2 Samuel 24:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ጋድ ናብ ዳዊት መጺኡ ነገሮ እሞ፡ ኣብ ምድርኻ ሾብዓተ ዓመት ጥሜት ድዩ ኪመጸካ፧ ወይስ ንሰለስተ ወርሒ ካብ ጸላእትኻ ክትሃድም ኢኻ ንሳቶም እናሰዓቡኻ? ወይስ ኣብ ዓድኻ ሰለስተ መዓልቲ መዓት ከም ዘሎ? ሕጂ ምኽሪ ሃቡ እሞ ነቲ ዝለኣኸኒ እንታይ መልሲ ከም ዝህቦ ርኣዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጋድም ወደ ዳዊት መጥቶ፥ “የሦ​ስት ዓመት ራብ በሀ​ገ​ርህ ላይ ይም​ጣ​ብ​ህን? ወይስ ጠላ​ቶ​ችህ እያ​ሳ​ደ​ዱህ ሦስት ወር ከእ​ነ​ርሱ ትሸ​ሽን? ወይስ የሦ​ስት ቀን ቸነ​ፈር በሀ​ገ​ርህ ላይ ይሁን? የሚ​ሻ​ል​ህን ምረጥ። አሁ​ንም ለላ​ከኝ ምን መልስ እን​ደ​ም​ሰጥ አስ​ብና መር​ምር” ብሎ ነገ​ረው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጋድም ወደ ዳዊት መጥቶ። የሦስት ዓመት ራብ በአገርህ ላይ ይምጣብህን? ወይስ ጠላቶችህ እያሳደዱህ ሦስት ወር ከእነርሱ ትሸሽን? ወይስ የሦስት ቀን ቸነፈር በአገርህ ላይ ይሁን? አሁንም ለላከኝ ምን መልስ እንደምሰጥ አስብና መርምር ብሎ ነገረው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም ጋድ ወደ ዳዊት ሄዶ፥ “በምድርህ ሦስት ዓመት ራብ ከሚሆን፥ ለሦስት ወር ጠላቶችህ ከሚያሳድዱህና በምድርህ ላይ ለሦስት ቀን የቸነፈር መቅሠፍት ከሚሆን የትኛውን ትመርጣለህ? እንግዲህ አሁን ለላከኝ ምን መልስ እንደምሰጥ አስበህበት ወስን” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጋድ ዳዊታኮ ቢደ፥ “ሄዙ ላይ ነ ቢታይ ኮሻታናዋ ዶራይ? ዎይ ነ ሞርከቱ ኔና የደርስሽን፥ ሄዙ አግና ኔን ኡንቱንቱ ስንፐ ባቃታናዋ ዶራይ? ዎይ ነ ቢታ ቦላ ሄዙ ጋላሳ ኢታ ሀርጊ ያናዋ ዶራይ? አነ ሀእ ቆፋ ቃቻደ፥ ታን ታና ኪቴዳዎ ዛርያዋ ኦዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gaadi Daawitakko biide, «Heezzu laytsaa ne biittay koshatanawaa dooray? Woy ne morkketuu neena yederssishin, heezzu aginaa neeni unttunttu sintsaappe bak'atanawaa dooray? woy ne biittaa bolla heezzu gallassaa iita harggii yaanawaa dooray? Ane ha"i k'ofaa k'achchaade, taani taana kiitteeddawoo zaariyaawaa oda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gaadey Dawitekko biidi, «Ne biitta bolla heedzdzu layththa koshay yo gay? Woykko ne morkketi nena heedzdzu agina gakkanaas gooddiin baqatana koyay? Woykko ne biitta bolla heedzdzu gallas kumeth iita hargey yo gay? Hessa gishshas tana kiittidayssas ta ay zaaro immanaakko qoppa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጋዴይ ዳዊቴኮ ቢዲ፥ «ኔ ቢታ ቦላ ሄ ላይ ኮሻይ ዮ ጋይ? ዎይኮ ኔ ሞርኬቲ ኔና ሄ ኣጊና ጋካናስ ጎዲን ባቃታና ኮያይ? ዎይኮ ኔ ቢታ ቦላ ሄ ጋላስ ኩሜ ኢታ ሃርጌይ ዮ ጋይ? ሄሳ ጊሻስ ታና ኪቲዳይሳስ ታ ኣይ ዛሮ ኢማናኮ ቆፓ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጋድ ዳዊታኮ ብድ፥ “ሄ ላይ ነ ቢታ ቦላ ኮሻ ኤሆዬ? ዎይኮ ነ ሞርከት ነና የደን፥ ሄ አጌና ኤንታ ስንፈ ባቃታነዬ? ዎይኮ ነ ቢታ ቦላ ሄ ጋላስ ጋዶይ ያናይሳ ዶራይ? አነ ሀእ ቆፓዳ ታኒ ታና ኪትዳይሳስ ዛራናባ ኦዳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gaadi Dawitako bidi, “Heedzu laythi ne biitta bolla kosha ehoyee? Woyko ne morketi nena yedethin, heedzu ageena enta sinthafe baqataneyee? Woyko ne biitta bolla heedzu gallas gadoy yaanaysa dooray? Ane ha77i qopada taani tana kiittidaysas zaaranaba oda” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህም ጋድ ወደ ዳዊት ሄዶ፣ “በምድርህ የሦስት ዓመት ራብ ይምጣብህ? ወይስ ጠላቶችህ እያሳደዱህ ሦስት ወር ትሸሽ? ወይስ ደግሞ በምድርህ ላይ የሦስት ቀን ቸነፈር ይምጣ? እንግዲህ አሁን ለላከኝ ምን መልስ እንደምሰጥ ዐስበህበት ወስን” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጋድ ወዶ እርሱ ቀርቦ እግዚአብሔር ስለ እርሱ ያለውን ነገረው፤ ቀጠል አድርጎም “በምድርህ ሦስት ዓመት ራብ ከሚሆን፥ ለሦስት ወር ጠላቶችህ ከሚያሳድዱህና በምድርህ ላይ ለሦስት ቀን የቸነፈር መቅሠፍት ከሚሆን የትኛውን ትመርጣለህ? እንግዲህ በብርቱ አስብበትና ወደ እግዚአብሔር የማቀርበውን መልስ ስጠኝ” ሲል ጠየቀው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጋድ ድማ ናብ ዳዊት መፂኡ “ኣብ ሃገርካ ሰለስተ ዓመት ጥሜት ክመፀካዶ? ሰለስተ ወርሒ ኻብ ቅድሚ ፀላእትኻ ኽትሃድም፥ ንሳቶም ከሳጕጉኻዶ? ወይ ኣብ ሃገርካ ሰለስተ መዓልቲ ፌራ ክኸውን ትመርፅ? ነቲ ዝለኣኸኒ ኽምልሰሉስ ኣስተውዒልካ ምረፅ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ጋድ ድማ ናብ ዳዊት መጺኡ፡ ኣብ ሃገርካ ሾብዓተ ዓመት ጥሜት ኪመጸካዶ ወይ ሰለስተ ወርሒ ኻብ ቅድሚ ጸላእትኻ ኽትሀድም፡ንሳቶም ከኣ ኪሰጉኻዶ ወይሲ ኣብ ሃገርካ ሰለስተ መዓልቲ ፌራ ኪኸውንዶ ሕጂ ነቲ ዝለኣኸኒ እንታይ ከም ዝመልሰሉ፡ኣስተውዒልካ ርኤ፡ ኢሉ ነገሮ።