenne izara diza ola asaa azazizayta, «Daaneppe biidi Bersaabehe gakkanaas diza Isra7eele qommota ubbatakko biite; istta qooday ay keena gididaakko nu erana mala ola asata mazgabite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ካዎዚ ኢዮኣቤኔ ኢዛራ ዲዛ ኦላ ኣሳ ኣዛዚዛይታ፥ «ዳኔፔ ቢዲ ቤርሳቤሄ ጋካናስ ዲዛ ኢስራኤሌ ቆሞታ ኡባታኮ ቢቴ፤ ኢስታ ቆዳይ ኣይ ኬና ጊዲዳኮ ኑ ኤራና ማላ ኦላ ኣሳታ ማዝጋቢቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ካዎይ ቶራ ሞጮናታ እዮኣባነ ባራ ደኤይሳታኮ ሀይሳዳ ያግስ፤ “እስራኤለ ኮቻታ ዳነፐ በርሳበ ጋካናዉ ታኒ ኤራና መላ እስራኤለ አሳ ብድ ታይብተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, kawoy tora moconata Iyo7aabanne baara de7eysatako haysada yaagis; “Isra7eele kochata Daanepe Barsaabe gakanaw taani erana mela Isra7eele asaa bidi taybite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህም ንጉሡ ኢዮአብንና አብረውት ያሉትን የጦር አዛዦች ፣ “ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ወዳሉት የእስራኤል ነገዶች ሁሉ ሂዱ፤ ብዛታቸው ምን ያህል እንደ ሆነ ለማወቅ እንድችልም ተዋጊዎቹን መዝግቡ” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ዳዊት የጦሩ አዛዥ የሆነውን ኢዮአብን “የጦር መኰንኖችህን በማስከተል ከአገሪቱ ዳር እስከ ዳር ማለትም ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ወዳሉት የእስራኤል ነገዶች ሁሉ ሄደህ ሕዝቡን ቊጠር፤ ምን ያኽል ሕዝብ እንዳለ ማወቅ እፈልጋለሁ” ሲል አዘዘው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ከዓ ንኢዮኣብን ነቶም ምስኡ ዝነበሩ ኣሕሉቕ ሰራዊትን “ቍፅሪ እቲ ተዋጋኢ ህዝቢ ምእንቲ ኽፈልጥስ፥ ናብ ኵሎም ነገዳት እስራኤል፥ ካብ ዳን ክሳዕ ቤርሳቤህ ዘይርኩም ቍፀርዎም” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ከኣ ንዮኣብ፡ ነቲ ምስእሪ ዝነበረ ሓለቓ ሰራዊት፡ ቊጽሪ ህዝቢ ምእንቲ ኽፈልጥሲ፡ ናብ ኲሎም ነገዳት እስራኤል ካብ ዳን ክሳዕ ብኤርሸባዕ ዜርካ ነቲ ህዝቢ ቚጸሮ፡ በሎ። |