2 Samuel 24:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ ነቲ መልኣኽ ነቶም ህዝቢ ኪወቕዖም ምስ ረኣየ ንእግዚኣብሄር ተዛረቦ እሞ፡ እንሆ፡ ሓጢኣት ገበርኩ፡ ክፉእ ከኣ ገበርኩ። እዘን ኣባጊዕ ግና እንታይ ገይረን እየን፧ ኢድካ ኣንጻረይን ኣንጻር ቤት ኣቦይን ይኹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ሕዝቡን የሚመታውን መልአክ ባየ ጊዜ እግዚአብሔርን፥ “እነሆ፥ እኔ በድያለሁ፤ ክፉም ሥራ እኔ አድርጌአለሁ፤ እነዚህ በጎች ግን ምን አደረጉ? እጅህ በእኔና በአባቴ ቤት ላይ ትሆን ዘንድ እለምንሃለሁ” ብሎ ተናገረው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ሕዝቡን የሚመታውን መልእክ ባየ ጊዜ እግዚአብሔርን። እነሆ፥ እኔ በድያለሁ ጠማማም ሥራ እኔ አድርጌአለሁ፤ እነዚህ በጎች ግን እነርሱ ምን አደረጉ? እጅህ በእኔና በአባቴ ቤት ላይ እንድትሆን እለምንሃለሁ ብሎ ተናገረው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊት ሕዝቡን የሚቀሥፈውን መልአክ ባየ ጊዜ ጌታን፥ “እነሆ፥ ኃጢአት የሠራሁት እኔ ነኝ! የተሳሳትሁም እኔ ነኝ! እነዚህ በጎች ግን ምን አጠፉ? እጅህ በእኔና በአባቴ ቤት ላይ እንድትሆን እለምንሃለሁ” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳ ሾጭያ ኪታንቻ ዳዊተ በኤዳ ዎደ፥ መና ጎዳ፥ “በአ! ናጋራ ኦዳዌ ታና፤ ታን ባይዛድ! ሀ ዶርሳቱ፥ ኡንቱንቱ አይ ኦድኖ? ሀያና፥ ታናነ ታ አዉዋ ሶ አሳ ኔን ሙራና ማላ ታን ዎሳይ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asaa shoc'iyaa kiitanchchaa Daawite be'eedda wode, Med'inaa Godaa, «Be'a! Nagaraa ootseeddawe taana; taani bayzzaad! Ha dorssatuu, unttunttu ay ootseeddino? Hayyanaa, taananne ta aawuwaa soo asaa neeni murana mala taani woossay» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti dereza bolla bosha gaththiza kiitanchchaza be7idi GODAAS, «Nagara ooththiday tana, balettiday tana; hayti gidikko dorsata; istti ay mooridoo? Ne kushey ta bollanne ta keeththa bolla gido» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ዴሬዛ ቦላ ቦሻ ጋዛ ኪታንቻዛ ቤኢዲ ጎዳስ፥ «ናጋራ ኦዳይ ታና፥ ባሌቲዳይ ታና፤ ሃይቲ ጊዲኮ ዶርሳታ፤ ኢስቲ ኣይ ሞሪዶ? ኔ ኩሼይ ታ ቦላኔ ታ ኬ ቦላ ጊዶ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳ ሾጭያ ኪታንቹዋ ዳዊቲ በእዳ ዎደ ጎዳኮ፥ “ናጋራ ኦዳይ ታና፤ ታ ባላስ! ሀ ዶርሳት አይ ኦዶና? ሀያና፥ ታናነ ታ አዋ ሶ አሳ ነ ሴራና መላ ታኒ ዎሳይስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asaa shociya kiitanchuwa Dawiti be7ida wode Godaako, “Nagaraa oothiday tana; ta balas! Ha dorsati ay oothidona? Hayyana, tananne ta aawa soo asaa ne seerana mela taani woossayis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት ሕዝቡን የሚቀሥፈውን መልአክ ባየ ጊዜ እግዚአብሔርን ፣ “እነሆ ኀጢአት የሠራሁም የተሳሳትሁም እኔ ነኝ፤ እነዚህ ግን በጎች ናቸው፤ ምን አጠፉ? እጅህ በእኔና በአባቴ ቤት ላይ ትሁን” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም ሕዝቡን ይቀሥፍ የነበረውን መልአክ አይቶ እግዚአብሔርን “በደል የፈጸምኩት እኔ ነኝ፤ እኔም ራሴ ክፉ ነገርን አደረግሁ፤ ታዲያ ይህ ምስኪን ሕዝብ ምን በደለህ? ይህ መቅሠፍት በእርሱ ላይ ከሚወርድ ይልቅ በእኔና በቤተሰቤ ላይ ይሁን” ሲል ጠየቀ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ ነቲ ንህዝቢ ዝቐስፍ ዝነበረ መልኣኽ ምስ ረአዮ፥ ንእግዚኣብሄር “እንሆ፥ ኣነ እየ ዝበደልኩ፤ ኣነ ኸዓ እየ ኽፉእ ዝገበርኩ፤ እዞም ኣባጊዕ እዚኣቶም እንታይ ገበሩ? ኢድካ ኣባይን ኣብ ቤት ኣቦይን ኸትከውን እልምነካ ኣለኹ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ነቲ ንህዝቢ ዚወቅዕ ዝነበረ መልኣኽ ምስ ረኣዮ፡ ንእግዚኣብሄር በሎ፡ እንሆ፡ ኣነ እየ ዝበደልኩ፡ ኣነ ኸኣ እየ ኽፉእ፡ ዝገበርኩ፡ እዘን ኣባጊዕ ግና እንታይ ገበራ በጃኻ፡ ኢድካ ናባይን ናብ ቤት ኣቦይን ትኹን፡ በለ። |