2 Samuel 24:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር ካብ ንግሆ ኽሳዕ እቲ እተመደበ ሰዓት ናብ እስራኤል መዓት ሰደደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ቸነ​ፈ​ሩን መረጠ፤ የስ​ን​ዴም መከር ወራት በሆነ ጊዜ ጌታ ከጥ​ዋት እስከ ቀትር ቸነ​ፈ​ርን በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ላከ። ቸነ​ፈ​ሩም በሕ​ዝቡ መካ​ከል ጀመረ፤ ከሕ​ዝ​ቡም ከዳን እስከ ቤር​ሳ​ቤህ ሰባ ሺህ ሰው ሞተ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ቸነፈሩን መረጠ፤ የስንዴም መከር ወራት በሆነ ጊዜ ቸነፈሩ በሕዝቡ መካከል ጀመረ፤ ከሕዝቡም ሰባ ሺህ ሰው ሞተ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም ጌታ ከዚያች ዕለት ጥዋት አንሥቶ እስከ ተወሰነው ቀን ድረስ በእስራኤል ላይ ቸነፈር ላከ፤ በዚህም ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ድረስ ሰባ ሺህ ሰው አለቀ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ዎንታፐ ቢደ ባረ ጌዳ ጋላሳይ ጋካናዉ፥ መና ጎዳይ እስራኤልያ ቢታን ኢታ ሀርግያ ኪቴዳ፤ እስራኤልያ ዛዋን ዳናፐ ቢደ በርሳበሀ ጋካናዉ፥ ላፑን ታሙ ሻአ አሳይ ሀይቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, wonttappe biide bare geedda gallassay gakkanaw, Med'inaa Goday Israa'eeliyaa biittan iita harggiyaa kiitteedda; Israa'eeliyaa zawaan Daanappe biide Berssaabeha gakkanaw, laappun tammu sha"a Asay hayk'k'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas GODAY he gallassa maaladoppe doommidi ba barida gallas gakkanaas Isra7eele bolla iita harge yeddides; hessa gaason Daaneppe biidi Bersaabehe gakkanaas 70,000 asi wurides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ሄ ጋላሳ ማላዶፔ ዶሚዲ ባ ባሪዳ ጋላስ ጋካናስ ኢስራኤሌ ቦላ ኢታ ሃርጌ ዬዲዴስ፤ ሄሳ ጋሶን ዳኔፔ ቢዲ ቤርሳቤሄ ጋካናስ 70,000 ኣሲ ዉሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ዎንታፈ ብድ እ ግዳ ጋላሳይ ጋካናዉ ጎዳይ እስራኤለ ቢታን ጋዶ ኪትስ። እስራኤለ ቢታን ዳነፐ ብድ በርሳበ ጋካናዉ ላፑን ታሙ ሙኩሉ አስ ሀይቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, wontafe bidi I gida gallasay gakanaw Goday Isra7eele biittan gado kiittis. Isra7eele biittan Daanepe bidi Barsaabe gakanaw laapun tammu mukulu asi hayqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህም እግዚአብሔር ከዚያች ዕለት ጧት አንሥቶ እስከ ተወሰነው ቀን ድረስ በእስራኤል ላይ ቸነፈር ላከ፤ በዚህም ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ድረስ ሰባ ሺሕ ሰው ዐለቀ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ እግዚአብሔር ከዚያን ጠዋት ጀምሮ እስከ ወሰነው ቀን ድረስ በእስራኤል ላይ ቸነፈር አመጣ፤ በሀገሪቱ ዳር እስከ ዳር ማለትም ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ድረስ ሰባ ሺህ እስራኤላውያን አለቁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ካብ ንግሆ ጀሚሩ ኽሳዕ እታ ምድብቲ ጊዜ ናብ እስራኤል ፌራ ሰደደ። ካብቲ ህዝቢ ኸዓ፥ ካብ ዳን ክሳዕ ቤርሳቤህ፥ ሰብዓ ሽሕ ሰብ ሞተ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ እግዚኣብሄር ካብ ንግሆ ጀሚሩ ኽሳዕ እታ ምድብቲ ጊዜ ናብ እስራኤል ፌራ ሰደደ። ካብቲ ህዝቢ ኸኣ፡ ካብ ዳን ክሳዕ ብኤርሸባዕ፡ ሰብዓ ሽሕ ሰብ ሞተ።