2 Samuel 24:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር ካብ ንግሆ ኽሳዕ እቲ እተመደበ ሰዓት ናብ እስራኤል መዓት ሰደደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ቸነፈሩን መረጠ፤ የስንዴም መከር ወራት በሆነ ጊዜ ጌታ ከጥዋት እስከ ቀትር ቸነፈርን በእስራኤል ላይ ላከ። ቸነፈሩም በሕዝቡ መካከል ጀመረ፤ ከሕዝቡም ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ሰባ ሺህ ሰው ሞተ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ቸነፈሩን መረጠ፤ የስንዴም መከር ወራት በሆነ ጊዜ ቸነፈሩ በሕዝቡ መካከል ጀመረ፤ ከሕዝቡም ሰባ ሺህ ሰው ሞተ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም ጌታ ከዚያች ዕለት ጥዋት አንሥቶ እስከ ተወሰነው ቀን ድረስ በእስራኤል ላይ ቸነፈር ላከ፤ በዚህም ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ድረስ ሰባ ሺህ ሰው አለቀ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ዎንታፐ ቢደ ባረ ጌዳ ጋላሳይ ጋካናዉ፥ መና ጎዳይ እስራኤልያ ቢታን ኢታ ሀርግያ ኪቴዳ፤ እስራኤልያ ዛዋን ዳናፐ ቢደ በርሳበሀ ጋካናዉ፥ ላፑን ታሙ ሻአ አሳይ ሀይቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, wonttappe biide bare geedda gallassay gakkanaw, Med'inaa Goday Israa'eeliyaa biittan iita harggiyaa kiitteedda; Israa'eeliyaa zawaan Daanappe biide Berssaabeha gakkanaw, laappun tammu sha"a Asay hayk'k'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAY he gallassa maaladoppe doommidi ba barida gallas gakkanaas Isra7eele bolla iita harge yeddides; hessa gaason Daaneppe biidi Bersaabehe gakkanaas 70,000 asi wurides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ሄ ጋላሳ ማላዶፔ ዶሚዲ ባ ባሪዳ ጋላስ ጋካናስ ኢስራኤሌ ቦላ ኢታ ሃርጌ ዬዲዴስ፤ ሄሳ ጋሶን ዳኔፔ ቢዲ ቤርሳቤሄ ጋካናስ 70,000 ኣሲ ዉሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ዎንታፈ ብድ እ ግዳ ጋላሳይ ጋካናዉ ጎዳይ እስራኤለ ቢታን ጋዶ ኪትስ። እስራኤለ ቢታን ዳነፐ ብድ በርሳበ ጋካናዉ ላፑን ታሙ ሙኩሉ አስ ሀይቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, wontafe bidi I gida gallasay gakanaw Goday Isra7eele biittan gado kiittis. Isra7eele biittan Daanepe bidi Barsaabe gakanaw laapun tammu mukulu asi hayqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህም እግዚአብሔር ከዚያች ዕለት ጧት አንሥቶ እስከ ተወሰነው ቀን ድረስ በእስራኤል ላይ ቸነፈር ላከ፤ በዚህም ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ድረስ ሰባ ሺሕ ሰው ዐለቀ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ እግዚአብሔር ከዚያን ጠዋት ጀምሮ እስከ ወሰነው ቀን ድረስ በእስራኤል ላይ ቸነፈር አመጣ፤ በሀገሪቱ ዳር እስከ ዳር ማለትም ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ድረስ ሰባ ሺህ እስራኤላውያን አለቁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ካብ ንግሆ ጀሚሩ ኽሳዕ እታ ምድብቲ ጊዜ ናብ እስራኤል ፌራ ሰደደ። ካብቲ ህዝቢ ኸዓ፥ ካብ ዳን ክሳዕ ቤርሳቤህ፥ ሰብዓ ሽሕ ሰብ ሞተ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እግዚኣብሄር ካብ ንግሆ ጀሚሩ ኽሳዕ እታ ምድብቲ ጊዜ ናብ እስራኤል ፌራ ሰደደ። ካብቲ ህዝቢ ኸኣ፡ ካብ ዳን ክሳዕ ብኤርሸባዕ፡ ሰብዓ ሽሕ ሰብ ሞተ። |