2 Samuel 24:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ጋድ ናብ ዳዊት መጺኡ፡ ደይብ ኣብ መሕረዲ ኣራውና እቲ የቡሳዊ ንእግዚኣብሄር መሰውኢ ስርሓሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን ጋድ ወደ ዳዊት መጥቶ፥ “ውጣ፤ በኢያቡሳዊው በኦርና አውድማ ለእግዚአብሔር መሠዊያ ሥራ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን ጋድ ወደ ዳዊት መጥቶ። ውጣ፥ በኢያቡሳዊው በኦርና አውድማ ለእግዚአብሔር መሠዊያ ሥራ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ቀን ጋድ ወደ ዳዊት መጥቶ፥ “ውጣና በኢያቡሳዊው በኦርና ዐውድማ ላይ ለጌታ መሠዊያ ሥራ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ጋድ ዳዊታኮ ዪደ፥ “ባ፤ ፑደ ያቡስያ ኦርና ኡዱማ ባደ፥ መና ጎዳዉ ያርሽያ ሳኣ ያን ግምባ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi Gaadi Daawitakko yiide, «Ba; pude Yaabuusiyaa Ornna udduma baade, Med'inaa Godaw yarshshiyaa sa'aa yaan gimbba» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Gaadey Dawitekko biidi, «Pude Yaabuse dere as Orna bale kezada GODAAS yarsho yarshanaaso giigsa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላስ ጋዴይ ዳዊቴኮ ቢዲ፥ «ፑዴ ያቡሴ ዴሬ ኣስ ኦርና ባሌ ኬዛዳ ጎዳስ ያርሾ ያርሻናሶ ጊጊሳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ጋድ ዳዊታኮ ይድ፥ “ባዳ፥ ያቡሰ አድያ ኦርና ዉዱማን ጎዳስ ያርሾ በሲ ጊግሳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Gaadi Dawitako yidi, “Bada, Yaabuse addiya Orna wudumman Godaas yarsho bessi giigisa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ቀን ጋድ ወደ ዳዊት ዘንድ ሄዶ፣ “ውጣና በኢያቡሳዊው በኦርና ዐውድማ ላይ ለእግዚአብሔር መሠዊያ ሥራ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያው ዕለት ነቢዩ ጋድ ወደ ዳዊት ሄዶ “ወደ ኦርና አውድማ ሄደህ ለእግዚአብሔር መሠዊያውን ሥራ!” አለው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ ኸዓ ጋድ ናብ ዳዊት መፂኡ “ናብ ዓውዲ ኦርና እቲ ኢያቡሳዊ ኺድ፥ ንእግዚኣብሄር ከዓ መሰውኢ ስራሕ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ኸኣ ጋድ ናብ ዳዊት መጺኡ፡ ደይብ፡ ኣብ ዓውዲ ኣራውና እቲ ይብሳዊ፡ ንእግዚኣብሄር መሰውኢ ኣቚም፡ በሎ። |