2 Samuel 24:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ድማ ነቲ መልኣኽ ነቶም ህዝቢ ኪወቕዖም ምስ ረኣየ ንእግዚኣብሄር ተዛረቦ እሞ፡ እንሆ፡ ሓጢኣት ገበርኩ፡ ክፉእ ከኣ ገበርኩ። እዘን ኣባጊዕ ግና እንታይ ገይረን እየን፧ ኢድካ ኣንጻረይን ኣንጻር ቤት ኣቦይን ይኹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ሕዝ​ቡን የሚ​መ​ታ​ውን መል​አክ ባየ ጊዜ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን፥ “እነሆ፥ እኔ በድ​ያ​ለሁ፤ ክፉም ሥራ እኔ አድ​ር​ጌ​አ​ለሁ፤ እነ​ዚህ በጎች ግን ምን አደ​ረጉ? እጅህ በእ​ኔና በአ​ባቴ ቤት ላይ ትሆን ዘንድ እለ​ም​ን​ሃ​ለሁ” ብሎ ተና​ገ​ረው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ሕዝቡን የሚመታውን መልእክ ባየ ጊዜ እግዚአብሔርን። እነሆ፥ እኔ በድያለሁ ጠማማም ሥራ እኔ አድርጌአለሁ፤ እነዚህ በጎች ግን እነርሱ ምን አደረጉ? እጅህ በእኔና በአባቴ ቤት ላይ እንድትሆን እለምንሃለሁ ብሎ ተናገረው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት ሕዝቡን የሚቀሥፈውን መልአክ ባየ ጊዜ ጌታን፥ “እነሆ፥ ኃጢአት የሠራሁት እኔ ነኝ! የተሳሳትሁም እኔ ነኝ! እነዚህ በጎች ግን ምን አጠፉ? እጅህ በእኔና በአባቴ ቤት ላይ እንድትሆን እለምንሃለሁ” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳ ሾጭያ ኪታንቻ ዳዊተ በኤዳ ዎደ፥ መና ጎዳ፥ “በአ! ናጋራ ኦዳዌ ታና፤ ታን ባይዛድ! ሀ ዶርሳቱ፥ ኡንቱንቱ አይ ኦድኖ? ሀያና፥ ታናነ ታ አዉዋ ሶ አሳ ኔን ሙራና ማላ ታን ዎሳይ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asaa shoc'iyaa kiitanchchaa Daawite be'eedda wode, Med'inaa Godaa, «Be'a! Nagaraa ootseeddawe taana; taani bayzzaad! Ha dorssatuu, unttunttu ay ootseeddino? Hayyanaa, taananne ta aawuwaa soo asaa neeni murana mala taani woossay» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti dereza bolla bosha gaththiza kiitanchchaza be7idi GODAAS, «Nagara ooththiday tana, balettiday tana; hayti gidikko dorsata; istti ay mooridoo? Ne kushey ta bollanne ta keeththa bolla gido» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ዴሬዛ ቦላ ቦሻ ጋዛ ኪታንቻዛ ቤኢዲ ጎዳስ፥ «ናጋራ ኦዳይ ታና፥ ባሌቲዳይ ታና፤ ሃይቲ ጊዲኮ ዶርሳታ፤ ኢስቲ ኣይ ሞሪዶ? ኔ ኩሼይ ታ ቦላኔ ታ ኬ ቦላ ጊዶ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሳ ሾጭያ ኪታንቹዋ ዳዊቲ በእዳ ዎደ ጎዳኮ፥ “ናጋራ ኦዳይ ታና፤ ታ ባላስ! ሀ ዶርሳት አይ ኦዶና? ሀያና፥ ታናነ ታ አዋ ሶ አሳ ነ ሴራና መላ ታኒ ዎሳይስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asaa shociya kiitanchuwa Dawiti be7ida wode Godaako, “Nagaraa oothiday tana; ta balas! Ha dorsati ay oothidona? Hayyana, tananne ta aawa soo asaa ne seerana mela taani woossayis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት ሕዝቡን የሚቀሥፈውን መልአክ ባየ ጊዜ እግዚአብሔርን ፣ “እነሆ ኀጢአት የሠራሁም የተሳሳትሁም እኔ ነኝ፤ እነዚህ ግን በጎች ናቸው፤ ምን አጠፉ? እጅህ በእኔና በአባቴ ቤት ላይ ትሁን” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትም ሕዝቡን ይቀሥፍ የነበረውን መልአክ አይቶ እግዚአብሔርን “በደል የፈጸምኩት እኔ ነኝ፤ እኔም ራሴ ክፉ ነገርን አደረግሁ፤ ታዲያ ይህ ምስኪን ሕዝብ ምን በደለህ? ይህ መቅሠፍት በእርሱ ላይ ከሚወርድ ይልቅ በእኔና በቤተሰቤ ላይ ይሁን” ሲል ጠየቀ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ ነቲ ንህዝቢ ዝቐስፍ ዝነበረ መልኣኽ ምስ ረአዮ፥ ንእግዚኣብሄር “እንሆ፥ ኣነ እየ ዝበደልኩ፤ ኣነ ኸዓ እየ ኽፉእ ዝገበርኩ፤ እዞም ኣባጊዕ እዚኣቶም እንታይ ገበሩ? ኢድካ ኣባይን ኣብ ቤት ኣቦይን ኸትከውን እልምነካ ኣለኹ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ ነቲ ንህዝቢ ዚወቅዕ ዝነበረ መልኣኽ ምስ ረኣዮ፡ ንእግዚኣብሄር በሎ፡ እንሆ፡ ኣነ እየ ዝበደልኩ፡ ኣነ ኸኣ እየ ኽፉእ፡ ዝገበርኩ፡ እዘን ኣባጊዕ ግና እንታይ ገበራ በጃኻ፡ ኢድካ ናባይን ናብ ቤት ኣቦይን ትኹን፡ በለ።