2 Samuel 24:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ መልኣኽ ድማ ንየሩሳሌም ኬጥፍኣ ኢዱ ናብ የሩሳሌም ምስ ዘርገሐ፡ እግዚኣብሄር ካብቲ ክፉእ ተነሲሑ ነቲ ህዝቢ ዘጥፍአ መልኣኽ፡ ይኣክል፡ ኢድካ ሒዝካ፡ በሎ። መልኣኽ እግዚኣብሄር ድማ ኣብ መሕረዲ ኣራውና እቲ የቡሳዊ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርም መልአክ ኢየሩሳሌምን ያጠፋት ዘንድ እጁን ዘረጋ፤ እግዚአብሔርም ከክፉው ነገር ይቅር አላት፤ ሕዝቡንም የሚያጠፋውን መልአክ፥ “እንግዲህ በቃህ፤ እጅህን መልስ” አለው። የእግዚአብሔርም መልአክ በኢያቡሳዊው በኦርና አውድማ አጠገብ ቆሞ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርም መልአክ ኢየሩሳሌምን ያጠፋት ዘንድ እጁን በዘረጋ ጊዜ እግዚአብሔር ስለ ክፉው ነገር አዘነ፥ ሕዝቡንም የሚያጠፋውን መልአክ። እንግዲህ በቃህ፤ እጅህን መልስ አለው። የእግዚአብሔርም መልአክ በኢያቡሳዊው በኦርና አውድማ አጠገብ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታ መልአክ ኢየሩሳሌምን ለማጥፋት እጁን በዘረጋ ጊዜ፥ ጌታ ስለ ክፉው ነገር አዘነ፤ ሕዝቡን የሚቀሥፈውንም መልአክ “ይበቃል! እጅህን መልስ” አለው። በዚያን ጊዜ የጌታ መልአክ በኢያቡሳዊው በኦርና ዐውድማ አጠገብ ቆሞ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | የሩሳላመ ካታማ ይሳናዉ ኪታንቻይ ባረ ኩሽያ የዴዳ ዎደ፥ መና ጎዳይ ሄ ጋኬዳ ቦሻዉ ካዮቴዳ፤ አሳ ሾጭያ ኪታንቻ፥ “አጋ! ሄዌ ግዳና!” ያጌዳ። መና ጎዳ ኪታንቻይ ሄ ዎደ ያቡስያ ኦርና ኡዱማን ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yerusaalame katamaa d'ayssanaw kiitanchchay bare kushiyaa yeddeedda wode, Med'inaa Goday he gakkeedda boshaw kayyotteedda; asaa shoc'iyaa kiitanchchaa, «Agga! Hewe gidana!» yaageedda. Med'inaa Godaa kiitanchchay he wode Yaabuusiyaa Ornna uddumaan de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA kiitanchchay Yerusalaame dippi histtidi dhayssanaas ba kushe yeddiin asaa bolla gakkida qohoy GODAA qadheththides; histtiin dereza wursiza kiitanchchaza, «Gidana! Agga!» gides. He wode GODAA kiitanchchay Yaabuse dere as Orna bale achchan eqqi dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኪታንቻይ ዬሩሳላሜ ዲፒ ሂስቲዲ ይሳናስ ባ ኩሼ ዬዲን ኣሳ ቦላ ጋኪዳ ቆሆይ ጎዳ ቃዴስ፤ ሂስቲን ዴሬዛ ዉርሲዛ ኪታንቻዛ፥ «ጊዳና! ኣጋ!» ጊዴስ። ሄ ዎዴ ጎዳ ኪታንቻይ ያቡሴ ዴሬ ኣስ ኦርና ባሌ ኣቻን ኤቂ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | የሩሳላመ ይሳናዉ ኪታንቾይ ባ ኩሽያ ምጭዳ ዎደ አሳ ቦላ ጋክዳ ጋዶይ ጎዳ አዛንዳ ግሾ፥ አሳ ሾጭያ ኪታንቹዋኮ፥ “ግዳና! ነ ኩሽያ ዛራ” ያግስ። ጎዳ ኪታንቾይ ሄ ዎደ ያቡሰ አድያ ኦርና ዉዱማን ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yerusalaame dhaysanaw kiitanchoy ba kushiya miccida wode asaa bolla gakida gadoy Godaa azzanthida gisho, asaa shociya kiitanchuwako, “Gidana! Ne kushiya zara” yaagis. Godaa kiitanchoy he wode Yaabuse addiya Orna wudumman de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔር መልአክ ኢየሩሳሌምን ለማጥፋት እጁን በዘረጋ ጊዜ፣ የደረሰው ጕዳት እግዚአብሔርን ስላሳዘነው፣ ሕዝቡን የሚቀሥፈውን መልአክ “በቃ! እጅህን መልስ” አለው። በዚያን ጊዜ የእግዚአብሔር መልአክ በኢያቡሳዊው በኦርና ዐውድማ አጠገብ ቆሞ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእግዚአብሔር መልአክ ኢየሩሳሌምን ለመደምሰስ በሚዘጋጅበት ጊዜ እግዚአብሔር ሕዝቡን ስለ መቅጣት ያለውን ውሳኔ ለውጦ ይቀሥፋቸው የነበረውን መልአክ “በቃህ! አቁም!” አለው፤ በዚህም ጊዜ መልአኩ በኢያቡሳዊው በኦርና አውድማ ላይ ቆሞ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ መልኣኽ ንኢየሩሳሌም ከጥፍኣ ኢዱ ምስ ዘርግሐ፥ እግዚኣብሄር በቲ ጥፍኣት ሓዚኑ፥ ነቲ ህዝቢ ዘጥፍእ ዝነበረ መልኣኽ፥ “ደጊም ይኣኽለካ፤ ኢድካ መልስ” በሎ። እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር ከዓ ኣብ ጥቓ ዓውዲ ኦርና እቲ ኢያቡሳዊ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ መልኣኽ ንየሩሳሌም ኬጥፍኣ ኢሉ ኢዱ ምስ ዘርግሔ ድማ፡ እግዚኣብሄር በቲ ኽፉእ ተጣዕሰ፡ ነቲ ህዝቢ ዜጥፍእ መልኣኽ ከኣ፡ ይኣክል፡ ሕጅስ ኢድካምለስ፡ በሎ። እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር ከኣ ኣብ ጥቓ ዓውዲ ኣራውና እቲ ይብሳዊ ነበረ። |