2 Samuel 24:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከም ብሓድሽ ድማ ቍጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ እስራኤል ተላዕለ፡ ንዳዊት ድማ፡ ኪድ ንእስራኤልን ይሁዳን ቍጸሮም፡ ኣብ ልዕሊኦም ኣበራበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደግ​ሞም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቍጣ በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ነደደ፤ ዳዊ​ት​ንም፥ “ሂድ፤ እስ​ራ​ኤ​ል​ንና ይሁ​ዳን ቍጠር” ብሎ በላ​ያ​ቸው አስ​ነ​ሣው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደግሞም የእግዚአብሔር ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ፥ ዳዊትንም። ሂድ፥ እስራኤልንና ይሁዳን ቍጠር ብሎ በላያቸው አስነሣው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንደገናም የጌታ ቁጣ በእስራኤል ላይ ነደደ፤ ዳዊትንም፥ “ሂድ እስራኤልንና ይሁዳን ቁጠር” በማለት በእነርሱ ላይ አነሣሣው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ መና ጎዳ ሀንቁ እስራኤልያ ቦላ ኤጽ ከሴዳ፤ ያትና፥ ጾሳይ ዳዊታ ኡንቱንቱ ቦላ ደንደ፥ “ባ፤ እስራኤላነ ይሁዳ አሳ ፓይዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka Med'inaa Godaa hank'k'uu Israa'eeliyaa bolla ees's'i kesseedda; yaatina, S'oossay Daawita unttunttu bolla dentsetsiide, «Ba; Israa'eelanne Yihudaa asaa payda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka GODAY Isra7eele asaa bolla keehi hanqettides; istta bolla Dawite denththeththidi, «Ba! Isra7eele asaanne Yuhuda asaa qooda!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ጎዳይ ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ ኬሂ ሃንቄቲዴስ፤ ኢስታ ቦላ ዳዊቴ ዴንዲ፥ «ባ! ኢስራኤሌ ኣሳኔ ዩሁዳ ኣሳ ቆዳ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ሀንቆይ ቃስካ እስራኤለ ቦላ ኤፅስ፤ ጎዳይ ዳዊታ ኤንታ ቦላ ደንድ፥ “ባዳ እስራኤለነ ይሁዳ አሳ ታይባ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa hanqoy qassika Isra7eele bolla eexis; Goday Dawita enta bolla denthethidi, “Bada Isra7eelenne Yihuda asaa tayba” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንደገናም እግዚአብሔር በእስራኤል ላይ እጅግ ተቈጣ፤ ዳዊትንም በእነርሱ ላይ በማስነሣት፣ “ሂድ እስራኤልንና ይሁዳን ቍጠር” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንደገና በእስራኤል ላይ ስለ ተቈጣ በዳዊት አማካይነት መከራ እንዲመጣባቸው አደረገ፤ እግዚአብሔር ዳዊትን “ሄደህ የእስራኤልንና የይሁዳን ሕዝብ ቊጠር!” አለው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቍጥዓ እግዚኣብሄር፥ መሊሱ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ነደደ። ንዳዊት ከዓ “ኪድ ንእስራኤልን ንይሁዳን ቍፀሮም” ኢሉ ኣብ ልዕሊኣቶም ኣለዓዓሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኲራ እግዚኣብሄር ድማ መሉሱ ኣብ እስራኤል ነደደ። ንዳዊት ከኣ፡ ኪድ ንእስራኤልን ንይሁዳን ቊጸሮም፡ኢሉ ነቕነቖ።