2 Samuel 23:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽ እስራኤል፡ ከውሒ እስራኤል ተዛረበኒ፡ እቲ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ዚገዝእ ጻድቕ ኪኸውንን ብፍርሃት ኣምላኽ ኪገዝእን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ ተና​ገረ፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ጠባቂ በም​ሳሌ እን​ዲህ አለኝ፦ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መፍ​ራት ታጸኑ ዘንድ፥ በሰ​ዎች መካ​ከል ተና​ገ​ርሁ፥”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል አምላክ ተናገረኝ፤ የእስራኤል ጠባቂ እንዲህ አለ። በሰው ላይ በጽድቅ የሚሠለጥን፥ በእግዚአብሔርም ፍርሃት የሚነግሥ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል አምላክ ተናገረ፤ የእስራኤልም ዓለት እንዲህ አለኝ፦ ሰዎችን በጽድቅ የሚገዛ፥ እግዚአብሔርንም በመፍራት የሚያስተዳድር፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ጾሳይ ሃሳዬዳ፤ እስራኤልያ ዛላይ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ ‘ጽሎተን ጋድያ ሞድያ ካቲ፥ ጾሳዉ ያዪደ ካተትያ ካቲ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa S'oossay haasayeedda; Israa'eeliyaa Zaallay taana hawaadan yaageedda; ‹S'illotetsan gadiyaa mooddiyaa kaatii, S'oossaw yayyiidde kaatetiyaa kaatii,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele Xoossi haasaydes; Isra7eele zaallay taas, ‹Asaa xilloteththan haarizay, Xoossa yashshateththan ayssizay,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ጾሲ ሃሳይዴስ፤ ኢስራኤሌ ዛላይ ታስ፥ ‹ኣሳ ጺሎቴን ሃሪዛይ፥ ጾሳ ያሻቴን ኣይሲዛይ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ፆሳይ ታዉ ኦድስ፤ እስራኤለ ዛላይ ሀይሳዳ ያግስ። ‘ፅሎተን ሃርያ ካዎይ፥ ፆሳ ያሻን አይስያ ካዎይ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele Xoossay taw odis; Isra7eele Zaallay haysada yaagis. ‘Xillotethan haariya kawoy, Xoossa yashshan aysiya kawoy,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል አምላክ ተናገረ፤ የእስራኤልም ዐለት እንዲህ አለኝ፤ ‘ሰዎችን በጽድቅ የሚገዛ፣ በፈሪሀ እግዚአብሔርም የሚያስተዳድር፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል አምላክ ይህን ተናግሮአል፤ የእስራኤል ጠባቂ እንዲህ ብሎኛል፤ “እግዚአብሔርን በመፍራትና በፍትሕ የሚያስተዳድር ንጉሥ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣምላኽ እስራኤል ተዛረበኒ፤ እቲ ሓላዊ እስራኤል ከምዙይ በለኒ፤ እቲ ንሰብ ብቕንዕና ዝመርሕ ንጉስ፥ እቲ ብፍርሓት እግዚኣብሄር ዝገዝእ፥
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽ እስራኤል በለ፡ ከውሒ እስራኤል ተዛረበኒ፡ እቲ ኣብ ልዕሊ ሰብ ብጽድቂ ዚነግስ፡ እቲ ብፍርሃት ኣምላኽ ዚነግስ፡