2 Samuel 23:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሓደ ግብጻዊ፡ ምልኩዕ ሰብኣይ ድማ ቀተሎ። እቲ ግብጻዊ ድማ ኣብ ኢዱ ኲናት ነበሮ። ንሱ ግና በትሪ ሒዙ ናብኡ ወሪዱ ነቲ ኲናት ካብ ኢድ እቲ ግብጻዊ መንጢሉ ብናይ ገዛእ ርእሱ ኲናት ቀተሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም ልዩ የሆ​ነ​ውን ግብ​ፃዊ ሰው ገደለ፤ ግብ​ፃ​ዊ​ውም በእጁ ዛቢ​ያው እንደ ድል​ድይ ዕን​ጨት የሆነ ጦር ነበ​ረው፤ በና​ያስ ግን በትር ይዞ ወደ እርሱ ወረደ፤ ከግ​ብ​ፃ​ዊ​ውም እጅ ጦሩን ነጥቆ በገዛ ጦሩ ገደ​ለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ረጅሙንም ግብጻዊ ሰው ገደለ፤ ግብጻዊው በእጁ ጦር ነበረው፤ በናያስ ግን በትር ይዞ ወደ እርሱ ወረደ፥ ከግብጻዊውም እጅ ጦሩን ነቅሎ በገዛ ጦሩ ገደለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንድ ማራኪ ግብፃዊንም ገድሎአል፤ ግብፃዊው በእጁ ጦር ይዞ፥ በናያ ግን ሊገጥመው በትር ይዞ ነበር ወደ እርሱ የሄደው፤ ከግብፃዊውም እጅ የገዛ ጦሩን በመንጠቅ ገደለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ግብጼ ብታንያ እት ዎልቃማ ዎዳ፤ ግብጼ ብታኒ ቶራ ኦይቄዳ፤ ሽን እ ዱላ ኦይቂደ አ ቦላ ቤዳ፤ አ ኩሽያፐ ቶራ ቦንቂ አኪደ፥ አ ቶራን አ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Gibs'e bitaniyaa itti wolk'k'aama wod'eedda; Gibs'e bitanii tooraa oyk'k'eedda; shin I dullaa oyk'k'iide Aa bolla beedda; Aa kushiyaappe tooraa bonk'k'i akkiide, Aa tooraan Aa wod'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessaththoka issi gita Gibxe as wodhides; he Gibxe addezi ba kushen toora oykkides; gido attiin Bannayay izara olettanaas guufe oykkidi izakko bides; Gibxe addeza kusheppe iza toora woththi ekkidi iza tooran iza wodhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳካ ኢሲ ጊታ ጊብጼ ኣስ ዎዴስ፤ ሄ ጊብጼ ኣዴዚ ባ ኩሼን ቶራ ኦይኪዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ባናያይ ኢዛራ ኦሌታናስ ጉፌ ኦይኪዲ ኢዛኮ ቢዴስ፤ ጊብጼ ኣዴዛ ኩሼፔ ኢዛ ቶራ ዎ ኤኪዲ ኢዛ ቶራን ኢዛ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ እስ ግታ ግብፀ አድያ ዎስ፤ ግብፀ አደይ ቶራ ኦይክስ፤ ሽን እ ፃምአ ኦይክድ እያኮ ብድ፥ እያ ኩሸፐ ቶራ ዳፍ ኤክድ፥ እያ ቶራራ እያ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi issi gita Gibxe addiya wodhis; Gibxe addey toora oykis; shin I xam7a oykidi iyako bidi, iya kushepe toora dafi ekidi, iya toorara iya wodhis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደግሞም አንድ ግዙፍ ግብፃዊ ገድሏል፤ ግብፃዊው በእጁ ጦር የያዘ ቢሆንም፣ በናያስ ግን ሊገጥመው በትር ይዞ ወደ እርሱ ሄደ፤ ከግብፃዊውም እጅ ጦሩን በመንጠቅ በገዛ ጦሩ ገደለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲሁም ጦር ይዞ የነበረውን አንድ ኀያል ግብጻዊ ገድሎአል፤ ይኸውም በናያ በእጁ ከበትር በስተቀር ሌላ የጦር መሣሪያ ሳይዝ ወደ ግብጻዊው ቀርቦ የገዛ ጦሩን በመቀማት በዚያው ጦር ግብጻዊውን ገደለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምኡ ድማ ንሓደ ምርኡይ ግብፃዊ ሰብኣይ ቀተለ። እቲ ግብፃዊ ዂናት ብኢዱ ሒዙ ነበረ፤ በናያስ ግና በትሪ ሒዙ ናብኡ ወረደ፤ ነቲ ዂናት ካብ ኢድ እቲ ግብፃዊ መንዚዑ፥ በገዛ ዂናቱ ቐተሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኸኣ ንሓደ ምርኡይ ግብጻዊ ሰብኣይ ቀተለ። ኣብ ኢዱ እቲ ግብጻዊ ድማ ኲናት ነበረ፡ ንሱ ግና በትሪ ሒዙ ናብኡ ወረደ፡ ነቲ ዂናት ከኣ ካብ ኢድ እቲ ግብጻዊ መንዚዑ፡ ብገዛእ ኲናቱ ቐተሎ።