2 Samuel 23:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ እስራኤል፡ ከውሒ እስራኤል ተዛረበኒ፡ እቲ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ዚገዝእ ጻድቕ ኪኸውንን ብፍርሃት ኣምላኽ ኪገዝእን ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል አምላክ ተናገረ፤ የእስራኤልም ጠባቂ በምሳሌ እንዲህ አለኝ፦ “እግዚአብሔርን መፍራት ታጸኑ ዘንድ፥ በሰዎች መካከል ተናገርሁ፥” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል አምላክ ተናገረኝ፤ የእስራኤል ጠባቂ እንዲህ አለ። በሰው ላይ በጽድቅ የሚሠለጥን፥ በእግዚአብሔርም ፍርሃት የሚነግሥ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል አምላክ ተናገረ፤ የእስራኤልም ዓለት እንዲህ አለኝ፦ ሰዎችን በጽድቅ የሚገዛ፥ እግዚአብሔርንም በመፍራት የሚያስተዳድር፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ጾሳይ ሃሳዬዳ፤ እስራኤልያ ዛላይ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ ‘ጽሎተን ጋድያ ሞድያ ካቲ፥ ጾሳዉ ያዪደ ካተትያ ካቲ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa S'oossay haasayeedda; Israa'eeliyaa Zaallay taana hawaadan yaageedda; ‹S'illotetsan gadiyaa mooddiyaa kaatii, S'oossaw yayyiidde kaatetiyaa kaatii, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele Xoossi haasaydes; Isra7eele zaallay taas, ‹Asaa xilloteththan haarizay, Xoossa yashshateththan ayssizay, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ጾሲ ሃሳይዴስ፤ ኢስራኤሌ ዛላይ ታስ፥ ‹ኣሳ ጺሎቴን ሃሪዛይ፥ ጾሳ ያሻቴን ኣይሲዛይ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ፆሳይ ታዉ ኦድስ፤ እስራኤለ ዛላይ ሀይሳዳ ያግስ። ‘ፅሎተን ሃርያ ካዎይ፥ ፆሳ ያሻን አይስያ ካዎይ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele Xoossay taw odis; Isra7eele Zaallay haysada yaagis. ‘Xillotethan haariya kawoy, Xoossa yashshan aysiya kawoy, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል አምላክ ተናገረ፤ የእስራኤልም ዐለት እንዲህ አለኝ፤ ‘ሰዎችን በጽድቅ የሚገዛ፣ በፈሪሀ እግዚአብሔርም የሚያስተዳድር፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል አምላክ ይህን ተናግሮአል፤ የእስራኤል ጠባቂ እንዲህ ብሎኛል፤ “እግዚአብሔርን በመፍራትና በፍትሕ የሚያስተዳድር ንጉሥ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣምላኽ እስራኤል ተዛረበኒ፤ እቲ ሓላዊ እስራኤል ከምዙይ በለኒ፤ እቲ ንሰብ ብቕንዕና ዝመርሕ ንጉስ፥ እቲ ብፍርሓት እግዚኣብሄር ዝገዝእ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ እስራኤል በለ፡ ከውሒ እስራኤል ተዛረበኒ፡ እቲ ኣብ ልዕሊ ሰብ ብጽድቂ ዚነግስ፡ እቲ ብፍርሃት ኣምላኽ ዚነግስ፡ |